fa
Feedback
ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

رفتن به کانال در Telegram

በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

نمایش بیشتر
669
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+27 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
✨የብርሃን እናቱ ሆይ ካንቺ በነሳው ስጋ እኛነታችንን አከበረ፡፡መዐዛሽ ስቦት አንችን በወደደ ጊዜ ድኅነታችን ተሰራ፡፡ ✨ድንግል ሆይ እውነተኛው የሕይወት እንጀራ : ጣፋጩን የነፍስ መጠጥ አማናዊው የ
✨የብርሃን እናቱ ሆይ ካንቺ በነሳው ስጋ እኛነታችንን አከበረ፡፡መዐዛሽ ስቦት አንችን በወደደ ጊዜ ድኅነታችን ተሰራ፡፡ ✨ድንግል ሆይ እውነተኛው የሕይወት እንጀራ : ጣፋጩን የነፍስ መጠጥ  አማናዊው የፅድቅ ብርሀን የፈነጠቀብሽ ነሽና ከትውልድ መሀል ብፅዕናሽን እንናገራለን፡፡ ✨ጥማችንን የቆረጠ ጥዑም ወይን፡ረሀባችንን ያጠፋ እውነተኛው መብል ካንቺ ወጥቶልናልና እንወድሻለን፡፡ ✨ምስራቃዊት በራችን ሆይ ከሴቶች አንችን የሚመስል የለም፡፡ባንቺ ላይ ስለተደረገልን ታላቅ ነገር ዛሬም ለዘለዓለምም ስምሽን እናገናለን፡፡ ✨ዝምተኛይቱ ድንግል ሆይ አንቺ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ የአይሁድ ሴቶች አይደለሽም።በትሕትና ተልመሽ በንፅሕና አጊጠሽ የባህርያችንን መመኪያ ያስገኘሽልን የፅድቅ በራችን ነሽ። ✨አንችን ማመስገን የነፍስ ምግብ የኅሊና እርካታ ነው።ስናመሰግንሽ እናርፋለን ስናርፍ እናመሰግንሻለን።ክብርሽ ከሰማይ ምስጋናሽም ከአርያም ነውና አንችን ለማመስገን ልቦናችን ይብራ። ✨ኦ ማርያም በእንተዝ ናፈቅረኪ ወናዐብየኪ እስመ ወለድኪ ለነ መብልዐ ፅድቅ ዘበአማን ወስቴ ሕይወት ዘበአማን የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan
Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan hafu hin jiru Luq.8፥17
#Sagantaa gaafii fi deebii torbee daandii wangeela Yeroo hundaa jimataa sa'atii 2-4           Hirmaadha! Kaatediraala faayisaa adunyaa asallatii mana barumsa sanbata daandii wangeela. * sararii teelegiramaa፦ http://T.me/Finote_Wongel *Gaareen teelegramaahttp://T.me/FinoteWongel27 *Torii tiktokiihttp://tiktok.com/@finotewongel27 *yutuubidhaan፦http: youtube.com/@Finote_Wongel *Instagramaanhttp://www.instagram.com/finote_wongel

ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር። ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል። ይሳተ
ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር።
       ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል።                 ይሳተፋ! ለኦርቶዶክሳውያን ሼር በማድረግ ይጋብዙ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። 🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29 መመለሻ፡- ሐምሌ 1 የመመዝገቢያ ቦታ - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤ
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። 🚌 የንግስ በዓል ጉዞ  🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱  መነሻ፡- ሰኔ 29        መመለሻ፡- ሐምሌ 1 የመመዝገቢያ ቦታ           - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት           - በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት           - በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ ለበለጠ መረጃ       📞 09 55 25 20 34       📞 09 40 23 05 15       📞 07 13 83 09 96 አዘጋጅ፡-  የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

"አብሰራ ገብርኤል" - ድንቅ የሰርግ መዝሙር | New Ethiopian Orthodox Wedding Mezmur | ... https://youtube.com/watch?v=xSkMK_P54-A&si=jun00SFj7G25ZGEq

"አብሰራ ገብርኤል" - ድንቅ የሰርግ መዝሙር | New Ethiopian Orthodox Wedding Mezmur | ... https://youtube.com/watch?v=xSkMK_P54-A&si=jun00SFj7G25ZGEq

ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። 🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29 መመለሻ፡- ሐምሌ 1 የመመዝገቢያ ቦታ - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤ
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። 🚌 የንግስ በዓል ጉዞ  🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱  መነሻ፡- ሰኔ 29        መመለሻ፡- ሐምሌ 1 የመመዝገቢያ ቦታ           - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት           - በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት           - በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ ለበለጠ መረጃ       📞 09 55 25 20 34       📞 09 40 23 05 15       📞 07 13 83 09 96 አዘጋጅ፡-  የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

