fa
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

رفتن به کانال در Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

نمایش بیشتر
7 367
مشترکین
+224 ساعت
+2157 روز
+33930 روز
آرشیو پست ها
photo content

oic_charter_2018_en (1) (2).pdf2.05 KB

እነዚህን የላኩላችሁን ሁሉ አንድ ላይ ስንገጣጥማቸው አንድ ኢሜጅ ይሰጡናል እርሱም ምንድነው? ካላችሁ ኢትዮጵያን የማስለም ሥራው ተገባዶ የመጨረሻ ደረጃ ላይ መድረሱን

photo content

photo content
+5

+9

+2

+5

jihaada Arsii keessatti raawwatamu haguuguuf jecha, naannoo Amaaraa keessatti musliimota Suufiyyaa namoota biratti jaallatamoo ta'an ajjeesuun shira qindaa'aa Wahhaabiyyaafi sirnichaa ta'uun ummanni Itoophiyaa Beekuu Qaba

አርሲ ላይ የሚፈጽሙትን ጅሃድ ለመሸፋፈን በአማራ ክልል በሰዎች ዘንድ ተወዳጅ የሆኑ የሱፊያ ሙስሊሞችን መግደል የወሀቢያና የሥርዐቱ የተቀናጀ ሴራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ሊያውቅ ይገባል

Oduu Gaddaa‼️Arsii😭😭 Asako Kiristaanonni Ortoodoksii garee hidhataa Islaamaa Oromoo finxaaleyyii, kan caasaa mootummaatiin deeggaramuu fi Al-Shabaab waliin hidhata naannoo qabuun ajjeefamaniiru.

አሳዛኝ ዜና‼️ ዛሬ አሰኮ ሌሊቱን ኦርቶዶክሳውያን በመንግሥት በመዋቅር በሚደገፈውና ከአልሸባብር ጋር ቀጠናዊ ትስስር ባለው በአክራሪ የኦሮሞ ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድን ተጨፍጭፈዋል።

ለኦርቶዶክስ ሊመከርላት ወይስ ሊመከርባት ?

ለሐምሌ 8ተቀጥረዋል ቆይ ግን ክህነቱን ተዉት ሽምግልናቸው ሽበታቸው አይሰቀጥጣቹም እንደወንጀለኛ ፍርድቤት ለፍርድቤት በካቴኔ እያሰራቹ ስታንገላቷቸው ማፈርያዎች ናቹ እናቴን ወንጀለኞቹን ንፁሀንን እም
ለሐምሌ 8ተቀጥረዋል ቆይ ግን ክህነቱን ተዉት ሽምግልናቸው ሽበታቸው አይሰቀጥጣቹም እንደወንጀለኛ ፍርድቤት ለፍርድቤት በካቴኔ እያሰራቹ ስታንገላቷቸው ማፈርያዎች ናቹ እናቴን ወንጀለኞቹን ንፁሀንን እምታሰቃዩትን በመዋቅር ክርስቲያ የምታርዱትን ማን ይጠይቃቹ? የሰማይ አምላክ ይፋረዳቹ! የንፁሃኑ ደም እሳት ሆኖ ያቃጥላቹ

