فریب کلاهبرداران را نخورید! تلمتریو این کانالها را شناسایی و برچسبگذاری میکند 👉 برای مشاهده برچسب، اشتراک تهیه کنید 👈
የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር skills and labor minister
رفتن به کانال در Telegram
ብቁ ሰራተኛ .ብቁ ቀጣሪ .ብቁ ውሳኔ ሰጭ.የስራው ባለቤት እርስዎ ንዎ! ለመመዝገብ ፓስፖርት መታወቂያ እና የት/ማስረጃ ይላኩልን https://t.me/Bekuelmis12ይጫሉ
نمایش بیشتر6 776
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-187 روز
-6730 روز
378
نمایش های پست
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد48 ساعت
5.57%
نرخ مشارکت
اطلاعاتی وجود ندارد
پست های در روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+7
در 0 کانالها
اوت '26
+68
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '26
+77
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+54
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+49
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+156
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+29
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+47
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+37
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+97
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+110
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+118
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+193
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+1 454
در 2 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+2 604
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+2 047
در 8 کانالها
Get PRO
مه '25
+1 591
در 80 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+2 271
در 70 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | +2 | |||
| 03 سپتامبر | +2 | |||
| 02 سپتامبر | +3 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
پستهای کانال
ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በተለያዩ ሙያ ዘርፎች እና በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
📌ሹፌሪ
📌ጥበቃ
📌ፅዳት
📌ግብርና
📌ግንበኛ
📌በያጅ
📌መካኒክ
ተዛማጅ ሙያ የሚጠይቁ👇
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለንዳንድ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ https://t.me/Bekuelmis12 ይጫኑ ይመዝገቡ።
ፕሮሰሱን ለመጀመር የሚያስፈልጉ ነገሮች
- መታወቂያ ወይም የታደሰ ፓስፖርት
- በሙያ ሰርተፊኬት ወይም የትምህርት ማስረጃ
- ስልክ ቁጥር እና ኢሜል
- ፎቶግራፍ
ለመመዝገብ በዚህ ይላኩልን https://t.me/Bekuelmis12
ይጫኑ
ማሳሰቢያ
• ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ውክልና በተሰጠው አጄንሲ እንደምትጨርሱ እንገልፃለን።
• የክፍያ ውል ዋስትና በተቋሙ እና በኤጀንሲው በኩል የምትጨርሱ ይሆናል።
| 2 | ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በተለያዩ ሙያ ዘርፎች እና በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
📌ሹፌሪ
📌ጥበቃ
📌ፅዳት
📌ግብርና
📌ግንበኛ
📌በያጅ
📌መካኒክ
ተዛማጅ ሙያ የሚጠይቁ👇
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለንዳንድ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ https://t.me/Bekuelmis12 ይጫኑ ይመዝገቡ።
ፕሮሰሱን ለመጀመር የሚያስፈልጉ ነገሮች
- መታወቂያ ወይም የታደሰ ፓስፖርት
- በሙያ ሰርተፊኬት ወይም የትምህርት ማስረጃ
- ስልክ ቁጥር እና ኢሜል
- ፎቶግራፍ
ለመመዝገብ በዚህ ይላኩልን https://t.me/Bekuelmis12
ይጫኑ
ማሳሰቢያ
• ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ውክልና በተሰጠው አጄንሲ እንደምትጨርሱ እንገልፃለን።
• የክፍያ ውል ዋስትና በተቋሙ እና በኤጀንሲው በኩል የምትጨርሱ ይሆናል። | 1 |
| 3 | ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በተለያዩ ሙያ ዘርፎች እና በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
