cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Esmael fares (chaneel)

በአላህ ፍቃድ ለሐቅና በሐቅ እንጂ ሰውን አንሰበስብም ሰው ወደዞረበት ሳይሆን ሐቅ ወደዞረበትም እንዞራለን፡፡ https://t.me/ismael_fares

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
324
مشترکین
-124 ساعت
+247 روز
+8430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

📌ተውሒድ ይረሳል አዎ ተውሒድ ይረሳል ብዙ ሰዎች በተውሒድ ዙሪያ ያላቸው ግምት በጣም አሳዛኝ ነው አንድ ሙሓደራ ወይም ከፍ ካለም በተውሒድ ዙሪያ የተዘጋጀች አንድትን ሪሳላ አንብቦ በቃ ሙወሕድ ነኝ ብሎ እራሱን ይጥላል፡፡ ታላቁ ሸይኽ ሷሊሕ አል ሸይኽ እንድህ አሉ   ተውሒድ ይረሳል ብዙ ሰዎችን ተውሒድን ተምረው ከ ሀያ እና ሰላሳ አመት በኋላ የተውሒድን መሰረት ረስተው ከሽርክ ወይም ከብደዓ በሆነው አሕካም ስከራከሩ አይተናል አሉ፡፡ ቀጠሉ ሸይኹ አዎ ይረሳል በተውሒድ ዙሪያ ደጋግመው ማጥናትን ይሻል ፡ ስለዚህ የሰለፎችን ምንሀጅና ዐቂዳህ በማስታወስ ላይ ሳሳ ቁርአንን አጥብቀህ ያዝ ከሱም አታዘንብል የተለያዩ የቀናት ወረዎችና ጋዜጣዎች የሚያዝናናህ ከሆነ ከቁርአን አሪቃህ እንዳትጠፋ በአላህ ይሁንብኝ እሷ ኸይር አይደለችም የዱንያም የአኺራም ኸይር ያለው በቁርአን ውስጥ ነው፡ በቀላል ጊዜ ከቁርአን የምጠቅምህን ውሰድ፡፡ ከዒባዳ ከደጋግ ስራዎች ቁርአንን ከመቅራት ሀዲስን ከማስተንተን በዱንያውም በአኺራውም ሰዎችን የምጠቅመውን ጉዳይ ከመመራመር ረዝም ሰአትንና ረዝም ጊዜን መጫወት ይህ ነገ ቁጭትን ያስከትላል፡፡ በሀቅ ላይ ለመፅናት የረባኒይ ዑለማኦችን ንግግር በማየት ላይ አደራህን በርታ፡፡ ✏️ እስማኤል ፋሪስ https://t.me/ismael_fares https://t.me/ismael_fares
نمایش همه...
Esmael fares (chaneel)

በአላህ ፍቃድ ለሐቅና በሐቅ እንጂ ሰውን አንሰበስብም ሰው ወደዞረበት ሳይሆን ሐቅ ወደዞረበትም እንዞራለን፡፡

https://t.me/ismael_fares

‏ ይህቺ እድል በርግጥም በምትጋራቸው ግሩፕ ወይም ቻናል ውስጥ ትኖር ይሆናል ፡ ‏قال زبيد الإيامي –رحمه الله- : سمعتُ كلمة فنفعني الله عزَّ وجل بها ثلاثين سنة አንድትን ንግግር ሰማሁና አላህ በሷ ሰላሳ አመታትን ጠቀመኝ፡ ይላሉ ዙበይድ አል ኢያምይ ‏[حلية الأولياء | ( 5 / 29 )] የምላክልህን አንብብ ኸይርን አትናቅ ከእውቀት አትኩራሯራ፡፡ ✍እስማኤል ‏ https://t.me/ismael_fares
نمایش همه...
Esmael fares (chaneel)

