ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS
رفتن به کانال در Telegram
👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን
نمایش بیشتر2 006
مشترکین
-224 ساعت
-187 روز
-7630 روز
آرشیو پست ها
....የቀጠለ
አስተናጋጇም እንደታዘዘችዉ ለሁሉም እንደየፍላጎቱ አቀረበችላቸዉ።
ጥቁሩ ሰዉዬም እንደቀድሞዉ ሁሉ ፈገግ በማለት ወጣቱን "አመሰግናለሁ" ይለዋል።
የጥቁሩ ሰዉ ፈገግታ አሜሪካዊዉን በጣም ያናድደዉና አስተናጋጇን ጠርቶ...!' ይኼ ጥቁር ሰዉ ግን ያመዋል እንዴ? ከእሱ ዉጭ ሌላዉን ሰዉ ሁሉ ስጋብዝ መናደድ ሲገባዉ እየሳቀ አመሰግናለሁ ይለኛል።ጤነኛማ አይመስለኝም!!!!"ሲል አስተናጋጇን ይጠይቃታል።
አስተናጋጇም ፈገግ በማለት ''ኧረ ጤነኛ ነዉ!!!! የሆቴሉ ባለቤት ስለሆነ ነዉ!!!!!'' በማለት ነበር የመለሰችለት
ጥላቻ የነበረንን፣ያለንን፣ሊኖረን የሚችሉ ነገሮችን በሙሉ ሊያጠፋ የሚችልና የሰይጣንን ምግባር በሚገብሩ ጥቂት አወቅን ባይ አላዋቂዎች የሚፈበረክ፣አሰተሳሰብን ለማዛባት በሚስኪኑ ህዝብ ላይ የሚለቀቅ የጭንቅላት ቫይረስ ነዉ።
ለዚህ አደገኛ ቫይረስ ሁነኛ 'anti virus'ፍቅርና መዋደድ ብቻ ነዉ...
ከቲክቶክ የተወሰደ
@et_books1
@et_books1
#ጥቁር_ሰው
ጥቁሮችን አብዝቶ የሚጠላ አንድ ነጭ አሜሪካዊ ወጣት፣ ለመዝናናት ኒዉዬርክ ዉስጥ ካሉ ሆቴሎች መሃል ወደ አንዱ ይገባል።
በሆቴሉ ዉስጥ ጥግ ይዞ ከተቀመጠዉ አንድ ጥቁር ሰዉ በስተቀር በሆቴሉ ውስጥ ይዝናኑ የነበሩት በሙሉ ነጮች ነበሩ።
ይህ ወጣት ብቻዉን የተቀመጠዉን ጥቁር ሰዉ በጥላቻ እየተመለከተ አስተናጋጇን በመጥራት ድምፁን ከፍ አድርጎ...
