S H E K A Y I N A H
ይህ #የሸካይና ፔጅ ነው የዚህ አገልግሎት አላማ #ቤተክርስቲያን ወደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር (ኢየሱስ) እለት ተዕለት እንድትጠጋ ማገዝ ነው:: ይህ ቻናል የተከፈተው #የእግዚአብሔርን_ክብር ለተጠሙ ገንዘብ፣ዝሙት፣ውሸት አና ሀጢያትን #ከእግዚአብሔር ጋር በሰዋች ህይወት እና አገልግሎቶች አንድ ላይ ማየት ለሚያስለቅሳቸው #ተሀድሶ ለሚሹ አማኞች ነው።@yabinasa
Больше599
Подписчики
Нет данных24 часа
+27 дней
-430 дней
Время активного постинга
Загрузка данных...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Анализ публикаций
Посты | Просмотры | Поделились | Динамика просмотров |
01 እግዚአብሔር ትክክል ነው
ነገር ሁሉ ለበጎ ነው🥰
#Dagi
@shekayinah
#SHEKAYINAH_LYRICS | 85 | 1 | Loading... |
02 ስም ሳይሰጡን ስም የሰጠን
#ኢየሱስ
ስም ሰጥተውን ስማችንን የቀየረ
#ኢየሱስ
#Biniyam
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 121 | 2 | Loading... |
03 #አንበሳው_በግ
እስኪ ስሙን ኮመንት ሴክሽን ላይ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 152 | 0 | Loading... |
04 Media files | 169 | 0 | Loading... |
05 #እግዚአብሔር_የክብሬ_ደጋሽ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 206 | 5 | Loading... |
06 “ምክንያቱም እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን፣ ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሰው ሁሉ መጨረሻ ያሰለፈን ይመስለኛል፤ ለዓለም ሁሉ፣ ለመላእክትም ለሰዎችም ትርኢት ሆነናል። እኛ ስለ ክርስቶስ ብለን ሞኞች ነን፤ እናንተ ግን በክርስቶስ ጥበበኞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን፤ እናንተ ግን ብርቱዎች ናችሁ፤ እናንተ የተከበራችሁ ናችሁ፤ እኛ ግን የተዋረድን ነን። እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፤ እንጠማለን፤ እንራቈታለን፤ እንደበደባለን፤ ያለ መጠለያ እንንከራተታለን፤ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲረግሙን እንመርቃለን፤ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፤ ስማችንን ሲያጠፉ መልካም እንመልሳለን፤ እስከ አሁንም ድረስ የዓለም ጕድፍ፣ የምድር ጥራጊ ሆነናል።”
1 ቆሮንቶስ 4:9-13
@shekayinah
#SHEKAYINAH_VERSUS | 178 | 1 | Loading... |
07 ወንጌሉ አንድ ነው ሰባኪዎቹ አራት ሆኑ እንጂ::
#ሲኖፕቲክስ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 225 | 0 | Loading... |
08 ይህን ያውቁ ኖሯል?
#የሀኑካ_በዓል
ይሁዳ መቃቢ የተባለ አንድ የአይሁድ መሪ የአይሁድ ቤተመቅደስን ከጣኦት ያነፃበትን ቀን የመታሰቢያ በዓል ነው
#የመታደስ_በዓል
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 234 | 0 | Loading... |
09 ”ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ መንፈስ ቅዱስ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ፤ “የምወድድህ ልጄ አንተ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል” የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰማ።“
ማርቆስ 1:10-11
ሰማይ አስቀድሞ የተናገረውን....
