fa
Feedback
Ethiopia G 9-12 Students 🇪🇹

Ethiopia G 9-12 Students 🇪🇹

رفتن به کانال در Telegram

Grade 9-12 books, worksheets, problem solutions and updated news

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ethiopia G 9-12 Students 🇪🇹

کانال Ethiopia G 9-12 Students 🇪🇹 (@ethiopia_educations) در بخش زبانی انگلیسی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 522 مشترک است و جایگاه 13 853 را در دسته آموزش و رتبه 2 332 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 522 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 47 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -4 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 11.87% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 3.70% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 725 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 538 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 14 است.
  • علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند barnootaa, ውጤት, akka, jedhu, qormaata تمرکز دارد.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Grade 9-12 books, worksheets, problem solutions and updated news

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 31 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

14 522
مشترکین
-424 ساعت
-47 روز
+4730 روز
آرشیو پست ها
የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ!! ​በኦሮሚያ ክልል የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰኔ 08 - 09/2018 ዓ.ም ተሰጥቶ የነበረ ሲሆን፣ ዛሬ የተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል። ​👉 የማለፊያ ነጥብ 50% እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተወስኗል። ​👉 ፈተናውን ከተቀመጡ 517,209 ተማሪዎች ውስጥ የማለፊያ ነጥብ (50% እና ከዚያ በላይ) በማስመዝገብ ወደ ሚቀጥለው ክፍል የተሸጋገሩት 464,839 (89.9%) ተማሪዎች መሆናቸው ታውቋል። ​ከተፈተኑት ተማሪዎች መካከል፡ 📍 ወንድ 267,307 ውስጥ 91.2% እና 📍 ሴት 249,902 ውስጥ 88.4% አልፈዋል። ​በዚሁ መሠረት ውጤት ለማየት ከዚህ በታች የቀረበውን ሊንክ በመክፈት፤ የመፈተኛ ቁጥርዎን (Registration Number) ማስገባት፤ ቀጥሎም የመጀመሪያ ስምዎን በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ትችላላችሁ። ​ሊንክ፦ https://oromia6.ministry.et ትምህርት ሚኒስቴር 💠 🔴ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ! ✈️https://t.me/Ethiopia_educations ✈️https://t.me/Ethiopia_educations

100 በኢትዮጵያ ለተማሪዎች የገንዘብ መፍጠሪያ መንገዶች - የጊቢ ተማሪ ሆነህ ከቤተሰብ ገንዘብ አትቀበል #ad 📢 InsideAd

📢 የዩኒቨርስቲዎች የ ትዉልድ ደረጃ ምንድነው ? የዩኒቨርስቲዎች የ ትዉልድ ደረጃ በ አመሰራርት የጊዜ ሂደት ዩኒቨርስቲዎችን በቅደም ተከትል እንደ አንጋፋነታቸው የማስቀምጥ ሂደት ነው። ከተመሰረቱ ብዙ አመታትን ያስቆጠሩ ዩንቨርስቲዎች ብዙ ነገሮችን ያሟላሉ ተብሎ ስለሚታሰብ በብዙዎች ዘንድ ተመራጭ ያደርጋቸዋል። 🤩 1st Generation   📚 Addis ababa university   📚 Arba Minch University   📚 Bahirdar University.   📚 University of Gondar   📚 Hawassa University   📚 Haramaya University   📚 Jimma University   📚 Mekele University 🤩2nd Generation    📚 Dila University    📚 Dire dawa University    📚 Jijiga University    📚  Mede Melabo University    📚 ASTU    📚 Debra Markos University    📚 Aksum University    📚 Debra Birhan University    📚 Wollega University    📚Wollo University    📚 Mizan Teppi University    📚 Ambo University    📚 Semera University    📚 Kotebe motrop. University 🤩  3rd Generation   📚Adigrat University   📚Mattu University  📚 Woldia University   📚 Wolkite University   📚Debratebor University   📚 Wachamo University   📚Assosa University   📚AASTU University   📚Arsi University   📚Gambela University   📚 Bulehora University   📚Wolaita sodo university 🤩 4th Generation    📚Jinka University    📚Bonga University    📚Worabe University    📚Injibara University    📚Debark University    📚Mekdela Amba University    📚Raya University    📚Dembidolo University    📚Selale University    📚Oda Bultum University    📚 Borna university @Ethiopia_educations ❤️