<<ትክክለኛው የሽርካ ሰማዕታት ስም ዝርዝር ይኽ ነው>> "ኢስላማዊት ኦሮሚያን "እናዋልዳለን በሚሉ የኦሮሞ ኢስላማዊ ታጣቂዎች የተጨፈጨፉና የታረዱ የምሥራቅ አርሲ የሽርካ ወረደ ኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር    👉 ስማቸው የተዘረዘረው ቤትሰብ እርሙን አውጥቶ የቀበራቸውን ብቻ የሚያካትት ነው ወደ ጫካ ተወስደው በዚያ ታርደው የታጣሉትን እሬሳቸው ያልተገኘውን አያካትትም እነዚህም ቁጥራቸው ከሰላሳ በላይ ነው 👉 ከ02/2016ዓ.ም እስከ 10/10/2018ዓ.ም ድረስ ያለውን የሚያጠቃልል ነው 👉በጠቅላላው በወረዳው ከ200 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል 1. ቀ. አበበ ወንድማገኝ 2. አቶ ቦጋለ ወ/ ጊዮርጊስ 3. መ/ር አማረ ወንድሙ 4. ወጣት ጌታ አበበ 5. አቶ መንግስቱ ኃይሌ 6. አቶ ደምሱ አርምዴ 7. ወ/ሮ አሰለፍ ጃርሶ 8. አቶ በለጠ ደምሱ 9. ወጣት አብረሃም ደምሱ 10. ወጣት ሰብለ ደምሱ 11. ወጣት ሳሙኤል ደምሱ 12. ወጣት ማሙሽ አበበ 13. ወ/ሮ በላይ ደቦጭ 14. ወጣት ኪዩ ሲሳይ 15. አቶ ደለለኝ አሰፋ 16. ህፃን ----------ደለለኝ 17. ወ/ሮ መሰረት ጌቱ 18. አቶ ስዩም በቀле 19. አቶ አበበ ስዩም 20. ወጣት ውቢቱ ስዩም 21. ወጣት ፈቀደ ስዩም 22. ህፃን መኩሪያ ስዩም 23. አቶ ደረሰ ስዩም 24. ወ/ሮ ፀሐይ ሲሳይ 25. ህፃን ዳግም አበበ 26. ህፃን ሕይወት አበበ 27. ህፃን ታምራት አበበ 28. ወ/ሮ ምሪ አበበ 29. አቶ ሰሎሞን ሐብቴ 30. ወ/ሮ ጽጌ ጥጋቡ 31. ወ/ሮ አያህሉሽ ተድላ 32. አቶ ማንዬ ተ/ ሐረጋይ 33. ወ/ሮ የሺ ኃይሉ 34. አቶ ሽመልስ ማንዬ 35. አቶ ለማ ማንዬ 36. ወ/ሮ ብዙነሽ ንጉሴ 37. ወጣት ሒሩት ንጉሴ 38. ወጣት ጌታሁን ሽመልስ 39. ህፃን ዳኙ ሽመልስ 40. ወ/ሮ አቦዘነች ገድሉ 41. አቶ መለሰ ታፈስ 42. አቶ ፀጋዬ ጥላሁን 43. አቶ ንጉሴ ተክሌ 44. ወጣት መስፍንተክሌ 45. መሪጌታ ናሁሰናይ አዳም 46. ዲ/ን አበበ ፀጋዬ 47. አቶ አውግቸው በላይነህ 48. አቶ ሰመረ አደፍርስ 49. ወጣት ደጀን በቀለ 50. ወጣት ወገኔ በቀለ 51. አቶ ጋሻው ወንድማገኝ 52. አቶ ታምሩ tegegn 53. አቶ ጎሳ ቦጋለ 54. አቶ ጎሳዬ ኃይሉ 55. አቶ አቡ ብሩክ 56. አቶ ነጋሽ ዳዲ 57. አቶ መሌ ንጉሴ 58. አቶ አለማየሁ ኃይሌ 59. አቶ አስፋው ረዳ 60. አቶ ወንዴ ከበደ 61. ወጣት ነገሰ ንጉሤ 62. ወጣት እንዳሻው አየለ 63. አቶ ስንታየሁ ንጉሴ (ከቁጥር 63) 64. ቀ. ንጉሴ ኃይሉ 65. ወ/ሮ ውልታ ተሾመ 66. ወ/ሮ ተዋበች ደገፋ 67. ወ/ሮ በላይነሽ ጌታቸው 68. አቶ teሾመ ለገሰ 69. አቶ ደርቤ ደምሴ 70. አቶ ሻምበል ንጉሴ 71. ቀሲስ. ሲሳይ ታደሰ 72. ዲ/ ዘውዴ በቀለ 73. አቶ እሸቱ ሽቶ 74. አቶ ንጉሱ ገዙ 75. አቶ ዘላለም ዳጨው 76. አቶ አሱ እሸቱ 77. አቶ ካፒታል ሸዋታጠቅ 78. አቶ ጎሳ ዘገየ 79. ወ/ሮ ተዋበች