"ከዚያ ጥቁር ሰዉ በስተቀር!!!!!እዚህ ሆቴል ዉስጥ ላሉት ሰዎች የሚፈልጉትን ምግብ ይመገቡ ሂሳቡን እኔ ነኝ የምከፈለዉ!!!!''በማለት ከኪሱ ብዙ ዶላሮችን አዉጥቶ ለአስተናጋጇ ይሰጣል።
አስተናጋጇም በሰጣት ብር፣ ከጥቁሩ ሰዉዬ ዉጭ፣ ሆቴሉ ዉስጥ ላሉት በሙሉ የሚፈልጉትን አይነት ምግብ አቀረበችላቸዉ።
ጥቁሩም ሰዉ ከመናደድ ይልቅ አሜሪካዊውን ወጣት አየተመለከተ '' አመሰግናለሁ!!!" ይላል።
ወጣቱ እንደጠበቀዉ ጥቁሩ ሰዉ ምንም እንዳልተበሳጨ ሲመለከት ፣ ድጋሜ አስተናጋጇን ይጠራና ድምፁን ከፍ አድርጎ.. ''አሁንም ከዚያ ጥቁር ሰዉዬ ዉጭ ሆቴሉ ዉስጥ ላሉት በሙሉ ወይንና ሌላ የሚፈልጉት ነገር ይጠቀሙ እኔ ነኝ የምከፍለዉ!!!''በማለት ጥቁሩን ሰዉ በጥላቻና ቁጣ አየተመለከተ ብዙ ዶላሮችን ከኪሱ አዉጥቶ ለአስተናጋጇ ይሰጣል።
አስተናጋጇም እንደታዘዘችዉ ለሁሉም እንደየፍላጎቱ አቀረበችላቸዉ።
ጥቁሩ ሰዉዬም እንደቀድሞዉ ሁሉ ፈገግ በማለት ወጣቱን "አመሰግናለሁ" ይለዋል።
የጥቁሩ ሰዉ ፈገግታ አሜሪካዊዉን በጣም ያናድደዉና አስተናጋጇን ጠርቶ...'' ይኼ ጥቁር ሰዉ ግን ያመዋል እንዴ? ከእሱ ዉጭ ሌላዉን ሰዉ ሁሉ ስጋብዝ መናደድ ሲገባዉ እየሳቀ አመሰግናለሁ ይለኛል።ጤነኛማ አይመስለኝም!!!!"ሲል አስተናጋጇን ይጠይቃታል።
🌐 📶 ነፃ ኢንተርኔት ፈላጊዎች የምትፈልጉ በ ሙሉ ይህን ቻናል ይቀላቀሉ።
🛜የ Http ወርሀዊ Un limited file ይለቀቅበታል።
🪩ፊጠኑ File ለመገኘት ቻናሉን ተቀላቀሉ
👇👇👇
https://t.me/addlist/ccxFXlaMN1JjMjFk
https://t.me/addlist/ccxFXlaMN1JjMjFk
Wave ለመግባት » @Sirleoo
🖥 አለማችን ላይ የሚደረጉ ስፖርቶችን በአንድ ላይ የያዘ ከዚህ በፊት እንደለቀቅነው ምርጥዬ APP
✅ ከፈለጉ ቀጥታ ጨዋታ ምትመለከቱበት
✅ ከፈለጉ ውጤቱን ምትከታተሉበት
✅ Betting ለምትመድቡ Live ቋጠሮ የሚሆን
✅ የጨዋታ Statistics ፣ Linup
Add your channel @Sirleoo
https://t.me/addlist/ccxFXlaMN1JjMjFk
https://t.me/addlist/ccxFXlaMN1JjMjFk
Repost from N/a
የሰው ልጅ ክብሩ ሰው መሆን ክቡር
ሰው ሞቶል ሰው ሊያድን ሰውን ሲያከብር
በደግነት በፍቅር በክብር ተጠርቶ
በክብር ይሄዳል ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ
የተሰጠኝ ህይወት ዛሬ በነፃነት ሰው ተከፍሎበታል
ከደም እና ከአጥንት ስንት ወገን ወደቀ በነፃነት ምድር
ትናገር አድዋ ትናገር ትመስክር ትናገር አድዋ ትናገር ሀገሬ
እንዴት እንደቆምኩኝ ከፊታቹ ዛሬ በኩራት በክብር በደስታ በፍቅር
በድል እኖራለው ያው በቀን በቀን በቀን በቀን
ደሞ መከራውን ያን ሁሉ ሰቀቀን አድዋ ዛሬናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት ምስጋና ለነሱ ለአደዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች የ ጥቁር ድል አንባ አድዋ
አፍሪካ እምዬ ኢትዮጵያ ተናገሪ ተናገሪ የድል ታሪክሽን አውሪ
እእእእ ተናገሪ.
እንኳን 129ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ!!!
