fa
Feedback
Effoy Official

Effoy Official

رفتن به کانال در Telegram
6 446
مشترکین
+424 ساعت
+427 روز
+36730 روز
آرشیو پست ها
ይህን አካውንቴ ለጊዜው እኔ አይደለሁም እየተጠቀምኩት ያለሁት…የአካውንትና የብር ዘረፋ እንዴትና በማን እንደተፈጸመብኝ በርዝር የምጽፍላችሁ ይሆናል። እስክዛው ግን አካውንቱን ቀጣይ ስለማልጠቀምበት…ሊ
ይህን አካውንቴ ለጊዜው እኔ አይደለሁም እየተጠቀምኩት ያለሁት…የአካውንትና የብር ዘረፋ እንዴትና በማን እንደተፈጸመብኝ በርዝር የምጽፍላችሁ ይሆናል። እስክዛው ግን አካውንቱን ቀጣይ ስለማልጠቀምበት…ሊጠቀምበት የሚችለውን ሰው እስክ ፎቶው፣ ማለትም ታውቁት ዘንድ እስክ ቤተሰቡ ፎቶ የማሳውቃችሁ ይሆናል።ከአሁኑ ይህን አውቃችሁ በአካውንቱ ላይ ምንም ነገር ቢፖሰት ወይም በውስጥ ቢጻፍላችሁ እኔን እንደማይወክል እንድታውቁት ለሌሎችም ከወዲሁ እንድታሳውቁልኝ ስል በትህትና ጠይቃለሁ።

ታመህ እንኳ ሰላም የማይሰጥህ ሃይማኖት....የሚገርመው እኮ ደግሞ በሽታውንም የሚያመጣው አላህ ነው።

የማሜን ተረት ባነብ ይሻለኝ ነበር፣ ለማንኛዉም ተስፋ አለን😭 እምባቤ አያሳፍረንም አትሪክ ይሰራል👌
የማሜን ተረት ባነብ ይሻለኝ ነበር፣ ለማንኛዉም ተስፋ አለን😭 እምባቤ አያሳፍረንም አትሪክ ይሰራል👌

ህጻናት በማግባት የማሜን ሱና የሚከተሉ ዲያቆናትን ልናስቆም ይገባል፣ ሁላችሁም እንዲህ አይነት ድርጊትን እንድናወግዝ ጥሪ አቀርባለሁ። https://youtu.be/l2j1n3KGkqg?is=HudAx6y9x1cFd-jV

ውድ የቴሌግራም ተከታታዮቻችን ይህን ሊንክ በመጫን የቪኪን(Vikiን) የዩቱብ ቻናል ሰብስክራይብ በማድረግ አበረታቱት ጥሩ ጥሩ መረጃ እያስቀመጠላችሁ ስለሆነ። https://youtube.com/@geez_church?si=WpgF0VqvFKeXA2QO

ገነት ገብቼ ወሲብ አደርጋለሁ ብሎ ማላዘን ምን የሚሉት ቅንዝረኚነት ነው?

የሙስሊሞች ኡስታዝ አውቃለሁ ብሎ መጥቶ እንዴት እንደተገረፈ ተመልከቱ https://youtu.be/SDttqiIZOtE?si=3hw55iBdhI4370Lq

photo content

photo content

photo content

የቃል ሥጋ ሆነን አካውንት ፎሎ አድርጉት፣ ቀን ከለሊት እጅግ በትጋት የሚሰራ ወንድማችን ነው። አሁን ደግሞ ለየት ባለ መልኩ ሰሞኑን የሚጀምረው ፕሮግራም አለ። ስለዚህ ከአሁኑ በጉጉት ልትጠብቁት ይገ
የቃል ሥጋ ሆነን አካውንት ፎሎ አድርጉት፣ ቀን ከለሊት እጅግ በትጋት የሚሰራ ወንድማችን ነው። አሁን ደግሞ ለየት ባለ መልኩ ሰሞኑን የሚጀምረው ፕሮግራም አለ። ስለዚህ ከአሁኑ በጉጉት ልትጠብቁት ይገባል። እኛ እንደ ኡስታዞች አካውንታችሁን ስጡን ወይም ትልልቅ አካውንት ግዙልን አንላችሁም...ግን ፎሎ ያላደረጋችሁ አድርጉ ትጠቀሙበታላችሁ። https://vt.tiktok.com/ZSCEahk8q/

ለውብ-አህዮች የሐሰት ፕሮፓጋንዳ መልስ ሰጥቼበታለሁ ስሙት https://youtu.be/-fTzj0TqOn4?is=1cKO3n9q3o9sBSbp

የውብ-አህዮችን ለሰሞኑ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ መልስ ሰጥቼበታለሁ ስሙት https://youtu.be/-fTzj0TqOn4?is=1cKO3n9q3o9sBSbp

በሽርካ ኦርቶዶክስውያን የማጽዳት ዘመቻ እንደቀጠለ ነው። ትላንት ስምንት ኦርቶዶክስውያን ተጨፍጭፈዋል!!

