fa
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

رفتن به کانال در Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

نمایش بیشتر
7 374
مشترکین
+524 ساعت
+617 روز
+35230 روز
آرشیو پست ها
የኦሮሞ ኦርቶዶክስ ከነቃ የኦርቶዶክስ የኢትዮጵያም ትንሣኤ ቅርብ ነው ።

"የአባቶቻችን የእናቶቻች የወንድሞቻችን ደም መሬት ላይ ፈሶ አይቀርም" "እነርሱ በእኛ ላይ ያደረጉብንን እኛም ማድረግ አላቃተንም" "የአባቶቻችንን ሃይማኖት(አደራ)አንበላም" "ምርጫችን ታጥቀን መታገል ብቻ ነው" "ከእንግዲህ ኦርቶዶክሳውያንን ማረድ ቤተክርስቲያንን ማቃጠል ይቁም የማይቆም ከሆነ እኛም አጻፋዊ ምላሽ የምንሰጥ ይሆናል"

<<በቃን! ወገኖቻችን ሲያልቁ ቆምን ከምናይ ሞት ይሻለናል>> አዎ በቃን

የጄኔራል ታደሰ ብሩ፣የጄኔራል ጃጋማ ኬሎ፣የራስ ጎበና ዳጬ ልጆች ✊✊✊ Dhiigni Ortodoksoota Arsii Dhangala'ee Hin Hafu.Amantaa Abbootii Keenyaa Hin Nyaannuu.✊✊✊ የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ደም በከንቱ ፈሶ አይቀርም። የሃባቶቻችንን ሃይማኖት አንበላም✊✊✊

ፎሎ አርጉ የወንዴን አካውንት

ኮራሁባችሁ ጀግኖቼ✊✊✊

ሰበር ዜና የባሕርዳር ዩኒቨርቲ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ፍጅት ተቃወሙ

የሚያስከብረን ጉልበታችን ነው ዓለም የጉልበታሞች ናት።አልቃሾችን ነፍራቃ ጅላጅሎችን አትሰማም። ለባለጡንቻዎች እና ለ ጉልበታሞች ትሰግዳለች ትንበረከካለች ወዳጅ ዘመድ ታደርጋለች። እኛ ኦርቶዶክሳውያን
የሚያስከብረን ጉልበታችን ነው ዓለም የጉልበታሞች ናት።አልቃሾችን  ነፍራቃ ጅላጅሎችን አትሰማም። ለባለጡንቻዎች እና ለ ጉልበታሞች ትሰግዳለች ትንበረከካለች ወዳጅ ዘመድ ታደርጋለች። እኛ ኦርቶዶክሳውያን ፦ 🔐 የህግ ያለህ 🔐 የመንግሥት ያለህ 🔐 የፍትሕ ያለህ 🔐 የአባት ያለህ 🔐  የሰብአዊ መብት ወዘተ... እያልኽን ጮኽን አለቀስን ነገር ግን፦ 🔑 የሰማን እንባችንን ያበሰ 🔑 እልቂታችንን ያስቆመ 🔑 ከስደት የታደገን 🔑 እንደ ዜጋ የቆጠረን 🔑 ከሰው ተራ የመደበን የለም     እንደውም ይባስ ብለው፦ 👉ተውአቸው ማልቀስና መጮኽ ልማዳቸው ነው ምንም አያመጡም 👉ያልቅሱ ሶፍት እናቅብላቸዋለን 👉 ጩኸታቸው ከሁለትና ከሦስት ቀናት አይዘልም ወዘተ... እያሉ ይዘባበቱብናል። መፍትሔው ፦ ከለቅሶና ከዋይታ ወጥተን ቆፍጠን ማለት ነው።ከእግዚአብሔር በታች መዳኛችን ጉልበታችን ነው። የሚያስከብረን ጉልበታችን ጡንቻችን ነው። ኦርቶዶክስን መንካት ምን ያክል ዋጋ እንደሚያስከፍል ማሳየት ያስፈልጋል። ከማንም በላይ መሆን እንደማንፈልግ ሁሉ ከማንም በታች መሆን አንፈልግም።

