መሰረተ ትምህርት ዘኦርቶዶክስ
"ቤተክርስቲያንን አየኋት፣ አወኳት፣ወደድኳት" ቅዱስ ያሬድ “በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” ኤፌሶን 2፥20 "ሳትማሩና መጻሕፍት ሳታነቡ የምታገኙት ዕውቀት አይኖርም" መጽሐፈ ቀሌምንጦስ
نمایش بیشتر606
مشترکین
+124 ساعت
+47 روز
+6230 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
“በጥፋት ዳዊትን ከመሰልከው አይቀር በንስሐም እርሱን ልትመስለው ይገባል”
ቅዱስ አምብሮስ (ለንጉሥ ቴዎስዮስ የተናገረው)
❤ 5👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
አዎ ቤተክርስቲያን ሥርዓቶቿ ውብ ናቸው ማንንም ያጓጓል 😊
ግን እመኑኝ መሠረታዊ ትምህርቶቿ ደሞ ከዚህም በላይ ውብ ናቸው። የትምህርቶቹ ምንጭ ጌታ ኢየሱስ በመሆኑ 🤗
🥰 13❤ 4
"ፕሮቴስታንቶች እናንተ ኦርቶዶክሶች ነገረ መለኮት ላይ እንጂ የሕዝቡን ሕይወት በሚለውጠው ስብከት ላይ አታተኩሩም እያሉ ስለሚከሱን ሁላችንም ወደ ስብከቱ ፊታችንን መለስን ይህንን አጋጣሚ ተጠቀሙና በነገረ ሃይማኖት ትምህርቶቻችን ላይ ነቀፋን በመሰንዘር ሕዝቡን ከሃይማኖት ማፈናቀል ጀመሩ "
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ
ኢትዮጵያ ውስጥም የሆነብን ይሄው ነው በመምህራን እና በሊቃውንት የሚሰበኩ ስብከቶች እንዲገቧችሁ እና እንድትረዱ መሰረታዊ ትምህርቶችን ተማሩ ፣ መጻሕፍትን አንብቡ ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ለክርስትያን ግዴታው ስለሆነ የማንበብ ልምድ እንዲኖራችሁ ራሳችሁ ላይ ስሩ ካልሆነ መምህራኖች የሚናገሩት ቀላል ነገሮችን ራሱ ላትረዱ ትችላላችሁ ስለዚህ ለቤተክርስቲያን ትምህርት ጊዜ ስጡ ራሳችሁን ከምንፍቅና እና ከክህደት ትምህርቶች ጠብቁ ።
“የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ"
ቆላስይስ 3፥16
ፍቅረ ማርያም
❤ 16👍 2
"ፕሮቴስታንቶች እናንተ ኦርቶዶክሶች ነገረ መለኮት ላይ እንጂ የሕዝቡን ሕይወት በሚለውጠው ስብከት ላይ አታተኩሩም እያሉ ስለሚከሱን ሁላችንም ወደ ስብከቱ ፊታችንን መለስን ይህንን አጋጣሚ ተጠቀሙና በነገረ ሃይማኖት ትምህርቶቻችን ላይ ነቀፋን በመሰንዘር ሕዝቡን ከሃይማኖት ማፈናቀል ጀመሩ "
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ
ኢትዮጵያ ውስጥም የሆነብን ይሄው ነው በመምህራን እና በሊቃውንት የሚሰበኩ ስብከቶች እንዲገቧችሁ እና እንድትረዱ መሰረታዊ ትምህርቶችን ተማሩ ፣ መጻሕፍትን አንብቡ ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ለክርስትያን ግዴታው ስለሆነ የማንበብ ልምድ እንዲኖራችሁ ራሳችሁ ላይ ስሩ ካልሆነ መምህራኖች የሚናገሩት ቀላል ነገሮችን ራሱ ላትረዱ ትችላላችሁ ስለዚህ ለቤተክርስቲያን ትምህርት ጊዜ ስጡ ራሳችሁን ከምንፍቅና እና ከክህደት ትምህርቶች ጠብቁ ።
“የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ"
ቆላስይስ 3፥16
ፍቅረ ማርያም
“ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፤ በዓል የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ።”
መዝሙር 42፥4
❤ 7🙏 2🥰 1
“በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።” ሮሜ 15፥4
❤ 9🔥 1
ትምህርቶቹን እዚ ቻናል ላይ የተለቀቁትን ከመጀመርያው ጀምሮ ከአምስቱ አእማደ ምሥጢራት ጀምራችሁ ማስታወሻ እየያዛችሁ ስሙ ፣ ጽሁፎቹንም አንብቡ ፣ የመጽሐፍ ጥቆማ ላይ ያሉትን መጽሐፎችም እንደ አቅማችሁ እየገዛችሁ አንብቡ ።
ቤተክርስቲያናችን በብዙ ተኩላዎች ተከባለች ከውስጥም ከውጭም ብዙ ፈተና አለ በተኩላዎቹ በቀላሉ የሚበላው ቤተክርስቲያንን የማያውቅ እና በልማድ የሚመላለስ ክርስትያን ነው ስለዚህ ከልማድ ክርስትና ውጡ እና ወደ ተግባራዊ ክርስትና ጉዞውን ጀምሩ ለዚህም ዋናው ትጥቅ የቤተክርስቲያንን ትምህርት ማወቅ ፣ ያወቁትንም በተግባር ለመኖር እየታገልን ተጋድሎ ማድረግ ነው።
ማቴዎስ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ስለዚህ ይህን ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዓለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል።
²⁵ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት ገፋው፥ በዓለት ላይም ስለ ተመሠረተ አልወደቀም።
²⁶ ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል።
²⁷ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት መታው፥ ወደቀም፥ አወዳደቁም ታላቅ ሆነ።
²⁸ ኢየሱስም ይህን ነገር በጨረሰ ጊዜ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ፤ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን
²⁹ እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበርና።
👉ልባችንን በዓለት ላይ የሰራን ልባም ክርስትያኖች መሆን ግዴታችን ነው። 👈
❤ 8🙏 3
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.