📌ሹፌሪ
📌ጥበቃ
📌ፅዳት
📌ግብርና
📌ግንበኛ
📌በያጅ
📌መካኒክ
ተዛማጅ ሙያ የሚጠይቁ👇
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለንዳንድ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ https://t.me/Bekuelmis12ይጫሉ ይመዝገቡ።
ፕሮሰሱን ለመጀመር የሚያስፈልጉ ነገሮች
- መታወቂያ ወይም የታደሰ ፓስፖርት
- በሙያ ሰርተፊኬት ወይም የትምህርት ማስረጃ
- ስልክ ቁጥር እና ኢሜል
- ፎቶግራፍ
ለመመዝገብ በዚህ ይላኩልን https://t.me/Bekuelmis12ይጫሉ
ማሳሰቢያ
• ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ውክልና በተሰጠው አጄንሲ እንደምትጨርሱ እንገልፃለን።
• የክፍያ ውል ዋስትና በተቋሙ እና በኤጀንሲው በኩል የምትጨርሱ ይሆናል። | 4 |
| 4 | بدون متن... | 401 |
| 5 | ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በተለያዩ ሙያ ዘርፎች እና በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
📌ሹፌሪ
📌ጥበቃ
📌ፅዳት
📌ግብርና
📌ግንበኛ
📌በያጅ
📌መካኒክ
ተዛማጅ ሙያ የሚጠይቁ👇
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለንዳንድ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ https://t.me/elmisbekugov1 ይመዝገቡ።
ፕሮሰሱን ለመጀመር የሚያስፈልጉ ነገሮች
- መታወቂያ ወይም የታደሰ ፓስፖርት
- በሙያ ሰርተፊኬት ወይም የትምህርት ማስረጃ
- ስልክ ቁጥር እና ኢሜል
- ፎቶግራፍ
ለመመዝገብ በዚህ ይላኩልን
ማሳሰቢያ
• ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ውክልና በተሰጠው አጄንሲ እንደምትጨርሱ እንገልፃለን።
• የክፍያ ውል ዋስትና በተቋሙ እና በኤጀንሲው በኩል የምትጨርሱ ይሆናል። | 3 |
| 6 | የCOP32 ኢትዮጵያ ይፋዊ ዲጂታል ገጾች ✅
የCOP32 ኢትዮጵያን ይፋዊ የድህረ-ገጽና ማኅበራዊ ትስስር ገጾች በመከታተል ትክክለኛ፣ የተረጋገጠና ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ። በተመሳሳይ ስያሜዎች ሀሰተኛ ገጾች የተከፈቱ ሲሆን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ብቸኛ ይፋዊ የCOP32 ኢትዮጵያ ገጾችን በመከታተል፤ ከሀሰተኛ ገጾች እንዲጠነቀቁ እናሳስባለን።
ኢትዮጵያ ይህን ዓለም-አቀፋዊ የአየር ንብረት ጉባዔ ለማዘጋጀት የምታደርገው ጉዞ አካል ይሁኑ! | 400 |
| 7 | ለ69 ሺህ 851 ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል
በስልጤ ዞን በ2018 በጀት ዓመት 69 ሺህ 851 ለሚሆኑ ዜጎች በግብርና፣ በኢንዱስትሪና በአገልግሎት ዘርፎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፈጠሩን የስልጤ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ አብዱረህማን ወርቅቾ ገለጹ።
ኃላፊው እንዳሉት፣ መምሪያው በገጠርና በከተማ የሚገኙ ወጣቶችንና ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያላቸውን ሥራ ፈላጊ ዜጎች በዘላቂና አስተማማኝ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ የለውጥ ሥራዎችን አከናውኗል።
በሀገር ደረጃ የተቀመጡ የሥራ ዕድል ፈጠራ አቅጣጫዎችን መነሻ በማድረግ የዞኑን አካባቢያዊ እምቅ አቅምና ጸጋ በመለየት፣ ከሥራ ፈላጊ ልየታና ስልጠና እስከ ሥራ ስምሪት የሚደረጉ ቁልፍ ተግባራት በተቀናጀ ሁኔታ መፈጸማቸውንም ገልጸዋል።
የዞኑ "ፈጠራ፣ ፍጥነት፣ ጥራትና ብዛት ያለው የሥራ ዕድል ለሁለንተናዊ ማኅበረሰብ ተጠቃሚነት" የሚል መፈክር በመያዝ ከቀላል የኑሮ ድጋፍ ባለፈ ለአካባቢ፣ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ተወዳዳሪ ምርት የሚያመርቱ ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ላይ ትኩረት መሰጠቱን አቶ አብዱረህማን አስታውቀዋል።
በበጀት ዓመቱ 69 ሺህ 851 ወጣቶች በግብርና 36 ሺህ 300፣ በኢንዱስትሪ 10 ሺህ 793 እና በአገልግሎት 24 ሺህ 468 የሥራ ዕድል ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም 71 ሺህ 277 ሥራ ፈላጊዎች የአጭር ጊዜና የኢንተርፕረነርሺፕ ስልጠና እንዲያገኙ መደረጉን፣ 32 ሺህ 824 ሥራ ፈላጊዎችና 1 ሺህ 246 ኢንተርፕራይዞች በELMIS የባዮሜትሪክ የመረጃ ሥርዓት መመዝገባቸውን ገልጸዋል። | 378 |
| 8 | የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብራችን ዋነኛ ግብ ነው።
ያየነው የአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፤ ዘመናዊ የአስፋልት መንገድ እና መብራቶችን እና ዲጂታል ስክሪኖችን ያካተተ ሲሆን በተጠናቀቁት የኮሪደር ስራዎች ላይ አገልግሎቱ ተጀምሯል።
ጥራቱን የጠበቀ ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን ከአረንጓዴ ልማት ጋር በማስተሳሰር የከተሞቻችንን ምቹነት የማረጋገጥ ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል!