በአላህ ፍቃድ ለሐቅና በሐቅ እንጂ ሰውን አንሰበስብም ሰው ወደዞረበት ሳይሆን ሐቅ ወደዞረበትም እንዞራለን፡፡

https://t.me/ismael_fares

👈 *حكم صيام يوم عاشوراء يوما واحدا فقط.* ▪ *قالت اللجنة الدائمة للبحوث العلمية والإفتاء برئاسة العلامة ابن باز رحمه الله:* *👈يجوز صيام يوم عاشوراء يوما واحدا فقط ، لكن الأفضل صيام يوم قبله أويوم بعده ،وهي السنة الثابتة عن النبي صلى الله عليه وسلم بقوله 《لئن بقيت إلى قابل لأصومن التاسع》، قال ابن عباس رضي الله عنهما : (يعني مع العاشر).* የዓሹራን (ሙሓረም አስረኛውን) ቀን ብቻ መፆም ይቻላል ነገር ግን በላጩ ከፍት ወይም ከሆላ አብሮ መፆሙ ነው ይህም ደግሞ ከነብዩ የፀደቀች ሱና ነች 👉እስከመጪ አመት ከቆየሁኝ ዘጠነኛውን እፆማለሁ አሉ ነብዩ 👌እብኑ ዐባስ እንዲህ አለ ማለትም ከአስረኛው ጋራ ማለታቸው ነው ፡፡ *وبالله التوفيق، وصلى الله على نبينا محمد وآله وصحبه وسلم.* [فتاوى اللجنة الدائمة/10 ص401/من الفتوى رقم(13700)/دارالعاصمة]      •┈┈•◈◉❒ 🌺 ❒◉◈• ❍ جَـزى اللهُ خَـيْراً مَـن سَمعها و نشرها
نمایش همه...
በጠነከርክና ለሱና በተጨነክ ቁጥር ጠላቶችህ ይበዛል፡ ይህ ደግሞ ባንተ ላይ ብቻ ሳይሆን በቀደምት ነብያትና ህዝቦችም ደርሱዋል ግን እጅ ሰጥቶ ከሀቅ አልዞሩም ለምሳሌ ነብዩላህ እብራሂምን ብንወስድ ለተውሒድ ጥሪ አላህ ልኳዋቸው ጥሪውን ስጀምሩ የገዛ አባትየው አዘር ጠላት ሆነበት ለጣኦት ብለው የራሱን ልጅ ከነ ራቅልኝም ብሎት ከሀገር እንዲወጡ ተደረጉ በዚህ ብቻ አልቀረም ነብላህ እብራሂም በላዩ ላይ ውፍ እንኳ በራ የማታልፍ የሆነው እሳት ተቀጣጥሎ ከሩቁ በወስፊንጠር እንድወረወሩበት ተደረጉ፡፡ ግን ይህ ሁሉ አደገኛ ጭካኔ እና ድርጊት ከተውሒድ አልመለሳቸውም አላህም ከሳቱ አዳናቸው የተውሒድ ጥሪያቸውም ፈሬያማ ሆነ፡፡ ሌላ ምሳሌ ብንጨምር ነብዩላህ ሙሳም በተውሒድ ምክንያት ብዙ ተሰቃዩ ከብዙ ስቃይ እና መከራ በኋላም አላህ የበላይ አደረጋቸው፡ ነብዩላህ ዒሳም ለተውሒው በመስራታቸው ምክንያት ጠላታቸው ዒሳን ለመስቀል ቆረጡ አላህም ከጠላታቸው አድነው ወደ ሰማይ አነሳቸው፡፡ እኛ የምንከተላቸውና እንድንከተላቸው የታዘዝነው ነብዩ ሙሀመድም ሰላላሁ ዓለይሂ ወሰለም አላህ በተውሒድ ከላካቸው እለት ጀምሮ ከተውሒድ ለመመለስ ጠላቶ
نمایش همه...
ቻቸው ብዙን ለፉ ለመግደል ሞከሩ ከምወዷት ሀገርም አወጡዋቸው ከሀገር ከንብረታቸው ሶሀቦቻቸውም ተባረዋል፡ ለምን ?ለተውሒድ ብለው፡፡ በነሱ ብቻ መች ቆመ የነብዩን እና የሳሀቦችን መንገድ ለምከተሉትና ለሚስተምሩት ይህ ስቃይ እና መከራ ተርፉዋል ለምሳሌ ያህል እማሙ አህመድ በከባዱ ተሰቃይተዋል እብኑል ቀይም እና እብኑ ተምያህ በከባዱ ለዚህ ተውሒድ ስቃይ ደርሶባቸዋል ከነሱም ቀጥሎ ሸይኽ ሙሀመድ እብኑ ዐብዱል ወሀብም ስቃይ ደርሶባቸዋል፡፡ ይህ ሁሉ ለምን? ለተውሒድ ለዓቂዳህ ብቻና ብቻ ነው፡፡ እኛ ግን ዛሬ ተውሒድን አልጋ በአልጋ ላይ ሁነን ምንም እንክፋት ሳያገኘን ልንረዳው እፈልጋለን መሰቃየት እና ከህብረተሰቡ መገለል አይቀርም ምክንያቱም ይህ የአላህ ውሳኔ ነው አላህ ባሮቹን ይሞክራቹዋል በእነዚያ ቀደምቶች የደረሰው ሁሉ በእማናችን ልክ ይደርስብናል ያኔ ታድያ ብርታትን ይፈልጋል አላህ በተውሒድ በሱና ላይ ጽናትን ይስጠን፡፡ ✍እስማኤል ፋሪስ
نمایش همه...
ما هي العقيدة الواسطية؟ س: كثيرًا ما نسمع عن العقيدة الواسطية، فلا ندري ما معنى الواسطية، فهل يعني: بذلك العقيدة الصحيحة؟ أم ماذا يعني؟ وجهونا في ضوء سؤالنا، فنحن مجموعة من طلاب العلم؟. ج: العقيدة الواسطية كتاب ألفه أبو العباس أحمد بن عبد الحليم بن عبد السلام ابن تيمية، الحراني الملقب بشيخ الإسلام ابن تيمية والملقب بتقي الدين، المولود سنة(661هـ) إحدى وستين وستمائة، والمتوفى سنة(728هـ) ثمان وعشرين وسبعمائة، وهو من الأئمة المجتهدين من أئمة أهل السنة والجماعة رحمهم الله، وله مؤلفات كثيرة منها منهاج السنة في الرد على المعتزلة والرافضة، ومنها كتاب اقتضاء الصراط المستقيم مخالفة أصحاب الجحيم، ومنها كتاب العقيدة الواسطية، وسميت بالواسطية؛ لأنه كتبها إلى جماعة سألوه من أهل واسط في العراق، فقيل لها الواسطية، وله رسالة أخرى في العقيدة، يقال لها: الحموية، كتبها إلى أهل حماة بالشام، وله رسالة أخرى ثالثة في الصفات تسمى التدمرية، كتبها إلى أهل تدمر في الشام، هذه أسباب التسمية، وهي كتب ثلاثة عظيمة في عقيدة أهل السنة والجماعة، عقيدة نوصي بقراءتها والاستفادة منها. نور( 1/ 32) الشيخ عبد العزيز بن باز. رحمة الله عليه https://t.me/ismael_fares https://t.me/ismael_fares
نمایش همه...
Esmael fares (chaneel)

