ኤፍታህ
رفتن به کانال در Telegram
ሚልክያስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤ እግዚአብሔርም አደመጠ፥ ሰማም፥ እግዚአብሔርንም ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያስቡ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ።..... ## እርስ በእርሳችን የምናወራበት ጊዜ አሁን ነው .
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
453
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+330 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+2
در 0 کانالها
اوت '26
+12
در 2 کانالها
Get PRO
ژوئیه '26
+7
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+19
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+27
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+131
در 3 کانالها
Get PRO
مارس '26
+319
در 1 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 07 سپتامبر | +1 | |||
| 06 سپتامبر | 0 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | +1 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
پستهای کانال
እውነተኛ ወዳጅ፥ ወዳጅ መኾኑ የሚታወቀው ጓደኛውን መገሠጽ ሲችል ነው፡፡ ኹላችንም በየጊዜው ኃጢአት እንሠራለን፡፡ አብዛኞቻችን ደግሞ ኃጢአታችንን እንዳላየነው ኾነን ለማለፍ እንጥራለን፡፡ ለራሳችን ይቅርታ እንቸራለን፡፡ ወይም ምንም እንዳላጠፋ ሰው ለመምሰል እንሞክራለን፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሰዓት እውነታውን በትክክል እናይ ዘንድ ዓይናችንን የሚከፍት እውነተኛ ወዳጅ ያስፈልገናል፡፡
አንተ ሆይ! እስኪ ራስህን መርምር፡፡ ጓደኛህ እውነታውን እንዲያይ ታደርጋለህ? ጓደኛህ ኃጢአት ሠርቶ ሲያበቃ ለራሱ ይቅርታ ሲያደርግ ይቅርታው ያደረገው ይቅርታ ትክክለኛ እንዳልኾነ እንዲያውቅ ታደርጓለህን? እንዲህ እውነታውን ስትነግረው ምናልባት ጓደኛህ አለአግባብ ሊቈጣህ ይችላል፡፡ ታዲያ ሲቈጣህ ለመታገሥ ዝግጁ ነህን? ወይስ ከዚህ በተቃራኒ የጓደኛህን ኃጢአት አይተህ እንዳላየህ ነው የምትኾነው?
ጓደኛ ስንመርጥ ከእኛ ጋር እውነተኛ ወዳጅ ሊኾን የሚገባውን መኾን አለበት፤ ስንቈጣው እንኳን ቁጣችንን ታግሦ ስናጠፋ የሚያርመን ሊኾን ይገባል፡፡ እንደዚህ ካልኾነ ጓደኝነት ጥልቀት አይኖረውምና፤ ጓደኞች ነን መባባላችን ጥቅም የለውምና፡፡
ልናውቀው የሚገባን ነገር ግን አለ፡፡ ጓደኛችን በሚያጠፋበት ሰዓት ተግሣጽ አስመስለን እንዲሁ ክብሩን በሚነካ መልኩ ልንናገረው አይገባንም፡፡ ተግሣጻችን ኹልጊዜ እውነቱን ብቻ እንጂ የተጋነነና ሌላውን መልካምነቱን የሚክድ መኾን የለበትም፡፡ ጥፋቱን ስንነግረው ኹልጊዜ በቀና ልብ እንደምንነግረው እርግጠኛ እንዲኾን ማድረግ አለብን፡፡ ይህን የምናደርገው ከፍቅራችን የተነሣ እንጂ ከቅናት ወይም ከንቀት እንዳልኾነ እንዲያውቅ ማድረግ አለብን፡፡ እውነተኛ ወዳጅነት ማለት ይህ ነውና፡፡
(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ - አምስቱ የንስሐ መንገዶች ገጽ 100)
| 2 | بدون متن... | 1 |
| 3 | በቤትህ ያለው ዳቦ ለተራበው ሰው የሚውል(ንብረቱ) ነው፥ በልብስ ማስቀመጫህ ውስጥ ያለው የማትጠቀመው ኮት የችግረኛው ገንዘቡ ነው፥ በጫማ ማስቀመጫህ ውስጥ አልፈልገውም ብለህ ሊበላሽብህ የሆነው ጫማ የደሃው ጫማ (ጫማ ለሌለው ገንዘቡ) ነው ፥ ያከማቸኸው ገንዘብ ለድሃው የሚገባው ነው....