The primary goal of our Corridor Development Program is to make the lives of our citizens more comfortable and modern. The Corridor Development Project we visited in Arba Minch includes modern asphalt roads, street lighting, and digital display screens. The completed corridor infrastructure has now been put into service and has begun providing benefits to the public.
Our efforts to ensure our cities are more livable by integrating high-quality modern infrastructure with green development will continue with even greater commitment. | 480 |
| 9 | የክህሎት ልህቀት ለቱሪዝም ልማት
ላለፉት ሁለት ቀናት በቱሪዝም ኢንስቲትዩት ሲካሄድ የቆየው 13ኛው የቱሪዝምና የመስተንግዶ ሳምንት በፓናል ውይይት እና በተለያዩ መርሃ ግብሮች በዛሬው እለት ተጠናቋል።
በዘርፉ የካበተ ልምድ ያላቸው ፓናሊስቶች በተሳተፉበት በዚህ መድረክ፣ መጪውን ዘመን የዋጁ የክህሎት ፍላጎቶች እና የዘርፉ የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የቱሪዝም ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ፤ ተቋሙ በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ ከሚገኘውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ጋር አብሮ ለመጓዝ ለድጅታል ክህሎት ልማት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው ብቁ የሰው ኃይል ማፍራትና እና ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ማካሄድ ዋነኛ ተልዕከው መሆኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ በሀገራችን በፈጣን ሁኔታ እያደገ የመጣው የቱሪዝም መዳረሻዎችን በሚመጥን መልኩ የስልጠና ጥራትን ለማሻሻልና ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡
አክለውም የተቋሙ አገልግሎቶች ዲጂታላይዝ የማድረግ እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዙ የማሰልጠኛ ክፍሎችን በማደራጀት በዘርፉ የልህቀት ማዕከል ለመሆን በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡
የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም በበኩላቸው፤ ዘርፉ ከሚፈልገው እውቀት አኳያ አሁንም በቂ የሰለጠነ የሰው ኃይል የማቅረብ ክፍተት እንዳለ ጠቁመዋል።
ይህንን ክፍተት ለመድፈን ተቋሙ ከመደበኛ ስልጠና በተጨማሪ በአጫጭር ገበያ ተኮር ስልጠናዎች በዓመት ከ6 ሺህ በላይ ዜጎችን እያሰለጠነ ይገኛል ብለዋል፡፡ | 302 |
| 10 | በክልሉ በበጀት ዓመቱ ለሥራ እድል ፈጠራና ለኢንተርፕራይዞች በተሰጠው ልዩ ትኩረት ሊቆጠሩ የሚችሉ ውጤቶች ተመዝግበዋል
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የ2018 በጀት አመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2019 ዓ.ም የዕቅድ የትውውቅ መድረክ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙስጠፋ ኢሳ በመድረኩ ላይ እንደገለፁት፤ በበጀት ዓመቱ ለሥራ እድል ፈጠራና ለኢንተርፕራይዞች በተሰጠው ልዩ ትኩረት ተስፋ ሰጪ ውጤቶች ተመዝግበዋል።
በክልሉ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው ተግባራት አንዱ የሥራ እድል ፈጠራ መሆኑን ጠቅሰው ውጤታማነቱን ለማረጋገጥ በየሳምንቱ ሁለት ጊዜ ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ አስረድተዋል።