የሚያስከብረን ጉልበታችን ነው ዓለም የጉልበታሞች ናት።አልቃሾችን ነፍራቃ ጅላጅሎችን አትሰማም። ለባለጡንቻዎች እና ለ ጉልበታሞች ትሰግዳለች ትንበረከካለች ወዳጅ ዘመድ ታደርጋለች። እኛ ኦርቶዶክሳውያን
የሚያስከብረን ጉልበታችን ነው ዓለም የጉልበታሞች ናት።አልቃሾችን  ነፍራቃ ጅላጅሎችን አትሰማም። ለባለጡንቻዎች እና ለ ጉልበታሞች ትሰግዳለች ትንበረከካለች ወዳጅ ዘመድ ታደርጋለች። እኛ ኦርቶዶክሳውያን ፦ 🔐 የህግ ያለህ 🔐 የመንግሥት ያለህ 🔐 የፍትሕ ያለህ 🔐 የአባት ያለህ 🔐  የሰብአዊ መብት ወዘተ... እያልኽን ጮኽን አለቀስን ነገር ግን፦ 🔑 የሰማን እንባችንን ያበሰ 🔑 እልቂታችንን ያስቆመ 🔑 ከስደት የታደገን 🔑 እንደ ዜጋ የቆጠረን 🔑 ከሰው ተራ የመደበን የለም     እንደውም ይባስ ብለው፦ 👉ተውአቸው ማልቀስና መጮኽ ልማዳቸው ነው ምንም አያመጡም 👉ያልቅሱ ሶፍት እናቅብላቸዋለን 👉 ጩኸታቸው ከሁለትና ከሦስት ቀናት አይዘልም ወዘተ... እያሉ ይዘባበቱብናል። መፍትሔው ፦ ከለቅሶና ከዋይታ ወጥተን ቆፍጠን ማለት ነው።ከእግዚአብሔር በታች መዳኛችን ጉልበታችን ነው። የሚያስከብረን ጉልበታችን ጡንቻችን ነው። ኦርቶዶክስን መንካት ምን ያክል ዋጋ እንደሚያስከፍል ማሳየት ያስፈልጋል። ከማንም በላይ መሆን እንደማንፈልግ ሁሉ ከማንም በታች መሆን አንፈልግም። https://t.me/Eyo21e

photo content
+1

Ajjeechaa Ortodoksoota Shirkaa Ilaalchisee 1) Bulchaan Aanaa Shirkaa Obbo Xaahir Amaanoo fi Obbo Abdallaa Amaan (Abdallaa Maaykiroo) — miseensa Caffee Oromiyaa kan turee fi amma kan gaggeeffaman — duguuggaa sanyii Ortodoksoota Shirkaa irratti raawwatameef ittigaafatamtoota jalqabaati.hogganummaa namoota kanaan raawwatameen: 👉 Aanichatti Ortodoksoonni 168 ajjeefamaniiru (maatiin isaanii gaddanii kan awwaallatan). 👉Ortodoksoonni 30 ol achibuuteeen isaanii dhabameera (erga ukkaamfamanii waggaa 2 ol ta'eera). 👉Ortodoksoonni kumaatamaan lakkaa'aman aannicha dhiisanii godaananiiru (baqataniiru). 👉Ganda sadii qofaa keessaa manneen abbootii warraa Ortodoksoota 456 ol ta'an hawaasa Wahaabiyyaa fi Musliimaatiin diigamaniiru/badaniiru. 👉Lafti qonnaa Ortodoksootaa hektaara kuma dhibbaan lakkaa'amu duwwaa bulee jira (hin qotamne). 👉 Gandoonni Ortodoksoonni keessaa duguugaman baay'een uumamaniiru. 🔏 Bulchaa Aanaa Obbo Xaahir :- 👉Haleellaan jalqabamuu isaan dura, caasaa nageenyaa keessaa namoota jirani fi qotee bultoota seeraan eeyyama qaban keessaa Ortodoksoonni hidhannoo akka hiikatan (meeshaa akka hiikatan) godheera. 👉Raayyaan Ittisa Biyyaa (Makkalaakayaan) balleessitoota irratti tarkaanfii fudhachuuf yeroo socho'u, daandii fi kallattii dogoggoraa kennuudhaan akka rukutaman godha. ✍Yeroo sadii ol miidiyaa OBN (Oromia Broadcasting Network) waamuudhaan, "Ortodoksoonni hin ajjeefamne" jechuun ganeera. 👉Abbootii amantaa Islaamaa walitti qabuudhaan duguuggaa raawwatame akka haalan (akka ganan) godheera. 👉Lubootaa  fi Jaarsolii biyyaa Ortodoksoota ta'an dirqisiisuun, "Shirkaatti Ortodoksoonni hin ajjeefamne" jedhanii OBN irratti akka dubbatan godheera. 🔏 Obbo Abdallaa Amaan (Abdallaa Maaykiroo) :- 👉 Hidhattoonni Wahaabiyyaa Ortodoksoota ukkaamsanii maallaqa gaaftatanii fi fudhatan irraa qarshii waliin qooddata. 2) Jaarsolii Biyyaa duguuggaa Ortodoksoota irratti raawwatamaa jiru dhaabsisuu osoo qabanii, gocha kana haalan (ganan):- 1. Qaadii Haajii Aadam 2. Xaahaa Amaanoo 3. Detaas Daadhii 4. Muhammad Kadir