”በኢየሱስ ትይዩ ቆሞ የነበረውም የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን ሲሰጥ ባየ ጊዜ፣ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበር” አለ።“
ማርቆስ 15:39
.....ሰው ግን ቆይቶ ነው መስቀል ላይ የተረዳው
#ኢየሱስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 419 | 1 | Loading... |
10 Tenestoal_ተነስቷል_Meserete_Kiristos_Choir_Lyrics_video_4b5sWKtg5Nc.mp3 | 204 | 1 | Loading... |
11 . ምህረታችን
▷ @shekayinah◁
▷ @shekayinah ◁
△Join Us△
@shekayinah
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 202 | 0 | Loading... |
12 #ተነስቷል
#የማያሳፍር_ተስፋ
እንኳን አደረስን
@shekayinah
#SHEKAYINAH_WISHS | 211 | 1 | Loading... |
13 እኛ እንኳን አደረሳቹ የምንባባለው የጨዋታውን ውጤት ስለምናውቅ ነው እንጂ ይሄ ቀን ለደቀመዛሙርቱ ጭንቅ ነበር ያው ውጤቱን የሚያውቅ በጨዋታው በሀል በጭንቅት ቁጭ ብድግ አይልም
እንደውም ቁጭ ብድግ ለሚለው ውጤቱን ነግሮ ያረጋጋዋል!!
#ኢየሱስ_እየተመራ_ይመስላል_ግን _ያሸንፋል
#እንኳን_አደረሰን
@shekayinah
#SHEKAYINAH_FASIKA | 626 | 6 | Loading... |
14 የሞቱ ቀን መኖር ጀመርኩ
የእንባው ቀን ሳቅን አወኩ
ተጠማው ሲል እኔ እረካው
በእርሱ ቁስል ጭንቄን እረሳው
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 210 | 1 | Loading... |
15 “እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።”
— ኢሳይያስ 53፥5 | 184 | 0 | Loading... |
16 እኛ 1 ኩባያ ውሃ የነፈግነው ጌታ ነው እኮ የዘላለም ህይወት በነፃ የሰጠን😕
#ምን_አይንት_ፍቅር_ነው🥺❤️
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 255 | 2 | Loading... |
17 ደሙን_ለኔ_አፍስሶ_አዳነኝ_ዘማሪ_አዲሱ_ወርቁ_Adisu_Worku_2020_Demun_Len_NSC1FmTCBHo.mp3 | 216 | 1 | Loading... |
18 📍ወደ ላይ የታረቀ ወድ ጎን ይታረቃል
ዶ/ር ማሙሻ
@shekayinah | 188 | 0 | Loading... |
19 ዘመን ሲከፋ ቤተክርስቲያን የማምለጫ ማህበረሰብ መሆን አለባት::
አንድ ሆነን አለም ወዴት ትሽሽ
ዶ/ር ቄስ ገለታ
@shekayinah | 223 | 1 | Loading... |
20 የእግዚአብሔር አሻራ የለለበት የህይወት ምዕራፍ የለኝም
@shelayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 238 | 1 | Loading... |
21 Sikefagn_ሲከፋኝ_Tekeste_Getnet_P4hAhuVm_TI_140.mp3 | 243 | 2 | Loading... |
22 መሄጃ የለንም ያላንተ😭😭😭
ይሄ ይታወቅልን
@shelayinah | 243 | 0 | Loading... |
23 📍የቀን ክፉ ሲያገኘን የምንሸሸግበት ቦታችን ነህ ኢየሱስ
📍የሀዘን ማቅ ሲመታን መፅናኛችን ነህ ኢየሱስ
📍የተዋረድንበት ቀን ላይ ክብራችን ነህ ኢየሱስ
#ኢየሱስ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 230 | 0 | Loading... |
24 #የማይረሳኝ_ወለታ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SONGS | 213 | 5 | Loading... |
25 እኛ አንተን ከወደድንበት ፍቅር ይልቅ አንተ እኛን የወደድክበት ፍቅር ላይ እርግጠኞች ነን
”ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማን ነው? ችግር ነው ወይስ ሥቃይ፣ ወይስ ስደት፣ ወይስ ራብ፣ ወይስ ዕራቍትነት፣ ወይስ አደጋ፣ ወይስ ሰይፍ?“
ሮሜ 8:35
#DAY_5
.
▷ @shekayinah◁
▷ @shekayinah ◁
△Join Us△
@shekayinah
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 223 | 0 | Loading... |
26 . #መድሃኒቴ
ወንድወሰን - የትንሳኤ ዝማሬ
▷ @shekayinah◁
▷ @shekayinah ◁
△Join Us△ | 260 | 3 | Loading... |
27 የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው
አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ
”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“
ሮሜ 5:19
#ትሁት_ታዛዥ
@shekayinah
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 235 | 0 | Loading... |
28 የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው::
እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም::
ፊሊ 3:17
ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 248 | 1 | Loading... |
29 ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል
ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ
ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ
ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል?
እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን
#DAY_2
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER | 926 | 6 | Loading... |
30 በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER | 229 | 1 | Loading... |
31 ኢየሱስ ፍፁም ሰው ነው ፍፁም አምላክ ነው::
ግማሽ ሰው ግማሽ አምላክ የለንም
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 238 | 0 | Loading... |
32 ”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“
ማርቆስ 14:66-72
.
.
”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“
ዮሐንስ 21:15-17
✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው
@shekayinah | 28 | 0 | Loading... |
33 "ዘመኑ እስከፊ ቢሆን
የጌታ ፀጋ አላነሰንም"
@shekayinah | 302 | 0 | Loading... |
34 አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል
መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ
#አስተማሪዬ
ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ
#ወርቅ_አደረከን
@shekayinah | 370 | 4 | Loading... |
35 Media files | 283 | 0 | Loading... |
36 ..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥 | 64 | 0 | Loading... |
37 Eyebedelkut_Chalegn_rXdJlAT1ykg_140.mp3 | 293 | 1 | Loading... |
38 ..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥
እውነተኛ ወዳጅ❤️
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SHARE | 37 | 0 | Loading... |
39 ..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥 | 1 | 0 | Loading... |
40 የተከበበ በማይጠጣ
በአለም ያለ ሰው ኢየሱስን ያጣ
@shekayinah | 284 | 0 | Loading... |
ስም ሳይሰጡን ስም የሰጠን
#ኢየሱስ
ስም ሰጥተውን ስማችንን የቀየረ
#ኢየሱስ
#Biniyam
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING
❤ 9🥰 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
#እግዚአብሔር_የክብሬ_ደጋሽ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING
🥰 8❤ 2🔥 2👏 1
“ምክንያቱም እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን፣ ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሰው ሁሉ መጨረሻ ያሰለፈን ይመስለኛል፤ ለዓለም ሁሉ፣ ለመላእክትም ለሰዎችም ትርኢት ሆነናል። እኛ ስለ ክርስቶስ ብለን ሞኞች ነን፤ እናንተ ግን በክርስቶስ ጥበበኞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን፤ እናንተ ግን ብርቱዎች ናችሁ፤ እናንተ የተከበራችሁ ናችሁ፤ እኛ ግን የተዋረድን ነን። እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፤ እንጠማለን፤ እንራቈታለን፤ እንደበደባለን፤ ያለ መጠለያ እንንከራተታለን፤ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲረግሙን እንመርቃለን፤ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፤ ስማችንን ሲያጠፉ መልካም እንመልሳለን፤ እስከ አሁንም ድረስ የዓለም ጕድፍ፣ የምድር ጥራጊ ሆነናል።”
1 ቆሮንቶስ 4:9-13
@shekayinah
#SHEKAYINAH_VERSUS
❤ 4😢 2
ይህን ያውቁ ኖሯል?
#የሀኑካ_በዓል
ይሁዳ መቃቢ የተባለ አንድ የአይሁድ መሪ የአይሁድ ቤተመቅደስን ከጣኦት ያነፃበትን ቀን የመታሰቢያ በዓል ነው
#የመታደስ_በዓል
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE
❤ 1
”ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ መንፈስ ቅዱስ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ፤ “የምወድድህ ልጄ አንተ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል” የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰማ።“
ማርቆስ 1:10-11
ሰማይ አስቀድሞ የተናገረውን....
”በኢየሱስ ትይዩ ቆሞ የነበረውም የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን ሲሰጥ ባየ ጊዜ፣ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበር” አለ።“
ማርቆስ 15:39
.....ሰው ግን ቆይቶ ነው መስቀል ላይ የተረዳው
#ኢየሱስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE
❤ 3
Tenestoal_ተነስቷል_Meserete_Kiristos_Choir_Lyrics_video_4b5sWKtg5Nc.mp3
👍 1❤ 1