በዚህም በበጀት ዓመቱ በዘርፉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በሚቀጥለው በጀት ዓመትም የተሳለጠና ውጤታማ ስራዎችን በማከናወን የስራ አጥ ቁጥርን በከፍተኛ ሁኔታ ለመቀነስ በልዩ ትኩረትና በቅንጅት ይሰራል ብለዋል።
በመድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የመሰረተ ልማት አማካሪ አቶ መዝረዲን ሁሴን፣ የየቢሮው ኃላፊ አቶ ሙስጠፋ ኢሳን ጨምሮ የቢሮው፣ የዞኖችና ልዩ ወረዳዎች የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት መዋቅር የስራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን ከቢሮ የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡ | 325 |
| 11 | بدون متن... | 1 |
| 12 | 🌏✈️ የውጪ ሀገር የስራ ማስታወቂያ
🚀 በህጋዊ የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በተለያዩ ዘርፎች የሰው ኃይል ይፈለጋል። የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር ለመስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🚧 የሞያ ዘርፎች፦
🔹የጥበቃ ሰራተኛ
🔹ፅዳት ሰራተኛ
🔹አጠቃላይ ረዳት
🔹የሲቪል ግንባታ ረዳት
🔹የኮንስትራክሽን ዕለታዊ ሰራተኛ / ረዳት
🔹ኤሌክትሪሻን / የኤሌክትሪክ ባለሙያ
🔹ቧንቧ ሰራተኛ / የቧንቧ ባለሙያ
🔹የኤር ኮንዲሽነር ባለሙያ
🔹ብየዳ ሰራተኛ / የብየዳ ባለሙያ
🔹የእሳት አደጋ መከላከያ ባለሙያ
🔹ግንብ ሰራተኛ / የድንጋይና ጡብ ግንባታ ባለሙያ
🔹ቀለም ቀቢ
🔹ምርጋትና ልስን ሰራተኛ
🔹የጂፕሰም ባለሙያ
🔹የፎርምወርክ አናጺ / የማገር አናጺ
🔹የአሉሚኒየም ስራ ባለሙያ
🔹ላሚኔተር / የላሜራ ስራ ባለሙያ
🔹ማጠናቀቂያ ስራ ባለሙያ
🔹የብረት መዋቅር ሰራተኛ
🔹ስካፎልዲንግ ሰራተኛ
🔹ሪገር እና ምልክት ሰጪ
🔹የመጋዘን እቃ ማሸግ
🔹የፋብሪካ ሰራተኛ
🔹የጭነት አውራጅና ጫኝ ሰራተኛ
🔹የሞተር/ሳይክል አሽከርካሪ
🔹የሲቪል ፎርማን / የሳይት ተቆጣጣሪ
🔹የሲቪል ረዳት ፎርማን / የቡድን መሪ
✅ ለመመዝገብ
Labor ID ካሎት ይህን https://t.me/Bekuelmis12 ማስፈንጠሪያ ተጠቅመው መመዝገብ። Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በይመዝገቡ።https://t.me/Bekuelmis12 ይጫሉ
2. በአቅራቢያዎ ባለ የአንድ ማዕከል (ወረዳ ወይም ቀበሌ) በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ ይስጡ እና የሰራተኛነት መለያ ቁጥር (Labor ID) ይያዙ።
3. Labor ID ካገኙ በኋላ በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ ገብተው መረጃዎትን በትክክል ሞልተው ያመልክቱ። | 433 |
| 13 | 🌏✈️ የውጪ ሀገር የስራ ማስታወቂያ
🚀 በህጋዊ የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በተለያዩ ዘርፎች የሰው ኃይል ይፈለጋል። የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር ለመስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🚧 የሞያ ዘርፎች፦
🔹የጥበቃ ሰራተኛ
🔹ፅዳት ሰራተኛ
🔹አጠቃላይ ረዳት
🔹የሲቪል ግንባታ ረዳት
🔹የኮንስትራክሽን ዕለታዊ ሰራተኛ / ረዳት
🔹ኤሌክትሪሻን / የኤሌክትሪክ ባለሙያ
🔹ቧንቧ ሰራተኛ / የቧንቧ ባለሙያ
🔹የኤር ኮንዲሽነር ባለሙያ
🔹ብየዳ ሰራተኛ / የብየዳ ባለሙያ
🔹የእሳት አደጋ መከላከያ ባለሙያ
🔹ግንብ ሰራተኛ / የድንጋይና ጡብ ግንባታ ባለሙያ
🔹ቀለም ቀቢ
🔹ምርጋትና ልስን ሰራተኛ
🔹የጂፕሰም ባለሙያ
🔹የፎርምወርክ አናጺ / የማገር አናጺ
🔹የአሉሚኒየም ስራ ባለሙያ
🔹ላሚኔተር / የላሜራ ስራ ባለሙያ
🔹ማጠናቀቂያ ስራ ባለሙያ
🔹የብረት መዋቅር ሰራተኛ
🔹ስካፎልዲንግ ሰራተኛ
🔹ሪገር እና ምልክት ሰጪ
🔹የመጋዘን እቃ ማሸግ
🔹የፋብሪካ ሰራተኛ
🔹የጭነት አውራጅና ጫኝ ሰራተኛ
🔹የሞተር/ሳይክል አሽከርካሪ
🔹የሲቪል ፎርማን / የሳይት ተቆጣጣሪ
🔹የሲቪል ረዳት ፎርማን / የቡድን መሪ
✅ ለመመዝገብ
