ANIMUT ZELEKE (DR)
رفتن به کانال در Telegram
965
مشترکین
+124 ساعت
+57 روز
-3430 روز
آرشیو پست ها
በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ደንበኞች የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመርን በተመለከተ
****
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በዋና ዋና ከተሞች በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች ባለቤቶች የሆኑና እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ሳያጣምሩ የቀሩ ደንበኞች በቀጣይ እስኪያጣምሩ ሂሳባቸው በጊዜያዊነት እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል።
በዚህ መሠረት ከዚህ በፊት ሂሳብ በሚከፍቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሆነ በባንካችን የመረጃ ቋት የተመዘገበ ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሂሳብ ያልታገደ መሆኑን እያሳወቅን፤ በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንካችን የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ እና የባንክ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አግባብ መስተናገድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
1. ከኢትዮጵያ ውጭ መኖራቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ለምሳሌ - የትምህርት ማስረጃ፣ የህክምና ማስረጃ፣ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር የተሰጠ ውክልና፣ የመኖሪያ ፈቃድ (የሎው ካርድ)፣ የሥራ ፈቃድ ወይም ሀገር ውስጥ እያሉ የተሰጠ ውክልና ሆኖ ነገር ግን ውክልናው ላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚገልፅ ሀሳብ ካለ በህጋዊ መኪሎቻቸው አማካኝነት በማቅረብ እግዱን ማስለቀቅ ይችላሉ፤
2. ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መታወቂያቸውን በማሳየት ወይም ሂሳቡ የተከፈተው በዲፕሎማት መታወቂያ ከሆነ እግዱ ተነስቶላቸው ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤
3. ደንበኛው በውጭ ሀገር እንደሚኖር የሚያረጋግጥ የኢሜይል መልእክት በኢምባሲ/ቆንስላ በኩል ከመጣ እግዱ በጊዜያዊነት ተነስቶላቸው መሰተናገድ ይችላሉ፤
4. በተጨማሪም ደንበኞች በውጭ ሀገር መኖራቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎችን በቀጥታ የባንክ ሂሳቡ በተከፈተበት ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የኢ-ሜል አድራሻ ወይም በዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል የኢ-ሜል አድራሻ DiasporaBanking@cbe.com.et በመላክ እግዱን በጊዜያዊነት ማስነሳት ይችላሉ።
*
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
+1
ለገንዘብ ተብሎ የቤተክርስቲያን ሥርዓት መፍረስ የለበትም
ቤተክርስቲያን የራሷ የሆነ የማይደፈር፣ የማይለወጥ እና የማይሻር የሥርዓት መስመር አላት። ይህ ሥርዓት የቅድስናዋ መገለጫ እንጂ ለማንም ተብሎ የሚላላ ወይም የሚቀየር አይደለም። ማንኛውም አካል፣ የቱንም ያህል ትልቅ ሥልጣን ወይም የተለየ ዓላማ ቢኖረው፣ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ሲመጣ የቤተክርስቲያንን ሥርዓትና ደንብ ማክበር ግዴታው ነው።
ተመልከቱ! ይህ አሁን እየተስተዋለ ያለው ድርጊት የሚፈጸመው በቅድስት ቤተክርስቲያን ውስጥ ነው። ድርጊቱን የፈጸሙት ሰዎች ለጉብኝት የመጡ ፈረንጆች (ቱሪስቶች) ናቸው።
ራቁታቸውን ሴቶቹ ወራዊ ግዳጅ ላይም ሊሆኑ ይችላል
ሩካቤ ሥጋም ፈጽመው ሊሆን ይችላል የሚጠይቅ የለም
ነገር ግን የቱሪስትነት መታወቂያ መያዛቸው ወይም የውጭ ዜጋ መሆናቸው ከሥርዓተ ቤተክርስቲያን በላይ ሊያደርጋቸው አይችልም። እግራቸው ቤተክርስቲያን ውስጥ እስከረገጠ ድረስ፣ የቦታውን ክብርና ሥርዓት የመጠበቅ ሙሉ ግዴታ አለባቸው።
የቱሪስትነት ገንዘብ ስለከፈሉ ብቻ በቅዱሱ ስፍራ ውስጥ እንዲህ ዓይነት መርከስ እና ሥርዓት አልባነት በፍጹም ሊፈቀድ አይገባም! ቤተክርስቲያን የንግድ ማዕከል ሳትሆን የእግዚአብሔር ቅዱስ ቤት ናት። የገንዘብ ጥቅም የቤተክርስቲያንን ክብርና ታሪክ ሊያረክስ አይችልም።
ስለሆነም የሚመለከታችሁ የቤተክርስቲያን አባቶች፣ አስጎብኚዎች እና የደብር አስተዳዳሪዎች ለገንዘብ ተብሎ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ሲጣስ ዝም ልትሉ አይገባም። ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግበት እና ሥርዓቱ ሊያዝ ይገባል
"የእግዚአብሔር ቤት የጸሎት ቤት ትባላለች!"