የሽርካ ኦርቶዶክሳውያን ፍጅትን በተመለከተ 1) የሽርካ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጣሂር አማኖ  እና  አቶ አብደላ አማን (አብደላ ማይክሮ )የኦሮሚያ ጨፌ አባል የነበረ አሁን ግን የተሰናበተ በሽርካ ኦርቶኮክሳውያን ላይ ለተፈጸመው የዘር ፍጅት ቀዳሚ ተጠያቂ ናቸው።በእነዚህ ሰዎች መሪነት በተፈጸመው ፍጅት፦ 👉በወረዳው 168 ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል(ቤተሰብ እርም አውጥቶ የቀበራቸው) 👉ከ30 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ደብዛቸው ጠፍቷል (ከታገቱ 2 ዓመት አለፋቸው) 👉በሺዎች የሚቆጠሩ  ኦርቶዶክሳውያን ወረዳውን ለቀው ተሰደዋል 👉ከሦስት ቀበሌዎች ብቻ 456 በላይ የኦርቶዶክሳውያን አባወራዎች ቤት በወሀቢያውና በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ወድሟል 👉 በመቶ  ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር የኦርቶዶክሳውያን መሬት ጦሙን አድሯል 👉ከኦርቶዶክሳውያን የጸዱ ብዙ ቀበሌዎች ተፈጥረዋል። 🔏የወረዳው አስተዳደሪ አቶ ጣሂር፦ 👉ፍጅቱ ከመጀመሩ በፊት በጸጥታ መዋቅር ውስጥ ያሉና ህጋፊ ፈቃድ ያላቸው ገበሬዎች  ኦርቶዶክሳውያን ትጥቅ እንዲፈቱ አደረገ 👉  መከላከያ አጥፊዎችን ለማጥቃት ሲንቀሳቀስ  የተሳሳተ አቅጣጫ እንዲሰጣቸው ያደርግና ያስመታቸዋል 👉 ከሦስት ጊዜ በላይ ኦቢኤን(OBN)ሚዲያን  በመጥራት ኦርቶዶክሳውያን አልተገደሉም የሚል ማስተባበያ ሰጥቷል 👉የእስልምና እምነት አባቶችን ሰብስቦ እልቂታችንን እንዲያስተባብሉ አድርጓል 👉ካህናትንና ኦርቶዶክሳውያን ሽማግሎችን በማስገደድ ሽርካ ላይ  ኦርቶዶዶክሳውያን አልተገደሉም በኦቢ ኤን(OBN) ላይ ወጥተው  እንዲናገሩ አድርጓል 🔏 አቶ አብደላ አማን(አብደላ ማይክሮ)፦ 👉   የወሀቢያ ታጣቂዎች ኦርቶዶክሳውያንን አግተው  ከሚቀበሉት ገንዘብ አብሮ ይጋራል 2   በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ፍጅት ማስቆም ሲገባቸው ፍጅቱን የካዱ የሀገር ሽማሌዎች 1) ቃዲ ሐጂ አደም 2)ጣሃ አማኖ 3)ደታስ ዳዲ 4) ሙሐመድ ከድር https://t.me/Eyo21e