Labor ID ካሎት ይህን https://t.me/bequelmisgovማስፈንጠሪያ ተጠቅመው መመዝገብ። Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በይመዝገቡ።https://t.me/bequelmisgov
2. በአቅራቢያዎ ባለ የአንድ ማዕከል (ወረዳ ወይም ቀበሌ) በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ ይስጡ እና የሰራተኛነት መለያ ቁጥር (Labor ID) ይያዙ።
3. Labor ID ካገኙ በኋላ በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ ገብተው መረጃዎትን በትክክል ሞልተው ያመልክቱ። | 1 |
| 14 | ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራን በማጠናከር የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ ነው
ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራን በማጠናከር የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰለሞን ሶካ ገለጹ፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰለሞን ሶካ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በለውጡ መንግሥት የተተገበሩ የሪፎርም ሥራዎች የወጣቶችን ኢኮኖሚና ማኅበራዊ ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ተጨባጭ ውጤቶችን አስገኝተዋል።
ባለፉት 4 ዓመታት በተከናወኑ ዘርፈ-ብዙ የሪፎርም ሥራዎች ለ19 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠራቸውን ጠቁመው፣ ከዚህም መካከል 75 በመቶ በላይ የሚሆኑት ወጣቶች መሆናቸውን ተናግረዋል።
ለውጡ ካስገኛቸው ዋና ዋና ስኬቶች መካከል ወጣቶች ከተለመደው የቅጥር ሐሳብ ወጥተው ወደ ሥራ ፈጣሪነት እንዲሸጋገሩና ለሌሎች የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ምቹ ሁኔታዎችን መፈጠራቸውን ለአብነት ጠቅሰዋል፡፡
በተጨማሪም የቤተሰብ የንግድ ሥራዎች እንዲስፋፉ በማድረግ ረገድ አበረታች ውጤቶች መገኘታቸውን አክለዋል፡፡
የዲጂታል ቴክኖሎጂዎች መስፋፋትና ለዘርፉ የተሰጠው ልዩ ትኩረት ለወጣቶች ዘመናዊ፣ ፈጣንና ምቹ የሥራ ዕድሎችን የፈጠረ ሲሆን፣ ይህም በዓለም አቀፍና በአህጉራዊ የዲጂታል የሥራ ገበያ ላይ የሀገሪቱንና የወጣቶቹን ተወዳዳሪነት ማሳደጉን አብራርተዋል።
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አሕመድ በበኩላቸው፤ ከለውጡ በኋላ የወጣቶችን አቅም በማሳደግ ረገድ ሰፊ ስራዎች መሰራታቸውን ጠቅሰዋል፡፡
በዚህም ተስፋ ሰጪ፣ ዘላቂና ክህሎት መር የሥራ ዕድሎችን በተሻለ ሁኔታ ለመፍጠር ትልቅ አቅም መገንባቱን አብራርተዋል።
በመዲናዋ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወጣት ጋሻው ዓለሙ የመኪና ጎማና ባትሪዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የማዋል ሥራ ላይ መሰማራቱን ጠቅሷል፡፡
የምናመርታቸው ምርቶች የአካባቢ ብክለትን ከመቀነስና ቆሻሻን ወደ ሀብት ከመቀየር ባለፈ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን የሚያሳድጉና ሰፊ የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ናቸው ብሏል።
በማኅበር በመደራጀት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን የሚተኩ የቤትና የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን እያመረቱ መሆናቸውን የተናገረው ደግሞ ወጣት አስቻለው ጌትዬ ነው፡፡
በቀጣይም የምርቶቻቸውን የገበያ ተደራሽነትና የሥራ ዕድሎችን ይበልጥ ለማስፋፋት እየሠሩ መሆናቸውን ተናግሯል። መረጃው የኢዜአ ነው።
ሰኔ 14/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር | 353 |
| 15 | አካባቢያዊ ጸጋን መሰረት ያደረገው ቆላማ አካባቢዎች የሚገኙ ኢንተርፕራይዞችን ምርታማነትና ኑሮ የሚያሻሽል ሥራ !