የዐፄ ምኒልክ የዐድዋ ጦርነት የክትት አዋጅ፡-
“ሀገርና ሃይማኖት የሚያጠፋ ፣ ጠላት ባሕር ተሻግሮ መጥቷል። እኔም ያገሬ ሰው መድከሙን አይቼ እስካሁን ብታገስም ፣ እያለፈ እንደ ፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር፤ አሁን ግን በእግዚአብሔር እርዳታ አገሬን አሳልፌ አልሰጠውም። ያገሬ ሰው ጉልበት ያለህ ተከተለኝ። ጉልበት የሌለህ በጸሎትህ እርዳኝ።”@et_books1 @et_books1
አድዋ!
("በዘህም የአድዋ ጦርነት የኢትያጲያ ብቻ ሳይሆን . . ")
(ሀ)
-
" የአድዋን ድል ተከትሎ አፄ ምኒልክ የአፍራካ የምንጊዜም ታላቅ መሪነታቸውን በደማቅ ቀለም አስጽፈዋል። ድሉ የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ መፂኢ እድልን የወሰነ ነበር። በዚህም የአድዋ ጦርነት የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካም ጭምር ነው። ምክኒያቱም በቀጣይ መቶ አመታት የአውሮፓ የበላይነት እና አገዛዝ በአፍራካ አክትሟል። የዘመናዊነ አፍራካ የሉዓላዊነት መሠረተ ድንጋይ የጣለው አድዋ ላይ ነበር።"
"አፄ ምኒልክ እና- የአድዋ ድል" ትርጉም በሙሉቀን ታሪኩ 2006ዓ.ም ገፅ 244
ቦምብም ወረወሩ፣ መትረየስ ደገኑ
አሉ ጋደም ጋደም፣ አሉ ጎንበስ ጎንበስ
አውሬ መስያቸው
አውሬ መስያቸው
ከሰው መፈጠሬን ማን በነገራቸው
-
በሠራው ወጨፎ፣ ባመጣው እርሳስ
ተፈጠመ ጣልያን፣ አበሻ : እንዳይደርስ
ምኒልክ ተጉዞ፣ የምትጠይቁኝ
ፈትም አላለፈ፣ ኋላም አይገኝም
(ለ)
-
"ይሁን እንጂ ፣ የዚያን ጊዜ ዕውቀትና ኃይል በማነሱ. . . "
እንደዚህ አድዋ ላይ ያን ያህል ሰዋች ተላለቁና፣ ጣልያን የወሰደብንን አገር ሳናስለቅቅ ሄድን። ይህን ነገር በዚያን ጊዜ ልመለከተው አልቻልኩም ነበር። የድሉን ዋጋ የመገመቻ የበቃ ዕውቀት አልነበረኝም። በአውሮፓ መማር ከጀመርኩ በኃላ እያሳታወስኩት እንደ እግር እሳት ያቃጥለኝ ጀመርን
ራስ መኮንንና ዐፄ ምኒልክ በዘመናቸው የሠሩትን ሥራ ሊደነቅላቸው የተገባ ነበር ነው። ነገር ግን ስህተትውን በኃላ እየገመገምኩ መገረሜ አልቀረም። ይሁን እንጂ የዚያን ጊዜ ዕውቀትና ኃይል በማነሱ ይቅርታ ሊደረግላቸው የተገባ ነው። እነሱ በደከሙበት ሥራ ተጠቅመናል። በስሕተታቸው አደጋ ተወብለንበታል። እኛም ደግሞ በተራችን እንደዚህ ማድረጋችን አይቀርም"
ፊታውራሬ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ባዮግራፊ የሕይወቴ ታራክ2004 ዓ.ም
ቼ በለው ፣ ኧረ ቼ በለው
ቼ በለው፣ ኧረ ቼ በለው
ቼ በለው፣ ኧረ ቼ በለው
ቼ በለው፣ ኧረ ቼ በለው
(ሐ)
-
"ከሁሉም በላይ ለኦሮሞ ወንድሞቼ. . ."