Fano Claims Senior Ethiopian Military Commander Killed in Wollega Ambush
The Amhara Fano National Movement (AFNM) has claimed responsibility for a deadly ambush targeting Ethiopian military forces in western Oromia, alleging that Brigadier General Asnake Aytenew was killed during clashes in the Wollega area.
According to Asres Mare, a senior figure within AFNM, Fano fighters launched an attack on a military convoy traveling between Nekemte and Gida Ayana in the Andodedi area on Sunday, triggering what he described as hours-long fighting between the two sides.
Asres said the operation was carried out by the Ansha Seid Command under Fano’s Bizamo division. He claimed the group seized eight military vehicles and captured a large quantity of weapons following the confrontation.
The Fano leader further alleged that Brig. Gen. Asnake Aytenew and troops under his command were killed during the operation. However, the claims have not been independently verified, and Ethiopian authorities have not issued any official statement regarding the reported incident.
The Ethiopian National Defense Force (ENDF) has yet to comment on the alleged ambush or the reported death of the senior officer.
Fano armed groups have intensified guerrilla-style attacks against federal forces in recent years, particularly across parts of the Amhara region and neighboring areas. The federal government has repeatedly described the movement as an extremist insurgency and accused it of receiving external backing.
In recent months, Ethiopian officials have linked Fano factions to alleged regional alliances involving Eritrea and elements associated with the TPLF, accusations that Fano representatives continue to deny.
The number of casualties suffered by Fano fighters during the latest reported clash remains unclear. AFNM leaders said additional details about the operation would be released later.
+2
#ልማት_ይደገፋል
የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ የሙከራ በረራ መጀመሩ ደስ የሚል ነው ፣ አየር ማረፊያው ቀሪ የተርሚናል ስራዎቹን ማጠናቀቅ አለበት ፣ ለምረጫ ቅስቀሳ ሆኖ እንዳይቀር መከታተል ያስፈልጋል ። እየተገነባ ያለው በህዝባችንና ሃብት ስለሆነ ብዙ የቀሩ ነገሮች ቢኖሩም የሙከራ በረራ መጀመረግን ለመለዋ የደብረ ማርቆስ ከተማ እና በዙሪያው ለሚገኘው የጎጃም ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ ።
አንሙት ዘለቀ
የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር አላጣመሩም? ጊዜው እየሄደ ስለሆነ በቀጥታ ካሉበት ሆነው በሞባይል ስልክዎ በኦንላይን ያጣምሩ!
💸 እናት ባንክ፡ https://kyc.enatbanksc.com/bank-account-entry
💸 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፡ https://fayda.dbe.com.et
💸 ፀሀይ ባንክ፡ https://fayda.tsehaybank.com.et/FAYDA/home
💸 አባይ ባንክ:- https://faydaabaybank.com.et/
💸 ንብ ባንክ:- https://fayda.nibbank.com.et
💸 ቡና ባንክ:-
https://verifayda.bunnabanksc.com
💸 ዳሽን ባንክ: https://dashensuperapp.com/dashen-fayda
💸 ዘመን ባንክ: https://fayda.zemenbank.com
💸 ሒጅራ ባንክ: https://apps.hijradigital.com/fayda/v2
💸 ሕብረት ባንክ : https://services.hibretbank.com.et/fayda
💸 ብርሀን ባንክ: https://nationalidharmonization.berhanonline.et:9095/fayda-login
💸 አዲስ ባንክ: https://fayda.addisbank.com.et
?? አቢሲኒያ ባንክ: https://cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect
💸 አዋሽ ባንክ : https://fayda.awashbank.com
💸 የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ: https://my.coopbankoromiasc.com/harmonization
💸 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ https://cbefayda.cbe.com.et/
💸 ኦሮሚያ ባንክ ፡ https://obfayda.oromiabank.com/
💸 ወጋገን ባንክ : https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization
💸 ንብ ባንክ፡ https://fayda.nibbank.com.et/
💸 ስንቄ ባንክ : https://fayda.siinqeebank.com:7443
💸 ዘምዘም ባንክ : https://fayda.zamzambank.com.et
💸 አማራ ባንክ : https://fayda.amharabank.com.et
+1
“የተሸናፊዎች ህልም መጨረሻው ውድቀት ነው!”