በኢትዮጵያ ቆላማ አካባቢዎች የሚገኙ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን (MSMEs) ብቁና ተወዳዳሪ ለማድረግ እንዲሁም የኅብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ በዘላቂነት ለማሻሻል ያለመ የክህሎት ሥልጠና በአዳማ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተሰጥቷል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አዘጋጅነትና በቆላማ አካባቢዎች የዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት (LLRP-II) ድጋፍ የተሰናዳው ይህ ሥልጠና፤ በወተት ሀብት ልማት፣ በዶሮ እርባታ እና በዕሴት ሰንሰለት (Value Chain) ላይ ያተኮረ የሥራ ዕድል ፈጠራን መሠረት ያደረገ ነው።
በቆላማ አካባቢዎች ለሚገኙ የሥራ ዕድል ፈጠራ አስተባባሪዎች፣ ባለሙያዎችና ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞች የተሰጠው ይህ ሥልጠና ዋና ፋይዳው በቆላማ አካባቢዎች በስፋት የሚገኙትን የተፈጥሮና የእንስሳት ሀብት ጸጋዎች በዘፈቀደ ሳይሆን በእውቀትና በሳይንሳዊ መንገድ በማልማት ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ጥቅም መቀየር ነው ተብሏል።
በአካባቢው ያሉ ኢንተርፕራይዞች ከለመዱት ባህላዊ የእንስሳት አያያዝና እንክብካቤ አሠራር ተላቀው፣ ምርትና ምርታማነትን በሚያሳድጉ ዘመናዊ የቴክኖሎጂና የአመራረት ስልቶች እንዲተኩ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥርም ተጠቁሟል ።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአቅም ግንባታ ዴስክ ኃላፊ አቶ መላኩ ወልደዮሐንስ እንደገለጹት፣ ይህ ስልጠና በቆላማ አካባቢዎች የሚገኙ ወጣቶችና ሴቶች በእንስሳት ሀብት ልማት ላይ በስፋት እንዲሳተፉ በማድረግ፣ የገቢ ምንጫቸውን እንዲያሳድጉና የኑሮ ደረጃቸውን በዘላቂነት እንዲያሻሽሉ ዕድል ይከፍታል።
አክለውም በተዘጋጁ ሞጁሎች የተሰጠው ይህ ስልጠና በቆላማ አካባቢዎች በወተት፣ በዶሮ እርባታና በማድለብ ዙሪያ ያሉ እንቅፋቶችን በመለየት ወደ መልካም አጋጣሚና ሰፊ የሥራ ዕድል መቀየር የሚያስችል መንገዶችን ማመላከቱን ገልፀዋል ።
በተጨማሪም በንድፈ-ሐሳብ ብቻ ሳይወሰን በተግባር የተደገፈ ስልጠና በመሆኑ፣ ሰልጣኞቹ ወደየክልሎቻቸው ሲመለሱ አዳዲስ ኢንተርፕራይዞችን በብቃት ለማደራጀት እንዲሁም ነባሮቹን ለመደገፍና ለማጠናከር የሚያስችል እውነተኛ አቅም እንደሚፈጥር ተናግረዋል።
ሰኔ 12/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር | 266 |
| 16 | የጀርመን የልማት ትብብር ድርጅት (KFW) ልዑካን ቡድን በገዋኔ ግብርና ኮሌጅ የሥራ ጉብኝት አደረገ
በጉብኝቱም የኮሌጁን ሥልጠና በጥራትና በዲጂታላይዜሽን ለማገዝ የሚያስችል ከፍተኛ የድጋፍ ስምምነት ተደርሷል።