አባወይ 80. ዳግም ካፒታል 81. ወ/ሮ ንጋት ታከለ (ከ11 ወር ህፃን ጋር) 82. በሱፈቃድ ካፒታል 83. አቶ መስፍን ፈጠነ 84. ጌታቸው 85. አዩሌ ጥላሁን 86. መንግስቱ መክቴ 87. አብዲሳ አጋ 88. ጥበቡ መንገሻ 89. አረጉ መንገሻ 90. አድማሴ ኃ/ማርያም 91. መነበሩ ገ/መድኅን 92. ድንቄ ማስረሻ (የመነበሩ ገ/መድኅን ባለቤት) 93. ወ/ሚካኤል ደለለኝ 94. አውግቸው አሰፋ (ከቁጥር 93) 95. አብሪ ወ/ሚካኤል 96. ጸጋዬ መነበሩ 97. አቶ ሸገነ ደሳለኝ 98. ታደለ ሸዋለፋ 99. ዲ/ዘውዱ ኃይሉ 100. ኣየለ ርገጤ 101. ልጃለም ሰንታየሁ 102. ኃይሌ ወርቅነህ 103. ዘውዴ ረዳ 104. ዘላላም ተክልሸት 105. ወ/ሮ ታደሉ ንጋቱ 106. ለዝና ለገሰ 107. ወ/ሮ ቡዘነሽ ለዝና 108. ተሸመ ስዩም 109. በላይነህ ጥላሁን 110. አስቻለው ደለለኝ 111. ተካልኝ ሸዋሉል 112. ጀንበሩ ታደሰ 113. ጌቱ ጀበሩ 114. ወ/ሮ ጡርዬ ደጀኔ (ከ2 ልጆቿ ጋር) 115. ከለላ ተስፋዬ 116. ታሪኩ ተስፋዬ 117. አቶ ደነቀ ተገኝ 118. ወንድሙ ተሰማ 119. አቶ ደመቀ ሲሳይ 120. አቶ ታቦር ባሳዝን 121. ማሙሽ ደርቤ 122. ትግስት ጅማ 123. ግዛው ከተማ 124. ባተሪ ካሳ 125. መብራቱ ባትሪ 126. ብርሃኑ አብዲ 127. ስንታየሁ ንጉሴ (ከቁጥር 126) 128. ዲ.ን ነገዎ ስዩም 129. አቶ አውግቸው አሰፋ 130. ዮሐንስ ዘመዱ 131. ድርባ ኃይሉ 132. ተሾመ ነገሰ 133. ብሩክ አባይ 134. ነጋሽ አቡ 135. አሰፋ ጉልላት 136. ዘነበ ገበየሁ 137. ዘውዴ ግዛው 138. መርሻ ግዛው 139. እሸቱ ገነነ 140. ለማ ዝቄ 141. አውግቸው ተሰማ 142. ሲሰይ ጥጉ 143. ዘለቀ ጥጉ 144. ቡርሽ ባንቴ 145. ወ/ሮ ብርቄ ጌጤ 146. ወ/ሮ ትርንጎ ወ/አማኑኤል 147. አመሌ ሰብስቤ 148. ጌታቸው ወ/አማኑኤል 149. ጌቱ ድንቅነህ 150. መ/አደጉ ድንቁ 151. አበበ ዝኑ 152. ንጉሡ መኮንን 153. ጎሳ ጥላዬ 154. ይርገጤ መንግሰቱ 155. ፈለቀ ጨፍቅ 156. በላይ ደምሴ 157. ወ/ሮ ጠጅቱ tefera 158. ወ/ሮ ተረፉ ዳርጌ 159. ገዛኽኝ ተናኜ 160. እግዱ ቢመርቅ 161. ወ/ሮ ገበያነሽ በለጥ 162. ወ/ሮ ትዝታ ወ/ማርያም 163. ታምሩ ገብሩ 164. ታደሰ አድምቀው 165. በለጠ አድምቀው 166. አቶ ጀማነህ በላይሁን 167. ዳግም ዓለማየሁ 168. ገነነ ጥላሁን 169. ሙርቴሣ ጥላሁን 170. ቄስ አባይነህ ጠይቄ <<የአባቶቻችን፣የእናቶቻችን፣የወንድሞቻችን፣የእህቶቻችን፣የህጻናቶቻችን ደም በከንቱ ፈሶ አይቀርም ።የጊዜ ጉዳይ ነው>>    ኢዮሳፍጥ ጌታቸው(ኃይለሚካኤል)

ይኽች ሀገር የተለያዩ እምነቶች የሚኖሩባት ሀገር ናት ዋጋ ከፍላ ያቆየቻት ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት።እውነታው ይኽነው ቢመርህም ዋጠው።ሌላው እኮ አንዴ ከቱርክ አንዴ ከግብፅ አንዴ ከደርቡሽ አንዴ ከጣሊያን ጋር አንዴ ከዝያድ ባሬ ጋር ተሰልፎ ሲዋጋ የነበረ ነው