"ብዙውን ጊዜ በኦሮሞ ብሔርተኞች የሚደጋገመው ኃሳብ በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻው አካባቤ በነበረው ምኒልክ ዘመን ኦሮሞዎች ወደ ኢትዮጵያ መጠቃለል ነው።አብዛኛው የደብቡ፣ የምሥራቅና የምዕራብ ኦሮሞ ሕዝብ ወደ ኢትዮጵያ የግዛት ክልል የተጠቃለለው በዚህ ዘመን ከመሆኑ አንፃር ሲታይ እውነት አለው። ይሁንና ከጥርጣሬ ውጪ የሆነ አንድ ሀቅ አለ። ዕፄ ምኒልክ የደቡብን ግዛት ከማስፋፋታቸው በፊት ኦሮሞዎች በማዕከላዊ ስሜን የአገራቱ ክፍሎች ይኖር እንደነበር ማንም ሊክድ አይችልም እንደ እውነት ከሆነ የወሎ ኦሮሞዎች የጎንደርን ቤተ መንግስት በመመሥረት ምኒልክ ወደ ሥልጣን ከመምጣታቸው " ጎበናዎች ከመወለዳቸው በፊት በነበሩት አንድ መቶ አመታት አካባውን ይቆጣጠሩ ነበር።
ይህ ብቻ አይደለም የወሎ ኦሮሞዎች እቴጌ ጣይቱን የመሳሰሉ ለኢትዮጵያ ግዛት መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉ ሰዎችን አፍርተዋል።
ከሁሉም ከሁሉም ለኦሮሞ ወንድሞቼ ማስገንዘብ የምወደው ከምኒሊክ አስክሬን እና ሐውልት ጋር በሀሳብ በመታገል ወይንም የጎበናን የሙት መንፈስ በማሳደድ የዛሬ ኦሮሞዎች የሚያገኙት አንዳችም ጥቅም አለመኖሩን ነው
ዶክተር መራራ ጉዲና ጦብያ መጽሄት፣ ቅጽ 3፣ ቁጥር 12
© Getu Gudeta Koricho
Repost from N/a
💢ሰበር ዜና💢
ነፃ ኢንተርኔት ኢትዮጵያ ውስጥ መሥራት ጀምሯል። 😱 Setting በማስተካከል ብቻ ነፃ ኢንተርኔት ይጠቀሙ።👇👇👇
🌐 መረጃው #ከቴሌ ሠራተኞች የወጣ ነው።
ለማንበብ👇
🚨🌙 በሳውዲ አረቢያ ጨረቃ መታየቷን ተከተሎ የታላቁ የረመዳን ፆም ነገ ይጀመራል።
ረመዳን ሙባረክ 🌙
#RAMADAN1446
Repost from N/a
Itiyoopiyaa keessatti interneetii bilisaan fayyadamuun deebi'ee eegale. Fayyadamuuf "CONNECT" bakka jedhu tuqi.
Free internet fayadamii dafi request godhii
11...ዓለም አፍሪካን በድላታለች… ከአውሮፓ አንድ ነጭ ወደ አፍሪካ ከመጣ የውጪ ዜጋ ጎብኚ ይባላል። ከአፍሪካ አንድ አፍሪካዊ ወደ አውሮፓ ከሄደ ግን ህገ ወጥ ስደተኛ ይባላል፡፡
12...በግሩፕ ነጮች ወደ አፍሪካ ከመጡ ቱሪስት ይባላሉ፡፡ በብዛት አፍሪካዊያን ወደ አውሮፓ ከሄዱ ደግሞ ረፍዩጂስ (ስደተኞች) ይባለሉ።
13...ነጮች አፍሪካ ውስጥ መጥተው የአፍሪካዊያን አሰሪ ይሆናሉ፡፡ አፍሪካዊያን አውሮፓ ሄደውም የነጮች ሰራተኛ ነው የሚሆኑት።
14...አፍሪካ ውስጥ በስነ-ስርዓት የሚከበረው ማስጠንቀቂያ "battery low !"የሚለው ብቻ ነው።
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
