ru
Feedback
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት-Ethiopian Archives and Library Service

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት-Ethiopian Archives and Library Service

Открыть в Telegram

.ይህ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው፡፡

Больше
Страна не указанаКатегория не указана
509
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 день

Загрузка данных...

Похожие каналы
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+509
в 1 каналах
Посты канала
ተልዕኳችን፡- የንባብ ባህልን በማሣደግ በሀገሪቱ ልማትና ዕድገት በንቃት የሚሳተፉበት መረጃ ለው ማህበረሰብ መፍጠር ነው፡፡ በዘንድሮው አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚ
ተልዕኳችን፡- የንባብ ባህልን በማሣደግ በሀገሪቱ ልማትና ዕድገት በንቃት የሚሳተፉበት መረጃ ለው ማህበረሰብ መፍጠር ነው፡፡ በዘንድሮው አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚዎች፣ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በስፋት ይሳተፉበታል፡፡ “ንባብ ለህይወት!” 8ኛው ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕ እና የንባብ ሳምንት የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23-26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይጠብቁን!!! ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/

2
ተልዕኳችን፡- የሀገሪቱን የመረጃ ሀብቶች በማሰባሰብ እና በማደራጀት የመረጃ ሥርዓት ዘርግቶ ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህ
ተልዕኳችን፡- የሀገሪቱን የመረጃ ሀብቶች በማሰባሰብ እና በማደራጀት የመረጃ ሥርዓት ዘርግቶ ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ነው፡፡   የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር  “ንባብ ለህይወት!” በሚል መሪ ቃል  8ኛውን የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ  የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ደማቅ ዝግጅት ለማካሄድ ዝግጅታቸውን አጠናቀው አንድ ቀናት ብቻ ቀርቷል፡፡ ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
105
3
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከተሰጡት ስልጣንና ተግባር አንዱ የሆነውን እናስተዋውቃችሁ። ✍️ የታተሙ ጽሑፎች፣ በከፊል የታተሙ ጽሑፎች /ግሬይ ሊትሬቸር/፣ ያልታተሙ ጽሑፎች የማኑ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከተሰጡት ስልጣንና ተግባር አንዱ የሆነውን እናስተዋውቃችሁ። ✍️ የታተሙ ጽሑፎች፣ በከፊል የታተሙ ጽሑፎች /ግሬይ ሊትሬቸር/፣ ያልታተሙ ጽሑፎች የማኑስክሪኘት፣ ታሪካዊ መዛግብትና ሪከርዶች እንዲሁም የትውፊታዊም ሆነ የቃል ታሪኮች የተቀረፀ ድምፅ የተቀረፀ ምስልና ድምፅ በአጠቃላይም የመረጃ ቅርሶች ብሔራዊ የክምችት ማዕከል ሆኖ መስራት ነው። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
135
4
በዘንድሮው የ“ንባብ ለሕይወት” አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚዎች፣ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በስፋት እንደሚሳተፉ ያውቃሉ? እርሶም በግዜው በቦታው ተገኝተው ለአእምሮ
በዘንድሮው የ“ንባብ ለሕይወት” አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚዎች፣ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በስፋት እንደሚሳተፉ ያውቃሉ? እርሶም በግዜው በቦታው ተገኝተው ለአእምሮ ምግብ የሚሆኑ መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ እንዲሸምቱ ተጋብዘዋል። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
844
5
“ንባብ ለህይወት!” የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: h
“ንባብ ለህይወት!” የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
119
6
Нет текста...