ዛፍ በፍሬው ይታወቃል፥ ሰውም በድርጊቱ፡፡ መልካም ስራ መቼም አይጠፋም፡፡ መልካም እርዳታን የሚዘራ፥ ወዳጅነትን ያጭዳል፡፡ ደግነትን የሚተክል ፍቅርን ይሰበስባል፡፡
"ቅዱሳት መጻሕፍትን ማንበብ ብቻ የለብንም፥ ነገር ግን ካነበብነው ተምረን ማደግ አለብን፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ምንም የማይጠቅም ነገር እንዳልተጻፈ ተገንዘብ፡፡
አሁንም ለጥንካሬ፣ ለመታገስ፣ለመዳን፣ለመለወጥ ጊዜ አለህ! ተኝተሃልን? ንቃ! ኃጢአት ሰርተሃልን? እንግዲያውስ መስራቱን አቁም፡፡
ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ | 155 |
| 4 | ##የፍቅርህ ችንካሮች ልቤ ላይ ይሰኩ | 202 |
| 5 | ##ምስጋና ቢስ ልብ ጭንቀት የበዛበትን አእምሮ ይወልዳል።»
#ተመስገንን ማለት የመሰለ ነገር የለም🙏 | 201 |
| 6 | «ዘወትር በሕይወታችሁ የምትቀረፁት፥ ወይ በክርስቶስ ህያው ምስል ወይም በዚህ ዓለም አላፊ መልክ ነው።» — ጆኒ አርዳቫኒስ | 199 |
| 7 | https://youtu.be/xawbM4JycJI?si=nPG4IpwGZ55RtUwn | 209 |
| 8 | https://youtu.be/xawbM4JycJI?si=lj62IJUj747G3HhW | 1 |
| 9 | ##በኤደን ውስጥ የተጠየቀው የመጀመሪያ ጥያቄ፤
ውርደትን ሳይሆን ፍቅርን ተሸክሞ መጣ።
##ምን ሠራህ? አልተባለም— ወዴት ነህ? ተባለ::
ምክንያቱም እርሱ ሁልጊዜ የሚፈልገው አንተን ነውና::
##አዳም በዛፎች ተደበቀ፤ እግዚአብሔር ግን በፍቅር ጠራው
ዛሬም በስህተትህ ጥላ ውስጥ ብትደደበቅም፤
ያ ተመሳሳይ ድምፅ ይጠራሃል::
##አሁንም ወደ እኔ ትመጣለህ? | 234 |
| 10 | ##ጥያቄው 'ወደ እግዚአብሔር የሚወስደው መንገድ ለምን አንድ ብቻ ሆነ?' የሚለው ሳይሆን 'እንዴት አንድ መንገድ እንኳን ሊኖር ቻለ?' የሚለው ነው።"
##ማቂያ የሌለውን ቅዱስ እግዚአብሔርን መበደላችን ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ስንረዳ፣ ድንቁ ነገር እግዚአብሔር መንገዶቹን ማጥበቡ ሳይሆን፣ ጭራሽ ሁሉንም ደጅ አለመዝጋቱ ነው።
##የወንጌል አስደናቂነቱ እግዚአብሔር ጨርሶ ወደ እርሱ መመለሻ መንገድ ማዘጋጀቱ ነው። | 398 |
| 11 | ##የወንጌል አስደናቂነቱ እግዚአብሔር ጨርሶ ወደ እርሱ መመለሻ መንገድ ማዘጋጀቱ ነው። | 1 |
| 12 | ##ማቂያ የሌለውን ቅዱስ እግዚአብሔርን መበደላችን ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ስንረዳ፣ ድንቁ ነገር እግዚአብሔር መንገዶቹን ማጥበቡ ሳይሆን፣ ጭራሽ ሁሉንም ደጅ አለመዝጋቱ ነው። | 1 |
| 13 | ##ጥያቄው 'ወደ እግዚአብሔር የሚወስደው መንገድ ለምን አንድ ብቻ ሆነ?' የሚለው ሳይሆን 'እንዴት አንድ መንገድ እንኳን ሊኖር ቻለ?' የሚለው ነው።" | 1 |