ይህንን ባንዳነታቸውን አውቀን ነበር ስንታገላቸው የቆየነው። ዛሬ በግልጽ መጡ በእርግጥ እኛ ከጅምሩም የእነዚህን ተሸናፊ ብአዴኖች ህልም እናውቀው ነበር። ዛሬ ግን ለአብዛኛው መንጋ የተገለጠለት ይመስለናል።
መንጋው እኛ ከጅምሩ እነዚህን ተሸናፊዎች ስንቃወም የተወለድንበትን አካባቢ በመጥራት “የዳሞት ነፃ አውጭ” እያለ ሰፈርተኞች አስመስሎ ለማሸማቀቅ ይጥር ነበር። “Of course” የዳሞትም ነፃ አውጭ ነን፤ ሰፈሬን የብአዴን መፈንጫ አድርጌ ሌላውን ቀጠና ነፃ ማውጣት አልችልም። ከዳሞት ጀምርን ጎጃምን አማራን ነፃ እናወጣለን።
ተሸናፊው ግን “ቴዎድሮስ ዕዝ ከአራት እንክፈለው” እያለ ነው 😂😂። እሱንስ “አባትሽም እንደተመኘው ነው የሞተው” አለች ዝንጀሮ ። ይህንንስ አጎታቸሁ ማስረሻ ሰጤም እንደተመኘው ነው የቀረው።
በዚሁ የዝንጀሮዋን ታሪክ ላጫውታችሁ። የአንዲት ዝንጀሮ ልጇ ታማባት፣ “ልጄ ምን ላድርግልሽ? ምን አማረሽ? አንቺን እኮ አባትሽ አደራ ብሎኝ ነው የሞተው፤ ያማረሽን ንገሪኝ፣ ምን ላምጣልሽ?” ትላታለች።
የታመመችዋ ህፃን ዝንጀሮም፣ “እሺ እንግዲያስ የበቄላ ፈጠጥ አምጪልኝ” ትላታለች። እናትየዋም፣ “አይ ልጄ፣ እሱንስ አባትሽም እንደተመኘው ነው የሞተው” አለቻት አሉ።
የታመመችዋ ዝንጀሮ አባት የሞተው ፈጠጥ ለቀማ ሄዶ ነበር፤ በአንካሴ ተወግቶ ነው የሞተው።
እና አጎቶችህም ኦነ አረጋ ከበደ እነ ተመስግ ጥሩነህም የጎጃምን ፋኖ ለመከፋፈል እንደተመኙት ነው የቀሩት፤ አይሳካም ለማለት ነው።
✍️አንሙት ዘለቀ
ጎጃም፦ የሊቃውንትና የጥበብ መፍለቂያ!
ጎጃም የኢትዮጵያ የሊቃውንትና የቅኔ ማረፊያ እንዲሁም የሥራ ወዳድነት መንፈስ በግርማ የሚታይባት የታሪክ አውታር ናት። በታላቁ የአባይ ወንዝ ተከባ በለምለሙ ምድሯና በሕዝቧ ጥበብ የምትታወቀው ይህች ምድር የሀገሪቱን የዕድገት ጉዞ በብርሃን የምትመራ ፋና ሆና ትታያለች። በምስራቅና በምዕራብ አድማሶቿ የተዘረጋው ሰፊ መሬት ታሪክን በዜማ እያደሰችና ልማትን በላብ እያረጋገጠች ለኢትዮጵያዊነት ትርጉም የሚሰጥ ጽኑ የአንድነት ምልክት ሆና በታሪክ መዝገብ ላይ በደማቅ ቀለም ተጽፋለች።
ይህች የረቂቅ ጥበብ መፍለቂያ የቅኔና የምስጢር ማኅደር በመሆኗ በየአድባራቱ የሚሰማው ጥልቅ ዜማና የሊቃውንቱ የማይነጥፍ የዕውቀት አድማስ የኢትዮጵያን መንፈሳዊ ሥልጣኔ ከፍ ያደረጉ ድንቅ እሴቶች ናቸው። የሕዝቧ ለጥበብ ያለው ጥልቅ አክብሮትና የዘመናት የትምህርት ትውፊት ምድሪቱን የባህል መቅደስና የሊቃውንት አገር አድርጎ በታሪክ አደባባይ አጽንቷታል። ከጥንታዊው የቅኔ ቤት እስከ ዘመናዊው የዕውቀት ሽግግር ድረስ ጎጃም የጥበብ ምንጭና የሀገራችን የሥልጣኔ መሠረት ሆና በክብር ትመላለሳለች።
የጎጃም ምድር የሀገሪቱን የምግብ ዋስትና በጽኑ ትከሻዋ የመሸከም አቅም ያላት የኢኮኖሚ አከርካሪ ናት። የታላቁ ዓባይ ወንዝ ልግስና ለም መሬቷን ሲያጠጣ ታታሪው ገበሬ ደግሞ የኢትዮጵያን የወደፊት ተስፋ የሚያበስሩ እህሎችን በምድሯ ላይ በሰፊው ያመርታል። በግብርናው ዘርፍ የሚታየው አስደናቂ ተነሳሽነትና ለኢንዱስትሪው የሚቀርበው ሰፊ ግብዓት ምድሪቱን የብልጽግና ዋስትናና የልማት ማገር ያደርጓታል። የገበሬው እያንዳንዱ የላብ ጠብታ የሀገርን የኑሮ ዋስትና የሚያረጋግጥና ለኢኮኖሚ ነፃነታችን መሠረት የሚጥል ታላቅ ኃይል ሆኖ ያገለግላል።