111
7
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nation
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
118
8
https://youtu.be/62OC2cqeNRQ?si=1aC_1ZuqtRXsh63l ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
131
9
የማይቀርበት የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ የመጻሕፍት አው
የማይቀርበት የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት  አውደ ርዕይ   የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ  የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ለማካሔድ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል፡፡   ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
128
10
+6
Нет текста...
148
11
የ8ኛው “ንባብ ለሕይወት!” ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመርሴ ኅዘን አዳራሽ   የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ  የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሊያካሒዱ እንደሆነ አዘጋጆቹ ገልጸዋል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን በማስመልከት ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በመላው ኢትዮጵያ የንባብ ባህል እንዲጎለብትና ማህበረሰቡ ከዕውቀት ጋር እንዲገናኝ ሰፊ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኝ ተቋም መሆኑን ተናግረዋል። ተቋሙ ይህንን አገራዊ ዓላማ ይበልጥ ለማሳካት በዘንድሮው ኤግዚቢሽን ላይ በስፋትና በልዩ ትኩረት በመሳተፍ አገልግሎቶቹን ለአንባቢያን ያስተዋውቃል ብለዋል።   “ንባብ ለሕይወት!” የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ዘንድሮ ለ8ተኛ ጊዜ የተሰናዳና አውደ ርዕዩ ከሐሙስ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ እሁድ ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ለአራት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በደመቀ ሁኔታ ይካሔዳል።   በዘንድሮው የ“ንባብ ለሕይወት” አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚዎች፣ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በስፋት እንደሚሳተፉ እና ለዝግጅቱ ልዩ ትኩረት በመስጠት የሚሳተፉ ስመጥር ተቋማት እንዳሉም አመላክተዋል፡፡   በአውደ ርዕዩ ላይ አንጋፋና ወጣት ደራሲያን በየዕለቱ ከአንባቢያን ጋር የሚገናኙበት የፊርማ እና የፎቶ ፕሮግራም ይኖራል፡፡   የተመረጡ የውይይት ርዕሶች ንባብ በዘመነ ሰውሰራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence)፤ንባብና ቱሪዝም፤የሙሉ ጊዜ ፀሀፊነትና እናትነት፤ የሙሉ ጊዜ ፀሀፊነትና እናትነት፤ ንባብ በማረሚያ ቤቶች እና ንባብና ክረምት በሚሉ ርዕሰ ጉዳዩች ውይይት የሚደረግበት ሲሆን በተጨማሪም በታዋቂው ደራሲ አዳም ረታ የሥነ-ጽሑፍ አበርክቶና ሁለንተናዊ ሥራዎች ላይ የሚያተኩር ልዩ ጥናታዊ ጽሑፍ ለታዳሚው የሚቀርብበት እንደሆነም ጠቁሟል። ዝግጅቱ ህጻናትንም ያካተተ እንደሆነ ከሐምሌ 24 እስከ 26/2018 ዓ.ም በተለይ በጠዋቱ ክፍለ ጊዜ በልጆች ሥነ-ጽሑፍ እና ንባብ ላይ የሚያተኩሩ ማራኪ መርሐ ግብሮች መዘጋጀታቸውንና መግቢያው በነጻ እንደሆነና መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ መግዛት የሚያስችሉ የመጻሕፍት የቅናሽ ኩፖኖች መዘጋጀታቸውም ጠቁመዋል።   በመጨረሻም አዘጋጆቹ ለመላው የመጻሕፍት ወዳጆች፣ ተማሪዎች፣ ወላጆችና የሥነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን በቀኑ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በመገኘት የዚህ ታላቅ ዝግጅት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪያቸውን አስተላልፈው ጋዜጣዊ መግለጫው ተጠናቋል።     ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
140
12
8ተኛው ዓመታዊ የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ሊካሔድ ነው፡፡ ከሐምሌ 23-26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል
8ተኛው ዓመታዊ የንባብ ሳምንት እና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ሊካሔድ ነው፡፡ ከሐምሌ 23-26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል
152
13
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና መጻሕፍት አገልግሎት በቤተመጻሕፍት ዘርፍ የሚሰጣቸው ስልጠናዎች በሁለት ዋና ዋና ዘርፎች ይመደባሉ፡፡ 1. መደበኛ ስልጠና፤ በተቋሙ የስልጠና ማዕከል ለህዝብ ቤተመጻሕፍት ለት+1
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና መጻሕፍት አገልግሎት በቤተመጻሕፍት ዘርፍ የሚሰጣቸው ስልጠናዎች በሁለት ዋና ዋና ዘርፎች ይመደባሉ፡፡   1.       መደበኛ ስልጠና፤ በተቋሙ የስልጠና ማዕከል ለህዝብ ቤተመጻሕፍት ለትምህርት ተቋማት፣ ለመንግስት መስሪያ ቤቶች፤ ከሃይማኖት እና ከግል ተቋማት ለሚመጡ  የቤተመጻሕፍት  ባለሙያዎች የሚሰጥ የቤተመጻሕፍት ሙያ ሳይንስ ስልጠና ነው፡፡ 2.       በተቋማት በሚቀርብ ጥያቄ የሚሰጥ  ሥልጠና ፤ ማንኛውም የመንግሰት ወይም መንግስታዊ ያልሆነ ተቋም በቤተ መጻሕፍት ዙሪያ ለሰራተኞቹ ስልጠና እንዲሰጥለት በሚጠይቅበት ወቅት 2 ወይንም ከዚያ በላይ እንደ አስፈላጊነቱ አሰልጣኞች ተመድበው ጠያቂው ተቋም በራሱ የስልጠና ቦታ ወይንም በሚያመቻቸው ሌላ ቦታ  የሚሰጥ  ስልጠና   ነው፡፡ የመደበኛ ስልጠና የዓመቱ መርሐ ግብር የስልጠና ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋት 2፡30-6፡30 7፡30- 11፡30   ለመደበኛ ስልጠና ከተቋማት የሚጠበቁ    መስፈርቶች፤  ·         በደብዳቤ ጥያቄ ማቅረብ፤ ·         ለስልጠና ብቁና ከስራው ጋር ቀጥታ ተያያዥ ስራ የሚሰሩ ሰልጣኞችን መላክ፤ ·         በፕሮግራሙ መሰረት የሚፈልጉትን ስልጠና፣ የአገልግሎት ክፍያን በሚመለከት በሚቀርብ ጥያቄ አሰልጣኞችን በመላክ ለሚሰጠው ስልጠና ክፍያዉ አዲስ በጸደቀው በደንቡ ቁጥር  መሠረት የሚፈጸም ይሆናል::     በተቋማት በሚቀርብ ጥያቄ የሚሠጥ በስምምነት ይሆናል፡፡    ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary
253
14
ምክክሩ ሀገርን የሚታደግ፣ የሚጠቅም እና ለዘመናት የሚታወስ በጎ ታሪክን እንድንጽፍ የሚያስችለን ወርቃማ አጋጣሚ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ
ምክክሩ ሀገርን የሚታደግ፣ የሚጠቅም እና ለዘመናት የሚታወስ በጎ ታሪክን እንድንጽፍ የሚያስችለን ወርቃማ አጋጣሚ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
288
15
ኢትዮጵያ ዛሬ መምከር ጀመረች ** ሐምሌ 8/2018 የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተጀምሯል። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተ+6
ኢትዮጵያ ዛሬ መምከር ጀመረች ** ሐምሌ 8/2018 የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተጀምሯል። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
306
16
የሕ/ተ/ም/ቤት የ2019 በጀት አዋጅን አጸደቀ። የ2019 በጀት 2 ነጥብ 34 ትሪሊዮን ብር ሆኖ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን+2
የሕ/ተ/ም/ቤት የ2019 በጀት አዋጅን አጸደቀ። የ2019 በጀት 2 ነጥብ 34 ትሪሊዮን ብር ሆኖ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል መንግሥት የ2019 በጀት 2.339 ትሪሊዮን ብር ሆኖ በሙሉ ድምፅ አጽድቋል። የ2018 በጀት ዓመት የጸደቀው በጀት 1.93 ትሪሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፣ በምክር ቤቱ የጸደቀው አዲሱ የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ በጀት ደግሞ 2.339 ትሪሊዮን ብር ሆኗል። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
316
17
+1
Нет текста...
225
18
+9
Нет текста...
220
19
+9
Нет текста...
155
20
ሰኔ 30/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የሕ/ተ/ም/ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ፎቶ ዜና። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: h+8
ሰኔ 30/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የሕ/ተ/ም/ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ፎቶ ዜና። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/
141