| 14 | ##ቅን ልብ ያለው ሰው የተከፈተ መጽሐፍ ቅዱስን አንግቦ፣ ብዕርና ወረቀቱን ካዘጋጀ፣ የነፍሱን ጉድለትና የሕይወቱን ድክመት ለማወቅ ቅጽበት ይበቃዋል።"
##ጌታ መፅሐፍ ቅዱሳችን እንድናጠናው ይርዳን | 246 |
| 15 | «ቤተክርስቲያን በህያው ድንጋዮች እንጂ በሞተ ጡብ አልተገነባችም።»
ሰናይ ሰንበት❤️ | 271 |
| 16 | ##የ19ኛው ክፍለ ዘመን ታዋቂው ሰባኪ ቻርልስ ስፐርጀን ስለ ተስፋ ተፈጥሮ ሲናገር፦ «ተስፋ እንደ ኮከብ ናት፤ በብልጽግና እና በደስታ ፀሐይ አትታይም፤ ልትገኝና ልትታይ የምትችለው የመከራና የችግር ሌሊት ሲመጣ ብቻ ነው።» ብሎ ነበር። ይህ አባባል በሰው ልጅ የሕይወት ጉዞ ውስጥ የሚገጥሙንን ፈተናዎች እና መለኮታዊ ተስፋ እንዴት እንደሚገለጥ በጥበብ የሚያስረዳ ነው።
##በምቾት፣ በጤና እና በብልጽግና «ቀን» ውስጥ ስንሆን ትኩረታችን በዙሪያችን ባሉ ምድራዊ ደስታዎች ይሸፈናል። ነገር ግን የሕይወት ጨለማ፣ ሕመም፣ ማጣት ወይም መከራ ሲመጣ የምንመካባቸው ምድራዊ ነገሮች ሁሉ ጥላ ይሆናሉ። በዚያን ጊዜ ነው እውነተኛው የእግዚአብሔር ተስፋ እንደ ንጋት ኮከብ ድምቅ ብሎ ማብራት የሚጀምረው።
«መከራ ጽናትን እንዲያደርግ፥ ጽናትም ፈተናን፥ ፈተናም ተስፋን እንዲያደርግ እያወቅን በመከራችን ደግሞ እንመካለን፤ በተሰጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ ተፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም።»
— ሮሜ 5፡3-5 | 316 |
| 17 | ##በክርስቲያንያዊ እምነት የማምነው ፀሐይ እንደወጣች በማምነው ያህል ነው፤ ያየሁት ስለሆነ ብቻ ሳይሆን በሱ ብርሃን አማካኝነት ሌላውን ነገር ሁሉ ማየት ስለቻልኩ ጭምር ነው።"
##አንድ ሰው በቀጥታ ወደ ፀሐይ አፍጥጦ ሲመለከት ዓይኑ ይፈዝዛል። ፀሐይ ለእለት ተእለት ሕይወታችን ያላት ዋና ጥቅም አፍጥጠን እንድንመለከታት ሳይሆን፣ ዙሪያችን ያሉትን ነገሮች—መሬቱን፣ መሰናክሎችን፣ ቀለማትንና መንገዶችን—በግልጽ እንድናይ በሚሰጠን ብርሃን አማካኝነት ነው።
##እምነት ማለት ለብቻቸው ተነጥለው የሚመረመሩ ረቂቅ ትምህርቶች ስብስብ ብቻ አይደለም። ይልቁንም፣ ሁሉም የሕይወት ክፍሎች—የሰው ልጅ ምክንያታዊነት፣ የሥነ-ምግባር ግዴታ፣ ውበት፣ ሥቃይና ታሪክ—በግልጽ እንዲታዩ የሚያደርግ ብርሃን ነው።
C.S. Lewis | 332 |
| 18 | «ጸሎት ማለት ነፍስ በሰማያዊ አባቷ ደረት ውስጥ የምትተነፍሰው እስትንፋስ ነው።» | 737 |
| 19 | የእግዚአብሔር መገኘት የነፍስ ማረፊያ ቤት ነው። ከእርሱ ውጪ ስንሆን በስደት ላይ ነን፤ በእርሱ ውስጥ ስንሆን ግን በዕረፍት ላይ ነን።” | 422 |
| 20 | ##ክርስቶስን ማወቅ | 445 |
