fa
Feedback
አድማስ (Admas Consultancy): ስራ አገናኝ ካናዳ,አውሮፓና,አረብ ሀገራት በኢትዮጵያ በስራና ክህሎት ሚኒስትር የለማ

አድማስ (Admas Consultancy): ስራ አገናኝ ካናዳ,አውሮፓና,አረብ ሀገራት በኢትዮጵያ በስራና ክህሎት ሚኒስትር የለማ

کانال بسته

✨ እንኳን ወደ አድማስ በሰላም መጡ! ልዩ መረጃዎችን እና እድሎችን እንዳያመልጥዎ አሁኑኑ 👉Request to Join Channel👈 የሚለውን ይጫኑ። አድሚኖቻችን ወዲያውኑ ያጸድቁሎታል።👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام አድማስ (Admas Consultancy): ስራ አገናኝ ካናዳ,አውሮፓና,አረብ ሀገራት በኢትዮጵያ በስራና ክህሎት ሚኒስትር የለማ

کانال አድማስ (Admas Consultancy): ስራ አገናኝ ካናዳ,አውሮፓና,አረብ ሀገራት በኢትዮጵያ በስራና ክህሎት ሚኒስትር የለማ در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 29 714 مشترک است و جایگاه 2 037 را در دسته تجارت و رتبه 1 180 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 29 714 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 04 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -1 293 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -44 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 6.63% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.06% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 971 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 613 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 18 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
✨ እንኳን ወደ አድማስ በሰላም መጡ! ልዩ መረጃዎችን እና እድሎችን እንዳያመልጥዎ አሁኑኑ 👉Request to Join Channel👈 የሚለውን ይጫኑ። አድሚኖቻችን ወዲያውኑ ያጸድቁሎታል።👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تجارت تبدیل کرده‌اند.

29 714
مشترکین
-4424 ساعت
-3387 روز
-1 29330 روز

در حال بارگیری داده...

کانال‌های مشابه
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+3
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+77
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+633
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+744
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+1 744
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+2 515
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+4 301
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+6 716
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+3 489
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+4 900
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+3 668
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+3 274
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+2 930
در 32 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+4 753
در 80 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+6 060
در 47 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 005
در 37 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+241
در 34 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 906
در 43 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 517
در 42 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+384
در 40 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
05 سپتامبر+3
04 سپتامبر0
03 سپتامبر0
02 سپتامبر0
01 سپتامبر0
پست‌های کانال
ትክክለኛውን የሥራ ዕድል ከታመነ ባለሙያ ጋር ያግኙ! ​በውጭ ሀገር የሚጠበቅዎትን አዲስ የሥራ ሕይወት በስኬት ለመጀመር ዝግጅት እና ትክክለኛ መረጃ ወሳኝ ናቸው። አድማስ አማካሪ ከጅምሩ እስከ ፍጻሜው ከጎንዎ በመቆም አስተማማኝ አገልግሎት ይሰጣል። ​የምንሰጣቸው ጠቃሚ አገልግሎቶች፦ ​የባለሙያ ምክክር እና የሥራ መስክ ምርጫ ድጋፍ። ​ግልጽ እና በቀላሉ ሊደረስባቸው የሚችሉ የኦንላይን ምዝገባ ሥርዓቶች። ​የሰነድ ዝግጅት እና የቅጥር ሂደት መመሪያዎች። ​ዛሬውኑ የሥራ ሕልምዎን በዲጂታል መንገድ ይጀምሩ! 🔗 የምዝገባ ሊንክ፦ @AdmasConsultancy1

2
ነሐሴ 30 ፣ አዲስ አበባ.pdf
174
3
ነሐሴ 30 ፣ ሚዛን አማን.pdf
174
4
ነሐሴ 30 ፣ ነቀምት.pdf
174
5
ነሐሴ 30፣ አዳማ.pdf
173
6
ነሐሴ 30 ፣ ሀዋሳ.pdf
175
7
ነሐሴ 30 ፣ ድሬ ዳዋ.pdf
171
8
ነሐሴ 30 ፣ ሰመራ.pdf
172
9
ነሐሴ 30 ፣ ወልዲያ.pdf
167
10
ነሐሴ 30 ፣ መቱ.pdf
160
11
ነሐሴ 30 ፣ ሆሳዕና.pdf
158
12
ነሐሴ 30 ፣ ጅማ.pdf
150
13
ነሐሴ 30 ፣ ደሴ.pdf
147
14
ነሐሴ 30 ፣ ጎዴ.pdf
149
15
ነሐሴ 30 ፣ ወላይታ ሶዶ.pdf
145
16
ነሐሴ 30 ፣ ጎንደር.pdf
136
17
ነሐሴ 30 ፣ ደብረ ብርሃን.pdf
128
18
ነሐሴ 30 ፣ ባህር ዳር.pdf
124
19
ነሐሴ 30 ጅግጅጋ.pdf
121
20
በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ቅንጅታዊ አሠራሮችን ለማጠናከር ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ ተገለጸ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ያለውን ቅንጅታዊ አሠራር በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ መርህ መሠረት በማጠናከር፣ የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ላይ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ በሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ባካሄዱት የጋራ ውይይት ተገልጿል። በውይይቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ ክቡር አምባሳደር ደዋኖ ከድር፣ ክቡር አምባሳደር አዲስዓለም መለሰ እንዲሁም የአድማስ ኮንሰልታንሲ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል። ውይይቱ በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዘርፍ እስካሁን የተመዘገቡ ውጤቶችን፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን እና የቀጣይ የጋራ ትኩረት አቅጣጫዎችን በስፋት ገምግሟል። በተለይም የሁለቱ ሚኒስቴሮች የተቀናጀ አሠራር ሕጋዊ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን ይበልጥ ምቹ፣ ቀልጣፋ፣ ግልጽና ተደራሽ ለማድረግ ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል። በዚህ መሠረት የመረጃ ልውውጥን፣ የተቀናጀ ክትትልን፣ የጋራ የተግባር አፈጻጸምን እና የተቋማት ቅንጅታዊ አሠራርን ይበልጥ በማጠናከር የሕጋዊ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አገልግሎቶችን ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ፣ የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ክብር በተሻለ ሁኔታ ለማስጠበቅ እንዲሁም የዜጎችንና የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም የሚያሳድጉ ተግባራት ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ ተመላክቷል። በውይይቱ ላይ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ መርህ መሠረት ከሀገር ውጭ የሚሰሩ ኢትዮጵያውያን መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ፣ ሕጋዊ የሥራ ስምሪት ሥርዓቱ የተቀናጀ፣ ግልጽ እና ተጠያቂነት ያለበት እንዲሆን ሁለቱ ተቋማት ያላቸውን ትብብር የበለጠ እንደሚያጠናክሩም ተገልጿል። ይህ ቅንጅታዊ አሠራር ሕጋዊ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን የበለጠ ውጤታማ ከማድረጉ ባሻገር፣ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት በማሳደግ የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ጉልህ አስተዋፅኦ እንደሚኖረውም ተጠቁሟል። 🔗 ለመመዝገብ፦ @AdmasConsultancy1 📲 አድማስ የውጭ ሀገር ስራዎች አገናኝ እና አማካሪ (Admas Consultancy)
229