የኡስታዞችን ቅጥፈት በማጋለጥ አላህ በነብያት የተሰበከ እንዳልሆነ ያሳየንበት ቪዲዮ https://youtu.be/lVjKhWgfF8s

ይቅርታ ጠይቀዋል https://vt.tiktok.com/ZSCnX8VLk/

photo content

ተረት ተረት የበዛበት ማብራሪያ አያስፈልግም!!! በአጭሩ ለሥላሴ ጾታ ዬላቸውም ስለዚህ ዙሪያ ጥምጥም መሄድ አያስፈልግም። ታዲያ በወንድና በሴት ስም ለምን ተጠሩ ያልን እንደሆነ ከቋንቋ ውስንነት አን
ተረት ተረት የበዛበት ማብራሪያ አያስፈልግም!!! በአጭሩ ለሥላሴ ጾታ ዬላቸውም ስለዚህ ዙሪያ ጥምጥም መሄድ አያስፈልግም። ታዲያ በወንድና በሴት ስም ለምን ተጠሩ ያልን እንደሆነ ከቋንቋ ውስንነት አንጻር ነው። ከዚህ የዘለለ ምዕምኑን ሊያወዛግቡ የሚችሉ እንቶ ፈንቶ ንግግሮች ወይም ትምህርቶች አስፈላጊ አይደሉም። ለተራው ምዕምን ሲባል ግልፅ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሲቻል ደጋ ቆላ እላይ እታች ነጭ ጥቁር ቀን ማታ እያሉ ሐተታ ማብዛት ለትውልዱ ምንም የሚፈይደው ነገር ዬለም።

ለሥላሴ የክፍል አካላት የሚሰጡ አንዳንድ መምህራን መኖራቸው ሲያስገርመን የነበር ቢሆንም ጭራሽ ጾታ አላቸው የሚሉ መምህር ሰሞኑን በመስማታችን አስደንግጦናል። በአማን ነጸረ እሳቸው ራሱ ለሥላሴ ክፍለ
ለሥላሴ የክፍል አካላት የሚሰጡ አንዳንድ መምህራን መኖራቸው ሲያስገርመን የነበር ቢሆንም ጭራሽ ጾታ አላቸው የሚሉ መምህር ሰሞኑን በመስማታችን አስደንግጦናል።  በአማን ነጸረ እሳቸው ራሱ ለሥላሴ ክፍለ አካላትን የሚያጸድቁ ቢሆንም ጾታ እንደማይነገርላቸው ግን በመጽሐፋቸው ላይም አስፍረዋል። በተለይም በዚህ ጉዳይ ላይ በእኛ ቤተክርስቲያን በሊቃውንቱና በቴዎለጂያኑ መካከል ልዩነት መኖሩን “ተኅሥሦ” በሚሰኝ መጽሐፋቸው ላይ አብራርተዋል።እሳቸው ግን የሊቃውንቱን አረዳድ እንደሚቀበሉም አስፍረዋል። የኢትዮጵያ ሊቃውንት ለሥላሴ የክፍል አካላትን ሲናገሩ ዝርው ብትን አይደለም ለማለት እንደሆነም ጠቁመዋል።  እንደ እኔ ዝርው ወይም ብትን አይደለም ለማለት ከሆነ ብዙም አይጎረብጠኝ….ነገር ግን እጅ ሲሉ ከእግር የተለዬ፣ ዓይን ሲሉም ለማዬት ብቻ የሚያገለግል፣ ጆሮ ሲሉ መስሚያ እንጂ መመልከቻ ያልሆነን እያሉ ከሆነ…ይህ ጤናማ ትምህርት ነው ብዬ አላምንም። 

ለሥላሴ የክፍል አካላት የሚሰጡ አንዳንድ መምህራን መኖራቸው ሲያስገርመን የነበር ቢሆንም ጭራሽ ጾታ አላቸው የሚሉ መምህር ሰሞኑን በመስማታችን አስደንግጦናል። ታዲያ በአማን ነጸረ እሳቸው ራሱ ለሥላሴ
ለሥላሴ የክፍል አካላት የሚሰጡ አንዳንድ መምህራን መኖራቸው ሲያስገርመን የነበር ቢሆንም ጭራሽ ጾታ አላቸው የሚሉ መምህር ሰሞኑን በመስማታችን አስደንግጦናል።  ታዲያ በአማን ነጸረ እሳቸው ራሱ ለሥላሴ አካላትን የሚያጸድቁ ቢሆንም ጾታ እንደማይነገርላቸው ግን በመጽሐፋቸው ላይም አስፍረዋል። በተለይም በዚህ ጉዳይ ላይ በእኛ ቤተክርስቲያን በሊቃውንቱና በቴዎለጂያኑ መካከል ልዩነት መኖሩን “ተኅሥሦ” በሚሰኝ መጽሐፋቸው ላይ አብራርተዋል።እሳቸው ግን የሊቃውንቱን አረዳድ እንደሚቀበሉም አስፍረዋል። የኢትዮጵያ ሊቃውንት ለሥላሴ የክፍል አካላትን ሲናገሩ ዝርው ብትን አይደለም ለማለት እንደሆነም ጠቁመዋል።  እንደ እኔ ዝርው ወይም ብትን አይደለም ለማለት ከሆነ ብዙም አይጎረብጠኝ….ነገር ግን እጅ ሲሉ ከእግር የተለዬ፣ ዓይን ሲሉም ለማዬት ብቻ የሚያገለግል፣ ጆሮ ሲሉ መስሚያ እንጂ መመልከቻ ያልሆነን እያሉ ከሆነ…ይህ ጤናማ ትምህርት ነው ብዬ አላምንም።