#Breaking #Kutaa_8ffaa #Result Bu'aan Qormaata Naannoo kutaa 8ffaa naannoo Oromiyaa bara 2018 ifoomeera! Odeeffannoo fuula Fa
#Breaking #Kutaa_8ffaa #Result Bu'aan Qormaata Naannoo kutaa 8ffaa naannoo Oromiyaa bara 2018 ifoomeera! Odeeffannoo fuula Facebook sirrii Biiroo Barnoota Oromiyaa irraa arganneen yeroo ammaa kana bu'aan qormaata naannoo barattoota kutaa 8ffaa bara 2018 kan Naannoo Oromiyaa ifoomuu isaa mirkaneeffanneerra. Barattoonni kutaa 8ffaa qormaata kana fudhattan armaan gadiin qabxii keessan ilaalladhaa! Website :- http://oromia.ministry.et Carraa Gaarii! Barattoota kutaa 8ffaa hundaaf share taasisaa! https://t.me/entrance_6765

+2
⭐WHAT MAKES HARAMAYA UNIVERSITY DIFFRENT FROM OTHER UNIVERSITY 🚨FOR WHO WANT TO JOIN HARAMAYA #JOIN #SHARE #HARAMAYA #OFFICIAL #CHANNEL JOIN @HARAMAYAGENERAL @HARAMAYAGENERAL @Ethiopia_educations @Ethiopia_educations

👇👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/bR_ug9uP20I
👇👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/bR_ug9uP20I

ዛሬ ማታ 4 ፡00 ላይ የአለም ዋንጫ ፍጻሜው ይሆናል🔥 ማን ያሸንፈል ግን ገምቱ አርጀንቲና 👍
ዛሬ ማታ 4 ፡00 ላይ የአለም ዋንጫ ፍጻሜው ይሆናል🔥 ማን ያሸንፈል ግን ገምቱ አርጀንቲና 👍

👥 My Referrals 🔗 Your Referral Link: https://t.me/Habesha_farmerbot?start=8102543169 📊 Referral Stats: ✅ Total Referrals: 0 💰 Earn ETB2.00 for each successful referral! 📊 Plus 30.0% of your referrals' task earnings! 💡 Click on the link above to copy it!

Share Economics Round 4 2018 @Ethiopia_educations @Ethiopia_educations

sticker.webp0.25 KB

Bahar: How___ do you watch television? Dinku: Every evening.
Anonymous voting

ሶሻሎች ይሄን የGeography ከ10-15
+1
ሶሻሎች ይሄን የGeography ከ10-15

📘 2019 (ቀጣይ አመት) Physics Entrance Exam Related Chapters 📮ከ9-12 ያሉትን ተያያዥ ምዕራፎች በአንድ በማድረግ የተዘጋጀ @Ethiopia_educations

የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። ****** የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ
የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። ****** የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። አገልግሎቱ እንዳመለከተው፣ ፈተናው በበይነ መረብ (ኦንላይን) መሰጠት የጀመረ ሲሆን፣ ተፈታኞች በስድስት ዙሮች ተከፋፍለው በተሳካ ሁኔታ ፈተናቸውን እየወሰዱ ይገኛሉ ብሏል። ሆኖም የተወሰኑ የመሠረተ ልማት ተደራሽነትና የኮምፒውተር እጥረት ባለባቸው አካባቢዎች ፈተናውን በአራት ዙሮች በወረቀት ለመስጠት አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉ ተገልጿል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በበይነ መረብ ለመፈተን ለተመዘገቡ 14 ሺህ 755 ተፈታኞች በስድስቱ ዙር ከሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናው እየተሰጠ ይገኛል። በሌላ በኩል በወረቀት ለመፈተን ለተመዘገቡ 15 ሺህ 325 የክልሉ ተፈታኞች ፈተናው ከሐምሌ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም በመቐለ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ ተመላክቷል። እነዚህ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ መቐለ እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች በመግባት፣ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን ገለጻ (ኦሬንቴሽን) በመከታተል ፈተናቸውን መውሰድ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጨምሮ ገልጿል።