በአላህ ፍቃድ ለሐቅና በሐቅ እንጂ ሰውን አንሰበስብም ሰው ወደዞረበት ሳይሆን ሐቅ ወደዞረበትም እንዞራለን፡፡

https://t.me/ismael_fares

👉አይሁዶቹ ያውቃሉ‼️ ሸይኽ አልባኒ ረሕመሁላህ እንዲህ ይላል 👉አይሁዶች ሰለፊያ ትክክለኛውን እስልምና መከተሏን ያውቃሉ፡ 👉አይሁድን በሚዋጉ ጊዜ ዛፍና ድንጋይ የሚያናግራቸው እነሱን ነው ይላሉ፡፡ አይሁዶች ትክክለኛውን እስልምና የሰለፊያን መንገድ ለማምታት እኽዋኖችንና ተብሊጎችን እንዲሁም ሱፍዮችንና ረዋፍድን ለማዘጋጀት ቆርጠው ተነሱ፡፡ ሸይኹ አለ 👉አይሁዶቹ ሰለፍዮች በሀቅ ላይ ያለች ቡዱን (ፍርቃ)መሆኗን ያውቃሉ ኡመቶች አቡባክርና እና ዑመር  በነበሩበት አቋም ላይ ይመለሳሉ ብለውም ያምናሉ ፡ 👉ገና አይሁዶችን ይዋጋሉ 👉ድንጋይ ያናግራቸዋር 👉 እስራኤላውያን እኽዋንና ተብሊጎችን እናም ብዙ ስብስቦችን በሰለፍያ ስም መመስረትን ያዙ 👉አይሁዶቹ ሙስልሞች ወደ አቡበክርና ዑመርና ዑስማን ወደ ሰለፎች መንገድ መመለስን እንጂ አይፈሩም ፡፡ https://t.me/ismael_fares https://t.me/ismael_fares
نمایش همه...
Esmael fares (chaneel)