በጎጃም የሚታየው የተፈጥሮ ውበት የታላቅነትን ምስጢር ይናገራል። እንደ ጣና ሐይቅ ያሉ የዓለም ድንቆችና በሸለቆዎቿ ውስጥ የሚፈሱት ድንቅ የውኃ አካላት ለዓለም አቀፍ የቱሪዝም ገበያ የተከፈቱ ወርቃማ በሮች ናቸው። እነዚህ መዳረሻዎች የክልሉን ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱን የኢኮኖሚ አቅም ከፍ የሚያደርጉ የውበት ማዕከላት ሲሆኑ ምድሪቱንም የተፈጥሮ ስጦታዎችና የታሪክ አሻራዎች የተዋሃዱባት ልዩ ገነት ያደርጓታል። ይህ የተፈጥሮና የጥበብ ቅንጅት ጎጃምን የኢትዮጵያ የብልጽግና ተስፋና የቱሪዝም መዲና ያደርጋታል።
Repost from N/a
+1
✔️Ethiopian Deposit Tutorial:
1. Select the amount you wish to deposit.
2. Select the bank you wish to deposit with.
3. Transfer funds to the bank account provided on the website.
4. After successful transfer, copy and enter your payment SMS message on the website.
5. Wait 30 minutes for the funds to arrive automatically.
6. If your deposit has not arrived after 30 minutes, please contact official support. https://t.me/AUTEL_Belle
✔️የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ ትምህርት፡
1. ለማስቀመጥ የሚፈልጉትን መጠን ይምረጡ።
2. ለማስቀመጥ የሚፈልጉትን ባንክ ይምረጡ።
3. ገንዘቡን በድረገጹ ላይ ወደተሰጠው የባንክ ሂሳብ ያስተላልፉ።
4. ከተሳካ ዝውውር በኋላ የክፍያ ኤስኤምኤስ መልእክትዎን በድረገጹ ላይ ይቅዱ እና ያስገቡ።
5. ገንዘቡ በራስ-ሰር እስኪደርስ ድረስ ለ30 ደቂቃዎች ይጠብቁ።
6. ተቀማጭ ገንዘብዎ ከ30 ደቂቃዎች በኋላ ካልደረሰ፣ እባክዎን ኦፊሴላዊ ድጋፍ ሰጪን ያነጋግሩ። https://t.me/AUTEL_Belle
ከ78ቱ ውስጥ ደግሞ እነዚህ አካውንትከፍተው ወደ ስራ ያልገቡ ናቸው ስራ መጀመር ከፈለጋችሁ እንዴት እንደምትጀምሩ ላግዛችሁ እችላለሁ
ከደቄቃዎች በፊት ባጋራሁት ሊንክ መሰረት 15 ሰዎች አካውንት የከፈቱ ሲሆን 12 ወደ ስራ ገብተዋል ወደ ስራ ያልገባችሁ ስሶት ሰዎች እንዴት እኝደምትጀምሩ እንዳግዛችሁ ከፈለጋችሁ በውስጥ አናግሩኝ ዐ9*1698 እና09**5912 ዐ9*4321 እናንተን እንዴት እንደምትጀምሩ ለማገዝ ዝግጁ ነኝ
ይዝቤ እየሸቀለ ነው እየገባችሁ ሸቅሉ ምክሪ ነው ከወር በፊት አንድ ስራ አጋርቻችሁ ነበር ነገር ግን ማንም ሳይጠቀምበት በዙዎቹ ጥሩ እየሰሩበት ነው እስከዛሬ አሁንም አንድ ጠቀም ያለ ገንዘብ የምታገኙበት ስራ ይዠላችሁ መጥቻለሁ በዚህ ሌንክ እየገባችሁ ስራ ገንዘባችሁን ውሰዱ ➥ https://a-autelxii.com/reg?code=x10s4v
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