4_5893182638964875510.m4a6.56 MB

ይኽ ኦርቶክስን የማስለም ሥራ በጣም የሚያበሳጭ ቢሆንም በአርሲ ምድር የተፈጸመ ግን አይመስለኝም ።በተሳሳተ መረጃ ማኖ እንዳያስነኩን እንጠንቀቅ።

• ለምስጋና አንሰስትም። "…ከሳሚ ዳን ቀጥሎ በኮንሰርቱ ላይ ሕዝብ እንዲገኝ በሰፊው ሲቀሰቅስ የነበረው አርቲስት ታደለ ሮባም ከሕዝብ ድምፅ መውጣት እንደማይችል ተረድቶ በመጨረሻም ኮንሰርቱ ሊዘጋጅ
• ለምስጋና አንሰስትም። "…ከሳሚ ዳን ቀጥሎ በኮንሰርቱ ላይ ሕዝብ እንዲገኝ በሰፊው ሲቀሰቅስ የነበረው አርቲስት ታደለ ሮባም ከሕዝብ ድምፅ መውጣት እንደማይችል ተረድቶ በመጨረሻም ኮንሰርቱ ሊዘጋጅ ጥቂት ሰዓታት እየቀሩት በኮንሰርቱ ላይ እንደማይገኝ በፌስቡክ ገጹ አሳውቋል። አሁን የቀሩት የጉራጌ ወሀቢያ እስላሞቹ አራጆች እና የትግሬው ቲክቶከር ጆን ዳንኤል ተብዬው ሰገጤ ናቸው። • ታደለ በመልእክቱ እንዲህ ብሏል። "…በመጀመርያ አርሲ በወገኖቻችን ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማኝን ሀዘን እየገለፅኩ ሀዘኑ የደረሰባቹ የአካባቢው ነዋሪዎች እንዲሁም ለመላው የኢትዮዽያ ህዝብ ፈጣሪ መፅናናቱን እንዲስጠን እየፀለይኩ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ እስታድዮም ላቀርበው የነበረው የሙዚቃ ዝግጅት መሰረዜን እና ኮንሰርቱንም እማልሳተፍ መሆኔን በትህትና እገልፃለሁ ። በስተመጨረሻም ለኤቨንቱ አዘጋጆች ለተፈጠረው ነገር እጅግ ይቅርታ እጠይቃለሁ‼️ ታደለ ሮባ እግዝያብሔር ይብቃቹ ይበለን 🙏🏽 "…ስስት የለብንምንም እና ታደለንም በተመለሰ ጊዜ እናመሰግነዋለን። በፌስቡክ ገጹ እየገባችሁ ምስጋና አቅረረቡለት። እኛ ኦርቶዶክሳውያን ነን። • እንቀጥላለን።

በሁሉም ሶሻል ሚዲያቹ እዚህ የሚለቀቀውን አዳርሱ አይናቹን ግለጡ መሬት ላይ ስሩበት

በዚህ ቁማራቸው እንዳንታለል። የወረዳ አመራሮች ከወሀቢያው ጋር እየተናበቡ ኦርቶዶክሱን እንዲያጸዱ ትዕዛዝ የሚወርደው ከፌዴራልና ከክልል መዋቅር ነው።በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ
+1
በዚህ ቁማራቸው እንዳንታለል። የወረዳ አመራሮች ከወሀቢያው ጋር እየተናበቡ  ኦርቶዶክሱን እንዲያጸዱ ትዕዛዝ የሚወርደው ከፌዴራልና ከክልል መዋቅር ነው።በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው ካድሬ ተጠያቂ ነው። https://t.me/Eyo21e