7 367
مشترکین
+424 ساعت
+907 روز
+34030 روز
آرشیو پست ها
7 369
ሽርካ ላይ ይኽ ሁሉ ኦርቶዶክስ እንዲታረድ ወሀቢያን ያደራጀው ጀዋር ሙሐመድ ነው።እርሱ ቀድሞ ያደራጃቸውን ነው ሥርዐቱ ስንቅና ትጥቅ እየሰፈረ እያስፈጀን ያለው።በቄሮ ሽፋን ኢስላማዊ ታጣቂን የማወለድ ሥራ ነው የሠሩት።በአርሲ፣በ ባሌና ሐረርጌ "ቄሮ"የሚለው ለሙስሊሞች እንጂ ኦርቶዶክስን አይመለከትም።እሱ በድብቅ ሲያካሄድ የነበረውን ኢስላማዊ እንቅስቃሴ የቀድሞዋ የአሰላ ከተማ ከንቲባ "መስቀል ያሰረ ቄሮ አላውቅም"ብላ ነገሩን ግልጽ አድርጋው ነበር።
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+4
ከኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት እርድ ተርፈው በሜዳ ላይ የወደቁ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን።
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የወሀቢያዎች ቅሌት!
አርሲ ያሉት ወሀቢያዎች ሲያርዱን በከተማ ያሉት ደግሞ የሚዲያ ሽፋን እየሰጧቸው ነው። አርሲ ላይ ኦርትዶክስ ብቻ አይደለም የተገደለው ሙስሊሙም ተገድሏል የምትለዋን መንግሥታዊ ቁማር ለማጉላት በሌሎች አከባቢ ላይ የሆነውን ክስተት አርሲ አሰኮ እንደተፈጸመ አድርገው ሲያቀርቡ ይታያሉ።ከእነዚህ መካከል ሙራድ ታደሰ አንዱ ነው።ክስተቱ የሆነው ግን በምዕራብ ጉጂ ዳዋ የሚባል አከባቢ ነው።አንድ የኦሮሚያ ልዩ ኀይል ብቻውን ከሸኔዎች ጋር ገጥሞ ከተዋጋቸው በኋላ መገደሉን የሚያሳይ ፎቶ ነው።ልጁ ዳንኤል ፋይሳ ይበላል ወሀቢያዎቹ እነ ሙራድ ታደሰ ግን ሙክታር ሼኮ ብለው አሰለሙት የሰፊውን ሙስሊሙን ማኅበረሰብ አታለሉበት።የሞተ ሰው አስላሚዎች።ሙራድ ይኽን ካደረገ በኋላ ከቴሌግራም ገጹ ላይ አጥፍቶ እንደገና ምዕራብ ጉጃ የተሰዋው ጀግናው ሙስሊም ሙክታር ሼኮ ብሎ ከች አለ! የሆነው ሆኖ በሞታችን ላይ ቁማር መጫወት አይቻልም። ገዳዮቻችን እናንተ ናችሁ በሚዲያ ላይ ስለጮኻችሁ መሬት ላይ ያለውን እውነታ ማዳፈን አይቻልም።
አጀንዳችንን አንቀይርም።
7 369
💔 አርሲ በሞት እና በስደት ሳይሰማባት ታድር ይሆን?!
አስከሬናቸው በፌስታል ተለቅሞ የተቀበሩት የ70 ዓመቱ አዛውንት
በአርሲ ሀገረ ስብከት በጉና ወረዳ ረኤ አምባ ቀበሌ ልዩ ስሙ "ጦሴ" በተባለ ቦታ፣ ግንቦት 30 ቀን ለሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም አጥቢያ እጅግ ዘግናኝ እና ልብ ሰባሪ ጥቃት ተፈጽሟል።
አቶ ደጀኔ ሆርዶፋ የተባሉ የ70 ዓመት አዛውንት አባት፣ ካደሩበት ቤት በኃይል ተጎትተው በመውጣት በግፍ ተገድለዋል።
ታጣቂዎቹ የአዛውንቱን ባለቤት በሩን ከውጪ ዘግተውባቸው ሲሄዱ፣ እናታችን ሌሊቱን ሙሉ በፍርሃትና በጭንቀት አድረው በነጋታው በአካባቢው ማኅበረሰብ እርዳታ ሊወጡ ችለዋል።
ገዳዩ ግድያውን መፈጸም ብቻ ሳይሆን፣ የቤተሰቡ መተዳደሪያ የሆኑ 9 ከብቶችንም ዘርፎ ሰውሯል።
የ70 ዓመቱ አባት አቶ ደጀኔ ከተገደሉ በኋላ አስከሬናቸው በአውሬ ይበላ ወይም ገዳዮቹ ይቆራርጡት በውል ባይታወቅም፣ ትላንት ሰኔ 1 ቀን የተገኘው የሰውነት ክፍላቸው በፌስታል ተለቅሞ በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የቀብር ሥነ-ሥርዓታቸው ተፈጽሟል።
#በሃገራችን_ኢትዮጵያ_እየተፈጸመ_ያለው_የኦርቶዶክሳውያን_እልቂት_የመንግሥት_መዋቅር_የሚያውቀው_የሚደግፈው_ሽፋን_እየሰጠ_የሚያበረታታው_እንጂ_ባልታወቁ_ኃይሎች_የሚፈጸም_ወንጀል_አይደለም
ስምዐ ተዋሕዶ
7 369
ዮኒ የሰማዕቷ ልጅ ትላንትና ከቀኑ 8ሰአት የሕግ አካላቶች ወስደውታል ታስራል ድምፅ ልሆነው ይገባል ለአርሲ ድምፅ ስለሆነ ነው የታሰረው
7 369
7 369
ይድረስ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና መምህራን!!