በአላህ ፍቃድ ለሐቅና በሐቅ እንጂ ሰውን አንሰበስብም ሰው ወደዞረበት ሳይሆን ሐቅ ወደዞረበትም እንዞራለን፡፡

https://t.me/ismael_fares

ትክክለኛው ዐቂዳ ከጥፋት ማዕበልና ጥመት ለሙስልሞች ማሳሪያ ነው፡ ምንም ጥርጣሬ የለውም የዐቂዳ እውቀት ከመማር ዘርፍ እና ከማስተማር  ዘርፍ ስራም ትክክል ሊሆን እና አላህ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ ዘንድ ትኩረት ሊሰጥ የምገባው መሰረታዊ ጉዳይ ነው 👉 ምክንያቱም እኛ ጥፋት የምበዛበት ዘመን ውስጥ ነን፡ ድንበር የማለፍ ጥፋት የሱፍይነት ጥፋት የቀብር አምላክነት ጥፋት የነብያት መንገድ ተቃራኒው የብደዓ ጥፋት፡፡ በቀደምት ደጋግ ሰለፎች አረዳድ አቂዳው ያልያዘ ሙስልም በዚህ ጥፋት መጥፋቱ አይቀርም፡፡
نمایش همه...
▪️ኢማም ኢብን ረጀብ እንዲህ ይላል:- አሚን ከሚለው ቃል ሌላ ቃል መጨመር የተወደደ ተግባር አደለም። ምሳሌ *አሚን ያረበል አለሚን* ማለትን ይመስል ምክንያቱም በዚህ ላይ ሀዲስ አልመጣም። ሸርህ አልቡኻሪ ( 4/389) هكذا الحيات أنت تريد وأنا أريد والله يفعل مايريد ህይወት እንደዚህ ነች አንተም ትፈልጋለህ እኔም እፈልጋለሁ አላህ የፈለገውን ይሰራል። ● ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ - رحمه الله تعالى -: እንዲህ ይላል *《 አላህን ፈሪ ለመሆን ወንጀል አለመስራት መስፈርት አደለም። ከወንጀል ጥቡቅ መሆንም የግድ አደለም። ነገሩ እንደዛ ቢሆን ኖሮ በኡማው አንድም አላህን ፈሪ አይኖርም ነበር። ነገር ግን ከወንጀሉ የቶበተ አላህን ፈሪ ይሆናል። ወንጀሉን ሚያስምር ሌላ መልካም ስራ የሰራም ሰው አላህን ፈሪ ሚለው ውስጥ ይገባል።》.* ? |[ሚንሀጁ ሱና (٧ / ٨٢) ] ِ ኢማም ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላል رحمه الله *《 አሊም መሳሳቱ አይቀርም።ከስህተት ጥቡቅ ያልሆነ ሰው የሚናገረውን ሁሉ ልንቀበለው አይገባም። ንግግሩንም ልክ ከስህተት ጥቡቅ እንደሆነ አይነት ቦታ ሊሰጠው አይገባም። ሁሉም ኡለሞችም ያወገዙት እና የከለከሉት ይህንን ነው። 》.* |[ ኢእላሙል ሙወቂኢን (173/2) ]| :ሀፊዝ ኢብን ረጀብ(رحمه الله) እንዲህ ይላል ‏ ሙእሚን የሆነ ሰው ሙእሚን ወንድሙን የሚያስደስት ነገር ሁሉ ያስደስተዋል, ለራሱ የሚወደውን መልካም ነገር በሙሉ ለሙእሚን ወንድሙም ይወዳል, ይህ ሁሉ የሚገኘው ሙሉ የሆነ የልብ ንፁህነት በመኖር ነው። ጃሚአል ኡሉም ወልሂከም [1/306] «ሰለፎች (ቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች) ስህተታቸውን (ድክመታቸውን) የሚነግራቸውን ሰው ይወዱ ነበር» ! «በአሁኑ ዘመናችን ግን አብዛኛው እኛ ዘንድ የተጠላው ሰው ያ ! ስህተታችንን (ድክመታችንን) የሚነግረን ሰው ነው» ! => ኢብኑ ቁዳመህ መንሐጁ አል-ቃሲዲን: 158 በብልሃትህ እና በእውቀትህ ብዛት ላይ አትመካ ። ይልቁንም በአሸናፊውና የላቀው አላህ ላይ ተመካ። ከሐቅም፣ ሰዎች ለሚወዛገቡበት እንዲመራህ ሁሌም አላህን ተማፀን። ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን [ሸርሑ ኡሱል አትተፍሲር: 1/287] ኢማም ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላል ያ ሰደቃ የሚሰጥ ሰው የሚሰጠው ሰደቃ ከምስኪኑ እጅ ላይ ከመድረሱ በፊት የአላህ እጅ ላይ እንደሚደርስ ቢያውቅ ኖሮ ሰደቃ ሰጪው ከተቀባዩ የበለጠ ይደሰት ነበር መዳሪጁ ሳሊኪን 1/26 ኢብኑል ቀይም (ረሂመሀላህ) እንዲህ ብለዋል፤ «ሸይኸል ኢስላም ”ኢብኑ ተይሚያህ“ አንድ ግዜ እንዲህ ብለውኛል፤ እስረኛ ማለት ልቡን ከጌታው ያቀባት ነው፤ ምርኮኛ ደግሞ ለስጋዊ ስሜቱ እጅ የሰጠ ነው።» አልዋቢል አሰይብ ገፅ 67 ኢማሙ ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለት እና እንዲህ ብሏል :- ምድር ያለዝናብ ሀያት ( እድሜ) እደሌላት ሁሉ : ቀልብም ሀያት (እድሜ )የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ ✍ መፋቲህ ዳር አስሰአዳ (508/ 1) ኢማም ኢብኑል ቀይም ወንድምህን በወንጀሉ ምክንያት ማነወርህ እሱ ከሰራው ወንጀል የባሰ ወንጀል ነው መዳሪጁ ሳሊኪን 1/195 ❆ኢብንል ጀውዚ ‏ رحمه الله ቁርአን መቅራት ለልብ በሽታ ይሰራል ልክ ማር ለአካል በሽታ ሚሰራውን አተብሲራ ገፅ 79 } ❆ኢብኑል ቀይም رحمه الله ከቁርአን አንድን አንቀፅ አስተንትኖ እና ተገንዝቦ ማንበብ ሳይገነዘቡ እና ሳያስተነትኑ ሙሉ ቁርአኑን ከማኽተም ይሻላል። ሚፍታህ ዳሩ ሰአዳ (187/1) ○ ኢብኑል ቀይም رحمه الله በአጠቃላይ የቀልብ በሽታዎች የሻህዋ (የስሜት) እና የሹብሀ (የማምታቻ) ናቸው።ቁርአን ለሁለቱም መድሀኒት ነው። ኢጋሰቱል ሀቲፍ (1/7) ❆ ኢብን ኡሰይሚን - رحمه ﷲ- ከወንጀል ቀልቡን ያጠራ ሰው ቁርአንን ይበልጥ ይገነዘባል።ቀልቡ በወንጀል የተነጀሰ ሰው ቁርአንን ከመገንዘብ በጣም የራቀ ሰው ነው። ቀውሉል ሙፊድ(394)] ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ አሉ፦ አንድ ግለሰብ ሌላ ግለሠብ ዘንድ ሐቅ እንዳለ እያወቀ ያችን ሐቅ በድርቅና በማስተባበል ይክዳታል ። ምክኒያቱም ደግሞ ስለተመቀኘው አልያም ከርሱ በላይ ሆኖ ለመታየት ስለሚፈልግ እና ሥልጣን ስለሚሻ ነው ።አልያም ደግሞ ስሜቱን የሚከተል የነፍስያውን ባሪያ የሆነ ግለሠብ ነው። (መጅሙዑል ፈታዋ 7/ 191) ሱፍያን አስሰውሪ ረሒመሁሏህ እንዲህ ብለዋል፦ ከወርቅ እና ከብር በላይ ከአንድ ግለሠብ ዘንድ ሥልጣን ያለቅጥ ይወደዳል!!! ታዲያ ሥልጣን ለማግኘት የቋመጠ ግለሠብ የሰውን ነውር እያፈነፈነ ያሳድዳል ያንንም ነውር በሰዎች ውስጥ ይዘረዋል!!!!! (ጠበቃት አል ሐናቢላ 2/14) ? قال الإمام ابن القيم - رحمه الله تعالى - ( إذا أذنب العبد المؤمن ، الموحد ، المتبع لسبيله ، وسنة رسوله -ﷺ- ، استغفر له حملةُ العرش ومن حوله ) . ✍ኢማም ኢብንል ቀይም እንዲህ ይላል ((ሙእሚን ተውሂድን የያዘና የመልእክተኛውን ﷺ ሱና የተከተለ ሰው ወንጀልን ሲሰራ አርሽን የተሸከሙ እና ከዙሪያቸው ያሉ መላይካዎች ኢስቲግፋር ያደርጉለታል)) [ الداء والدواء (٢٥٤/١) ] ታላቁ የዘመናችን ዓሊም ሸይኽ ኢብኑ ባዝ(ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦ ወደ አላህ የሚጣራ እና (ዲንን) የሚያስተምር ግለሰብ በተቻለው መጠን ፋይዳ እና ጥቅም ያለው ስልትን መጠቀም ይኖርበታል።