በዚህ ስምምነት ኮሌጁን ሙሉ በሙሉ በዘመናዊ የሶላር ኃይል አቅርቦት ለመገንባት ከ800 እስከ 1000 ሜትር ካሬ የሚሸፍን የሶላር ፓወር ተከላ እና አነስተኛና መካከለኛ የሶላር ውኃ መሳቢያ ፓምፖች እንዲገጠሙለት ተወስኗል።
በተጨማሪም ዘመናዊ ላብራቶሪዎች፣ ስማርት ክፍሎች፣ የዲጂታል ሥልጠና አቅሞች፣ የእርሻ ትራክተር እንዲሁም ለተማሪዎች የመስክ ጉዞና ለተቋማዊ አገልግሎት የሚውሉ ተሽከርካሪዎች የድጋፉ አካል መሆናቸው ተገልጿል።
በኮሌጁ ውስጥ የወተትና የወተት ተዋፅኦ ማቀናበሪያ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ማቀናበሪያ፣ የእንስሳት መኖ ማቀናበሪያ የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎችን ለማቋቋም ስምምነት ላይ ተደርሷል።
እነዚህ በኢንዱስትሪ ደረጃ የሚቋቋሙ ማዕከላት ለተማሪዎች የተግባር መማሪያ ከመሆናቸውም በላይ፤ ለአካባቢው አርብቶ አደር ማህበረሰብ ሰፊ የሥራ ዕድል የሚፈጥሩና የኮሌጁን የውስጥ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ የሚያሳድጉ ናቸው ተብሏል።
የKFW ያደረገው ይህ አዲስ ድጋፍ በገንዘብ ሲገመት ከ280 ሚሊዮን ብር በላይ ሲሆን፤ ቀደም ሲል ሚኒስቴሩ ባመቻቸው ዕድል ከቻይና መንግስት ያገኘውን የ90 ሚሊዮን ብር የዲጂታላይዜሽን ማጠናከሪያ ድጋፍ ጨምሮ፣ ኮሌጁ በአጠቃላይ ከ370 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአጋር አካላት ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡
ሰኔ 14/2018 ዓ.ም፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር | 285 |
| 17 | 👷🏾♂️ወደ ውጭ አገር የምሥራት ህልም አሎት?👷🏾♂️
✈️✈️🌏🌎 በተለያዩ ተፈላጊ በሆኑ የሙያ መስኮች ላይ እየተጠየቀ ባለው የሥራ እደሎች ላይ E-LMIS በኩል ተጠቃሚ ይሁን።
ከታች በተዘረዘሩት በርካታ የስራ መስኮች ላይ በማመልከት ዛሬዎኑ የስራውን ዓለም በመቀላቀል ዕውቅዎቶንና እና ልምዶን ወደ ገንዘብ ይቀይሩት:-
🔹 የግንባታ ሰራተኛ/Carpenter / Construction Worker
🔹 የብረታ ብረት ባለሙያ/ Steel Fixer
🔹 ቴክኒሻን / Technician
🔹 ሲቪል ሱፐርቫይዘር / Civil Supervisor
🔹 ምግብ አብሳይ / Chef
🔹 የግንባታ ረዳት ሰራተኛ / Construction Helper
🔹 አጠቃላይ ግንበኛ / General Mason
🔹 የጽዳት ሰራተኛ / Cleaner
🔹 የኤሌክትሪክ ባለሙያ /Electrician
🔹 የቧንቧ ሰራተኛ /Plumber
🏫 ስለሆነም ይሆንን እድል ለትጠቀሙ የምትፈልጉ በመጀመሪያ https://t.me/Bekuelmis12 ብላችሁ በመመዝገብ ለመጀመር የሚያስፈልጉ ነገሮች
- መታወቂያ ወይም የታደሰ ፓስፖርት
- በሙያ ሰርተፊኬት ወይም የትምህርት ማስረጃ
- ስልክ ቁጥር እና ኢሜል
- ፎቶግራፍ
እውቀትና ክህሎትዎን ያሳድጉ።
ብቁ ሰራተኛ . ብቁ ቀጣሪ . ብቁ ውሳኔ ሰጭ | 575 |
| 18 | ‘ፈልጉልኝ’፤ ብቁ ባለሙያዎችን ለአሠሪዎች፣ ፍትሃዊ የሥራ ዕድል ለሁሉም ዜጎች!
የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት አካል የሆነና አሠሪና ሠራተኞችን በቀላሉ ማገናኘት የሚያስችል ‘ፈልጉልኝ’ የተሰኘ ሀገራዊ ዲጂታል መተግበሪያ ዛሬ በይፋ አስመርቀን ወደ ሥራ አስገብተናል።
በመርሃ ግብሩ ‘ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030’ ስትራቴጂን መሠረት በማድረግ የመጪውን ዘመን የሥራ ገበያ መልክ እና የሰው ሠራሽ አስተውሎትን መሰረት ያደረጉ ዲጂታል መተግበሪያዎች በሀገራዊ ልማት ውስጥ ያለውን ሚና በጥልቀት ያየንበት ውጤታማ የፓናል ውይይትም አካሂደናል።
ወደ ሥራ የገባው ይህ ዲጂታል መተግበሪያ፤ በሀገራችን ምጣኔ-ሀብት ውስጥ በሥራ ገበያው ውስጥ ያለውን የመረጃ ክፍተት በመቅረፍ ሥራ ፈላጊ ዜጎችንና አሠሪዎችን ካሉበት ሆነው በቀጥታ የሚያገናኝ ዘመናዊ የሥራ ሥነ-ምህዳር ነው።
መተግበሪያው መደበኛ ያልሆነውን የሥራ ዘርፍ ወደ መደበኛ የኢኮኖሚ ሥርዓት ከማሸጋገሩም በላይ፣ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ቀረጻን በማገዝ እና አስተማማኝ የመረጃ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ አኳያም ሚናው የላቀ ነው። ከሁሉ በላይ በቴክኖሎጂ አማካኝነት የሥራ ገበያውን ትክክለኛ ፍላጎት በማሳየት፣ የትምህርትና ሥልጠና ተቋማት የሥራ ገበያው የሚፈልገውን ብቁ የሰው ኃይል እንዲያፈሩ ስልታዊ አስተዋጽኦም ያበረክታል።
ይህንን ዘመናዊ መተግበሪያ እውን በማድረግ ሂደት ሚና ለነበራችሁ አካላት በሙሉ ያለኝ ልባዊ ምስጋና የላቀ ነው።
የሥራ ባለቤት እርስዎ ነዎት! | 627 |
| 19 | ኮሌጁ የሻይ ቅጠል እና የቅመማ ቅመም ምርት የልህቀት ማዕከል እንዲሆን እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ
ሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ኮሌጅ የሻይ ቅጠል እና የቅመማ ቅመም ምርት የልህቀት ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል በትኩረት እየተከናወኑ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ ይፋ የተገለፀው ኮሌጁ የሀገሪቱን የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥና የግብርናውን ክፍለ-ኢኮኖሚ በዘመናዊ ክህሎት ለመደገፍ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 499 ባለሙያዎችን ባስመረቀበት ወቅት ነው።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የግብርና ቴክኒክና ሙያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጌታቸው ደምሴ እንደገለጹት፤ ኮሌጁ በመካከለኛ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያበረክት ቆይቷል።
ኮሌጁ የነበረውን ታሪካዊ ሚና ይበልጥ በማጠናከር፣ አገራዊ ፍላጎትንና የአካባቢውን ዕምቅ የተፈጥሮ ጸጋ መሠረት በማድረግ፣ በቀጣይ የሻይ ቅጠል እና የቅመማ ቅመም ምርት የልህቀት ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል በትኩረት እየተሠራ ነው።
ኮሌጁን ወደ ልህቀት ማዕከልነት እንዲሸጋገር የተጀመሩት ስትራቴጂካዊ ሥራዎች ለዘርፉ ዘመናዊነትና ለምርት ዕድገት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
የኮሌጁ ዲን አቶ ካሳሁን ናይክ በበኩላቸው፤ ኮሌጁ ያስመረቃቸው ባለሙያዎች በንድፈ-ሀሳብና በተግባር የተደገፈ ጥራት ያለው ሥልጠና የወሰዱ ናቸው።
በመሆኑም የአርሶ አደሩን ምርታማነት በቴክኖሎጂ ለማሳደግ የሚደረገውን አገራዊ ጥረት በግንባር ቀደምትነት የሚያግዙ ናቸው ብለዋል። | 457 |
| 20 | በኢትዮጵያ በልዩ የሕክምና ዘርፍ ሥልጠና ላይ ከሚገኙ እና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ከመጡ 4ዐዐ በላይ የሕክምና ባለሙያዎች መካከል፤ ከሩዋንዳ ከመጡ 128 የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በጋራ ማዕድ ቆርሰናል።
እነዚህ ባለሙያዎች የአኅጉራችን የጤና ዘርፍ የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚጠይቀውን ከፍተኛ ዕውቀትና የላቀ ብቃት ለማሟላት ታምነው እየተጉ ያሉ ሲሆን፤ ቀጣዩን አፍሪካዊ ትውልድ በሕክምና ዘርፍ የሚኖረውን የመሪነት ሚና በማረጋገጥ ላይ የሚገኙ ተቋማት አካል ናቸው።
በጋራ ዕውቀትና ዓላማ፣ ይበልጥ ጤናማ የሆነች አፍሪካን አብረን መገንባታችንን እንቀጥላለን። | 207 |
این محتوا برای کاربران بالای ۱۸ سال در دسترس است
با ورود به سرویس، تأیید میکنید که ۱۸ سال یا بیشتر سن دارید.