👉ይህ ጥሪ በታሪክ፣ በማንነት እና በፍትህ ስም ለምትቆሙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መምህራን በሙሉ የቀረበ የወገን ድምፅ ነው!!
✊የነፃነት እና የፍትህ ቀንዲሎች ሆይ!!
ዩኒቨርሲቲዎች የመብት መከበሪያ፣ የእውነት መፈልፈያ እና የህዝብ ድምፅ መሆናቸው ቀርቶ፣ ታሪክን በደም የሚፅፉ አምባገንኖች ንፁሃንን ሲያስጨፈጭፉ በዝምታ የሚታለፍበት ጊዜ አብቅቷል።
✊በአሩሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ እና ግፍ የጥቂት ጨካኞች ድርጊት ብቻ ሳይሆን፣ የሥርአቱ እጅ ያረፈበት የጥቁር ታሪክ ጠባሳ ነው።
✊ዝምታ የታሪካዊ ወንጀል ተባባሪ ያደርጋል! ማህበረሰብን ከጥፋት የመታደግ እና የእውነትን ችቦ የማብራት ትውልዳዊ አደራ የወደቀው ደግሞ በእናንተ—በእውቀትና በወኔ በታነጻችሁት ምሁራንና ወጣቶች ትከሻ ላይ ነው።
✊የመምህራን እና የሊቃውንት ሚና፡ እውቀትን ወደ ተግባር!!
እናንተ የሀገርን ህሊና የምትቀርጹ መምህራን ሆይ! ብዕራችሁ እና ድምፃችሁ አድሏዊና ጨቋኝ ስርአቶችን የሚያፈርስ ሀይል አለው። ንፁሃን በገዛ ሀገራቸው፣ በማንነታቸው እና በእምነታቸው ምክንያት ሲታረዱ፡
✊ የመፅሀፍቱን እውቀት ወደ አደባባይ እውነት ቀይሩት።
✊ ግፍንና በደልን በምርምርና በፅሁፎቻችሁ ለአለም አጋልጡ።
✊ትውልዱ መብቱን አውቆ ለፍትህ እንዲቆም መንገዱን ምሩት።
✊የተማሪዎች ወኔ፡ የታሪክ ለዋጭ የለውጥ ሀይሎች!!
✊እናንተ በደም ስራችሁ ውስጥ የነፃነት ስሜት የሚንቀለቀል የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሆይ! የትላንትናው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ሀገርን ያናገጠው ለፍትህና ለህዝብ ክብር በመቆሙ ነው። ✊ዛሬም በአሩሲ የተገደሉ የንፁሃን ወገኖቻችሁ ደም ፍትህ ይሻል።
✊ ለግፈኞች የማያንበረክክ ወኔአችሁን አንቁ።
✊ በክልል፣ በጎሳ እና በቡድን ሳትከፋፈሉ፣ ለሰብአዊ መብት እና ለህዝባችሁ ደህንነት በአንድነት ቁሙ።
✊ ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቻችሁ ነጋሪት ሁኑላቸው!
✊ "ፍትህ በዘገየ ቁጥር ግፍ ስሩን ይሰዳል። በአሩሲ መሬት ላይ የፈሰሰው የኦርቶዶክሳውያን ደም የእያንዳንዳችንን በር እያንኳኳ ነው። ዛሬ ካልተነሳን፣ ነገ ተራው የማን እንደሚሆን አናውቅም።
✊ስርአቱ የዜጎችን ህይወት ማስከበር ካልቻለ፣ድርጊቱ የራሱ መሆኑን አውቀን በቃችሁ የማለት ህገ-መንግስታዊ እና ሞራላዊ መብታችንን የምንጠቀምበት ሰአት አሁን ነው!"
✊እንነሳ!!
✊ብዕራችንን፣ እውቀታችንን፣ ድምፃችንን እና ወኔአችንን አስተባብረን ይህንን ጨቋኝ እና አስጨፍጫፊ ስርአት በሰላማዊ፣ በተደራጀ እና በማይበገር ህዝባዊ እምቢተኝነት ለማስወገድ በአንድነት እንነሳ!!
✊ፍትህ ለአሩሲ ኦርቶዶክሳውያን!!
✊ክብር እና ነፃነት ለህዝባችን!!
👉ሰሎሞን ጌታነህ፦ሰኔ/ ፪/ ፳፻፲፰ ዓ/ም።
7 369
ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ዘንዘለማ ግቢ ተማሪዎች አርሲ ለተገደሉት ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ ለመሆን ሰልፍ እናረጋለን ብለው ሲወጡ የሥርዐቱ ወታደሮች 10 ልጆችን ጭነው ወስደዋቸዋል ።
በእስር የሚቆም ኦርቶዶክሳዊ ተጋድሎ የለም።
7 369
ተደብቃቹ አትዶልቱ እናያቿለን
ሁላቹም ተጠንቀቁ እዚህ ከምናስቀምጠው መልክት ውጪ ሌላ ግሩፕ እንዳትገቡ
ገዳዮች ለምን መዶለት አስፈለጋቸው ብንል ሲነጋባቸው ያቅነዘንዛቸዋል
