fa
Feedback
Ethio All Exit & COC Center

Ethio All Exit & COC Center

رفتن به کانال در Telegram

🇪🇹 All Ethiopian University Exit & COC Resources 📚 Modules • PPT • Recall Questions • Exit Exams 🏥 Health • Engineering • Business • ICT & More ✅ Daily Updates Join us and share it with your classmates

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
1 321
مشترکین
+5024 ساعت
+2177 روز
+26030 روز
آرشیو پست ها
#UPDATE ከ297-300 ያመጡት ሰሞኑን በሚለቀቀው (government  univeristy)የዩንቨርስቲ ምደባ ኮታ ላይ እንደሚካተቱ ተገልጿል የሬሜዲያል መግቢያ ውጤት ለመገለጽ የውጤት ትንተና እና የዩንቨርስቲዎች የመቀበል አቅም እየተጠራ በመሆኑ መዘገየቱ ተገለጿል የትምህርት  ሚንስትር

+9
Model Exam_ Economics_AAU.pdf6.08 KB

#COC አብዛኛው ፈተና cut point ሐምሌ ከነበረው ጋር ብዙ ልዩነት አይኖረውም  አቶ ኤሊያስ (moh) ለአብነትም anesthesia  ያነሱ ሲሆን የ0.4 ብቻ ልዩነት ነው  ብለዋል Share it with your friends https://t.me/Ethio_all_exit_coc https://t.me/Ethio_all_exit_coc https://t.me/Ethio_all_exit_coc

#UPDATE Anesthesia  cut point 47.4 These are OSCE exam centers

#UPDATE የሬሜዲያል መቆራጫ ነጥብ ከ38% በላይ (>228  እንደሚሆን አቶ እዮብ (moe adminster) ለተማሪ መረጃ ጋዜጠኛ  በስልክ ገልጿል ባለፉት ሀለት አመታት የሬሜዲያል መቆረጫ ነጥብ 34% 204/600 2016(for both natural  and social males 36% 216/600  2017 (for both natural and social females በቅርቡ ትክክለኛ  የሚወሰነው  የሬሜዲያል መግቢያ ነጥብ ተማሪዎች  ይጠብቁ  ተብሏል

#urgent 12 ከ297 -300 ያመጡ ተማሪዎች  በቀጥታ ወደ ዩንቨርስቲ  ምደባ ይገባሉ ። አልፈዋል የትምህርት  ሚንስትር Share it with your friends https://t.me/Ethio_all_exit_coc https://t.me/Ethio_all_exit_coc https://t.me/Ethio_all_exit_coc

#ሰበር የአፕትቲዩድ እና ባይሎጂ ፈተና ላይ የእርማት ችግር  መኖሩ የትምህርት  ቤት አመራሮች  እገለጹ ነው በተለይ  00 የሚል ውጤቶች መብራከታቸውን ለሚመለከተው አካል ማመልከታቸውን ገልጸዋል ሚሳጣቸውን ምላሽ በቀጣይ እናቀርባለን Share it with your friends https://t.me/Ethio_all_exit_coc https://t.me/Ethio_all_exit_coc https://t.me/Ethio_all_exit_coc

#COC አጠቃላይ  የተፈታኞች ውጤት በቀጣይ አንድ  ሳምንት  ጊዜውስጥ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ  ነው !! solomon  moh(coc exam administer)

የተግባር ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የአንስቴዥያ ተመዛኞች በሙሉ ___ ነሃሴ 13/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ የአንስቴዥያ ሙያ ተመዛኞች ውጤታችሁን ነሃሴ 22/2018 ዓ.ም መመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን በተጨማሪም የጽሁፉን ፈተና ያለፋችሁ ተመዛኞች የተግባር ፈተና ለመውሰድ በነሃሴ 23 እና 24/2018 ዓ.ም ብቻ ምዝገባ የሚከናወን ስለሆነ በኦንላይን https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሄራዊ መለያ ቁጥር(FAN) እና Password በማስገባት መፈተኛ ጣቢያ በመምረጥ ምዝገባችሁን እንድታከናውኑ እያሳሰብን ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ ሲስተሙ የሚሰጣችሁን QR code የያዘ ስሊፕ ይዛችሁ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

#urgent ውጤት ተለቋል ማየት ተጀምሯል !! በእነዚህ አማራጮች https://eaes.edu.et/ https://t.me/eaesbot ቅሬታ ለማቅረብ በአካል ሳይመጡ https://t.me/eaesbot (complaint tab) Share for G12 Students who took Entrance Exam this year. https://t.me/Comprehensivenursfile https://t.me/Comprehensivenursfile

ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et ቴሌግራም፡ https://result.eaes.e
ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms

የ12 ውጤት ተለቋል  በሚል በተለያዩ ሚዲያዎች  የሚሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው እስከ አሁን ድረስ ውጤት እንዳለተለቀቀ አቶ ተፈራ ፈይሳ አረጋግጠዋል (eaes) ውጤቱ ዛሬ ወይም ነጌ ይለቀቃል ያሉት ምክትል ዳይርክተር ተፈራ ፈይሳ ተማሪዎች  በቂ እንቅልፍ  ተኝተው ነገ ከሰአት ውጤታቸው እንዲያዩ አሳስበዋል

#NGAT_Schedule የ2018 ዓ.ም መጨረሻ ዓመት ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የፈተና መስጫ መርሐግብር፦ ፈተናው በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ነሐሴ 20 እና 21/
#NGAT_Schedule የ2018 ዓ.ም መጨረሻ ዓመት ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የፈተና መስጫ መርሐግብር፦ ፈተናው በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል። Share share🙏🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ

#UPDATE የ12 ኛ ክፍል ውጤት ከዛሬ ምሽት 5 :30 ጀምሮ ይለቀቃል ተብሏል በእነዚህ አማራጮች https://eaes.edu.et/ https://t.me/eaesbot ቅሬታ ለማቅረብ በአካል ሳይመጡ https://t.me/eaesbot (complaint tab)

#NGAT የሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket አሁን ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ተገልጿል። በመሆኑ
+1
#NGAT የሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket አሁን ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ተገልጿል። በመሆኑም ፕሮፋይላችሁ ላይ በመግባት 'Exam Credentials' በሚለው ስር 'Download Entry Ticket' የሚለውን በመጫን ወደ ፈተና ማዕከል መግቢያ ትኬትዎን አውርደው ፕሪንት ያድርጉ። ፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ ቀድማችሁ መድረስ ይጠበቅባችኋል።  ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ለማየት! የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤታችሁን ለማየት የEAES ኦፊሴላዊ የውጤት መመልከቻ አማራጮችን ይጠቀሙ። 🌐 result.eaes.et 🌐 result.neaea.gov.et 📱 SMS 6284 🙏 ውጤታችሁን በመፈተሽ ላይ ያሉ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለማድረስ Share ያድርጉ! 🎓 መልካም ውጤት ለሁላችሁም!!

CV Developer በሁሉም መስሪያቤቶች ተቀባይነት ያገኘ CV/Resume በማዘጋጀት ለደንበኞች እናደርሳለን  🎉ለ3 ቀን ብቻ ልዩ ቅናሽ!  የምንሰጣቸው አገልግሎቶች 1. Professional Application Letter 2. CV/Resume for national and International Job opportunities. 3. Motivational Letter   Fresh Graduates ልዩ ቅናሽ   🎓 አዲስ ተመራቂ ከሆኑ 🩺 COC ያለፉ  ስራ መቀየር ከፈለጉ 🌍 ወደ ውጭ ሀገር ለማመልከት ከተዘጋጁ ለጤና ባለሙያዎች, ለEngineers & IT ባለሙያዎች, ለመምህራን,ለBusiness & Accounting, ለሁሉም የስራ ዘርፎች 📌ሁሉንም አገልግሎት በተመጣጣኝ ዋጋ፣ በፈለጉት መሰረት እንሰራለን። 📌በታማኝነት እና በጥንቃቄ መስራታችን ልዩ ያደርገናል   Contact Us!  @CVmaker16 @ProCVMaker21 📞 Phone: 0708367985    🌐 ለተጨማሪ መረጃ Channel ዪመልከቱ 👇👇👇  📌 የCV ናሙናዎችን እና የአገልግሎት ዝርዝር ለማየት ቻናላችንን ይጎብኙhttps://t.me/ethiocvglobalhub

የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዋና ዋና መረጃዎች‼️ 📊 የማለፊያ ውጤት • 70,544 ተማሪዎች ፈተናውን አልፈዋል። • ይህም 12.8% የማለፊያ ምጣኔ ነው። • 565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም። 🏫 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች • አምና — 62 • ዘንድሮ — 88 ➡️ በዚህ ዓመት 26 ትምህርት ቤቶች ጨምረዋል። 💻 በፈተና አሰጣጥ ዘዴ • በኦንላይን የተፈተኑ — 18.37% አልፈዋል። • በወረቀት የተፈተኑ — 4.2% አልፈዋል። 🏆 የክልሎች የማለፊያ ምጣኔ 🥇 አዲስ አበባ — 32.4% 🥈 ሀረሪ — 22.76% 🥉 አማራ — 15% • ድሬዳዋ — 11.92% • ትግራይ — 11.2% • ጉምዝ — 10.53% • ደቡብ — 9.2% • ሶማሌ — 9% • ሲዳማ — 6.95% • ጉምዝ — 6.1% • ደቡብ ኢትዮጵያ — 4.2% • ጋምቤላ 3.74% — የክልሉ ስም አልተጠቀሰም። 🎯 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ • 591/600 — ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ወንድ — ኦዳ ትምህርት ቤት • 583/600 — ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ሴት — አገው ምድር ትምህርት ቤት • 576.25/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ወንድ — ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት • 569/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ሴት 📌 በአጠቃላይ፦ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የማለፊያ ምጣኔ 12.8% ሲሆን፣ አዲስ አበባ 32.4% በማስመዝገብ ከፍተኛውን የክልል ደረጃ ይዟል። በተጨማሪም 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ከ62 ወደ 88 ከፍ ብለዋል። " ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል።

ዘንድሮ  የሪሜዲያል እድል ሚያገኙ  ተማሪዎች  ብዛት ከባለፉት ጊዜያት በእጅጉ ይቀንሳል መቆረጫ ነጥቡ በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል VIA ph.d  birhanu nega (moe minister )

የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ለማየት!! የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይፋ ይደረጋል ተብሏል። ስለዚህ ዉጤታችሁን የምታዩበት ሊንክ እና በኛ በኩል እንድናይ
የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ለማየት!! የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይፋ ይደረጋል ተብሏል። ስለዚህ ዉጤታችሁን የምታዩበት ሊንክ እና በኛ በኩል እንድናይላችሁ የምትፈልጉ በዚህ ይጠብቁን