በአንፃሩም ሀይለኝነትና እልህኝነት ሊርቅና ሊጠነቀቅ ይገባል። ምክንያቱም ይህ አይነት ስልት መጠቀም ሰዎች ሐቅን እንዳይቀበሉ ይጋብዛቸዋል።በወንድማማቾች መካከል ክፍፍል እና ልዩነት እንዲያይል (እንዲጠናከር) ይዳርጋል። ፈታዋ ኢብኑ ባዝ(27/325) قال عبد الله بن مسعود – رضي الله عنه-: «إِنَّهَا سَتَكُونُ أُمُورٌ مُشْتَبِهَةٌ, فَعَلَيْكُمْ بِالتُّؤَدَةِ؛ فَإِنْ يَكُنِ الرَّجُلُ تَابِعًا بِالْخَيْرِ خَيْرٌ مِنْ أَنْ يَكُونَ رَأْسًا فِي الشَّرِّ» አብደላህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ አሉ፦ እነሆ ወደፊት አሻሚ ነገሮች ይከሰታሉ የመርጋጋትን ነገር አደራችሁን ። አንድ ሰው በመጥፎ ጎዳና መሪ ከሚሆን በመልካም ጎዳና ተከታይ ቢሆን ይሻለዋል። [البدع والنهي عنها لابن وضّاح القرطبي، رقم: (231) . ታላቁ አሊም ኢብንል ቀይም እንዲህ ይላል. . በጣም ከሚደንቁ ፀጋዎች መሀከል የመርሳት ፀጋ ነው, መርሳት ባይኖር ኖሮ ፀፀት ባልተቋጨ ነበር። ከደረሰብን አደጋም ባልተፅናናን ነበር ሀዘናችንም ባልተወገደ ነበር። ሚፍታህ ዳረ ሰአዳ 2/237
نمایش همه...
💎حِرْصُ السَّلفِ الصَّالِحِ عَلَى لُُزُومِ السُنّةِ وَالذَّبِّ عَنْهَا💎 عَنْ أَبِي بَكْرٍ الصِّدِّيقِ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ قَالَ: «لَسْتُ تَارِكًا شَيْئًا كَانَ رَسُولُ اللهِ صلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَآلِهِ وَسَلَّمَ يَعْمَلُ بِهِ إِلاَّ عَمِلْتُ بِهِ، إِنِّي أَخْشَى إِنْ تَرَكْتُ شَيْئًا مِنْ أَمْرِهِ أَنْ أَزِيغَ». قَالَ ابْنُ بَطَّةَ بَعْدَ إِيرَادِهِ لِهَذَا الأَثَرِ: «هَذَا يَا إِخْوَانِي الصِّدِّيقُ الأَكْبَرُ يَتَخَوَّفُ عَلَى نَفْسِهِ الزَّيْغَ إِنْ هُوَ خَالَفَ شَيْئًا مِنْ أَمْرِ نَبِيِّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَمَاذَا عَسَى أَنْ يَكُونَ مِنْ زمانٍ أضْحَى أهلُهُ يَسْتَهْزِئُونَ بِنَبِيِّهِمْ وَبِأَوَامِرِهِ، وَيَتَبَاهَوْن بِمُخَالَفَتِهِ، وَيَسْخَرُونَ بِسُنَّتِهِ. نَسْأَلُ اللهَ عِصْمَةً مِنَ الزَّلَلِ وَنَجَاةً مِنْ سُوءِ العَمَلِ» 📚[«الإبانة عن شريعة الفرقة النّاجية» لابن بطّة: (1/ 246)]. https://t.me/ismael_fares
نمایش همه...
Esmael fares (chaneel)

በአላህ ፍቃድ ለሐቅና በሐቅ እንጂ ሰውን አንሰበስብም ሰው ወደዞረበት ሳይሆን ሐቅ ወደዞረበትም እንዞራለን፡፡

https://t.me/ismael_fares

یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.