✝ ብጹዕ አባ ገሪማ ዘመደራ ✝ "ነግሀ ይዘርዕ ኪነቶ፡፡ ወሠርከ የአርር ገራኅቶ፡፡" "አስኬማከኒ አልባቲ ሙስና፡፡ ገሪማ ጸሎትከ ትባርከኒ፡፡" (ቅዱስ ያሬድ) <<< ከጻድቁ በረከት ያ
ብጹዕ አባ ገሪማ ዘመደራ ✝ "ነግሀ ይዘርዕ ኪነቶ፡፡ ወሠርከ የአርር ገራኅቶ፡፡" "አስኬማከኒ አልባቲ ሙስና፡፡ ገሪማ ጸሎትከ ትባርከኒ፡፡" (ቅዱስ ያሬድ) <<< ከጻድቁ በረከት ያሳትፈን፡፡ >>> ✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝ ' " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

13ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ በድምቀት ተከብሮ ዋለ። ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት) 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ት/ቤ
+2
13ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ በድምቀት ተከብሮ ዋለ። ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት) 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ብጹዕ አቡነ ማቲያስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ተክለሃይማኖት  ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ እና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የመምሪያ ሐላፊዎች ፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እንዲሁም ቁጥራቸው በርከት ያለ የሰንበት ት/ቤት ዓባላት በተገኙበት ተከብሮ ውሏል። በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ከ1ኛ ክፍል እስከ 4ኛ ክፍል የተዘጋጁት መጻሕፍትም በቅዱስነታቸው ተባርከው የተመረቁ ሲሆን በመጽሐፍ ዝግጅቱ ወቅት የተሳተፉና በሐሳብ በምክር ላገዙት አካላት የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።            ምንጭ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

እንኳን ለ13ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን አደረሳችሁ። ሰኔ 16 በቤተክርስቲያናችን ግቢ እንገናኝ # እኔ ሰንበት ተማሪ ነኝ # ሰኔ 16/2016 እንኳን አደረሳችሁ!! ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤ
+2
እንኳን ለ13ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን አደረሳችሁ። ሰኔ 16 በቤተክርስቲያናችን ግቢ እንገናኝ # እኔ ሰንበት ተማሪ ነኝ # ሰኔ 16/2016 እንኳን አደረሳችሁ!! ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

#በዓለ_ጰራቅሊጦስ በዓለ ጰራቅሊጦስ ወይም በዓለ ጰንጠቆስጤ ከዘጠኙ የጌታችን ዐበይት በዓላት አንዱ ሲሆን መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት የወረደበትን ቀን የምናስብበት በዓል ነው። ጰራቅሊጦስ፡- ቃሉ የግሪክ ነው። “ጰራቅሊጦስ” የሚለው ቃል ከሦስቱ አካላት አንዱ ለኾነው ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መጠሪያ ስሙ ሲኾን፣ ትርጕሙም መጽንኢ (በእምነት የሚያጸና)፣ መንጽሒ (ከኃጢአት የሚያነጻ)፣ ናዛዚ (ያዘኑትን የሚያረጋጋ)፣ መስተፍስሒ (የተጨነቁትን የሚያስደስት)፣ ከሣቲ (ምስጢርን የሚገልጽ) ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም የሚሠራውን ሥራ ከጨረሰ በኋላ ቅዱሳን ሐዋርያትን ወደ አባቴ እሄዳለሁ (አርጋለሁ) ሲላቸው ደነገጡ። አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም መደንገጣቸውን አይቶ ”ልባችሁ አይደንግጥባችሁ በእግዚአብሔር እመኑ በእኔም እመኑ በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ ማለት በአባቴ ቤት በመንግሥተ ሰማያት ብዙ ማዕርገ ሀብታት አለ” (ዮሐ 14፥1) እንዲሁም ”ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም” (ዮሐ 14፥18) ሲል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን ሐዋርያትን አጽናንቷቸዋል፡፡ በሉቃ 24፥49 ላይ ደግሞ እንደተጻፈው የሰላም አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ሊያርግ ሲል ቅዱሳን ሐዋርያትን ”እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይልን እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ” አላቸውና ዐረገ፡፡ ይህን አምላካዊ ቃል መሠረት በማድረግ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ካረገ በኋላ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ ፲፪ቱ ደቀ መዛሙርት፣ ፸፪ቱ አርድእት፣ ፴፮ቱ ቅዱሳት አንስት በኢየሩሳሌም ከተማ በጽርሐ ጽዮን በማርቆስ እናት በማርያም ቤት ሁሉም በአንድ ልብ ኾነው በጾምና በጸሎት ይተጉ ነበር፡፡ በሚያርግበት ጊዜም ለሐዋርያቱ በገባላቸው ቃል መሠረት ተሰብስበው በአንድነት ሳሉ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአረገ በአሥረኛው ቀን በተነሣ በሃምሳኛው ቀን የጰራቅሊጦስ እለት ጧት በሦስት ሰዓት እንደ ዐውሎ ነፋስ ያለ ድምፅ ድንገት ከሰማይ መጣና የነበሩበትን ቤት ሞላው፡፡ ከዚያም እንደ እሳት የተከፋፈሉ የእሳት ላንቃዎች በኹሉም ላይ ተቀመጡባቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ኹላቸውም መንፈስ ቅዱስን ከተሞሉ በኋላ መንፈስ ቅዱስ ባደላቸው መጠን በየአገሩ ቋንቋዎች ኹሉ መናገር ጀመሩ።(ሐዋ ፪፥፩-፬) ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ይህ ዐቢይ በዓል ጰራቅሊጦስ ይባላል

በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየበዙ ይሔዱ ነበር በሚል መሪ ቃል 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ተጀመረ። ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነ
በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየበዙ ይሔዱ ነበር በሚል መሪ ቃል 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ተጀመረ። ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት) በመርሐ ግብሩ ላይም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜንሸዋ ሀገረ ስብከትና እና የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት የበላይ ጠባቂና የምስራቅ አፍሪካ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ የቅዱስ ሲኖዶስ ምክትል ጸሐፊ ፣ የመምሪያው ኃላፊዎች ፣ የዓለም አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች እንዲሁም ከየሀገረ ስብከቱ የተወከሉ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተወካዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከናውኗል። መርሐ ግብሩን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ  በጸሎተ ወንጌል ከፍተዋል። አስከትለው ብፁዕነታቸው ከተለያዩ ሀገረ ስብከት ለመጡ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመቀጠል የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የመዝሙር ክፍል ወረብ ቀርቧልል። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለብዙ ዓመታት ወጥ የሆነ የሥርዓተ ትምህርት በማዘጋጀት ሲተጋ ቆይቶ ዘንድሮ ከ1-4ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች ሙሉ ኅትመት በማጠናቀቁ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል። የዘመኑን ትልቅ አሻራ እንደጣሉ  ተናግረዋል በዚያው አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመቀጠል መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የበላይ ሐላፊ በመንፈስ ቅዱስ ፀጋ እየሔዱ ይበዙ ነበር ከሚለው መሪ ቃል በመነሳት በጋራ እያቀድን በጋራ እየሠራን መንፈስ ቅዱስም እያገዘን ብዙ እቅዶችንና ሥራዎችን ወደ ተግባር እያወረድን እንገኛለን ሲሉ ገልፀዋል። አስከትለው በ2016 ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበዋል። በሪፖርቱም ከ1-4ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት መጻሕፍት የአርትኦት ሥራ አልቆ 23,508 ቅጂ ለስርጭት ዝግጁ መሆናቸውን አብስረዋል። እነዚሁ መጻሕፍት በኦሮሚኛ ቋንቋ እየተዘጋጁ መሆናቸውንም አክለዋል። ማደራጃ መምሪያው በ2015 ዓ.ም በክረምት መርሐ ግብር የመምህራን ሥልጠና መስጠቱን በተለይ በስዊድንና ጣልያን ለሚገኙ በበይነ መረብ ማሰልጠኑን በሪፖርቱ አትተዋል። ከመጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ በመቀጠል ቀሲስ አርአያ ተሾመ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች የሥራ አስፈጻሚ  የሀገረ ስብከቶችን ሪፖርት ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል። ጉባኤው ከሰዓት በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ  በነበረው ውሎው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሦስተኛው ስልታዊ ዕቅድ ዙሪያ ገለጻ ተደርጓል። በዚህም መሠረት በመ/ር ምሐባው ዓለሙ ሰለ ስልታዊ እቅድ አስፈላጊነት፣ ተቋማዊ ርዕይ እና ተልእኮ ዙሪያ፣ እንዲሁም ተቋማዊ እሴቶች፣ ቁልፍ ጉዳዮች፣ ግብ እና የግብ አመላካቾች ዙሪያ በመ/ር ዮሐንስ መንግስቱ ገለጻ ተደርጓል። በማስቀጠልም ተሳታፊዎችን በአስር (10) ቡድን በመመደብ በዲ/ን ሺመልስ አሰፋ አስተባባሪነት የቡድን ውይይት ተደርጓል። ከውይይቱ በኋላ በዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ የማጠቃለያ ሐሳብ ቀርቦ ጉባኤው የቀረበውን ስልታዊ ዕቅድ አጽድቋል። በመጨረሻም በመ/ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የማጠቃለያ ሐሳብ ቀርቦ የዕለቱ ጉባኤ በጸሎት ተዘግቷል። ምንጭ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)

ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰ
+4
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ሰኔ 14/2016 ዓ.ም የነበረን የጥያቄ እና መልስ መርሐግብር ይሕን ይመስል ነበር። ለተሳታፊዎች እና አሸናፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ። እስከ ሣምንት መልካም ሣምንት! 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹�
+1
ሰኔ 14/2016 ዓ.ም የነበረን የጥያቄ እና መልስ መርሐግብር ይሕን ይመስል ነበር። ለተሳታፊዎች እና አሸናፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ። እስከ ሣምንት መልካም ሣምንት! 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

🎲 Quiz 'Qophii Gaafii fii Deebii Daandii Wangeelaa. Carra Gaarii🛎🛎🛎' 🖊 7 questions · ⏱ 30 sec

🎲 Quiz 'ፍኖተ ወንጌል የጥያቄ እና መልስ ውድድር"start this quiz"የሚለውን ይጫኑ"i am ready"ሲጫኑ ጥያቄና መልሱ ይጀምራል።መልካም ዕድል🛎🛎🛎' 🖊 7 questions · ⏱ 30 sec

ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ከነገ ሰኔ 14 እስከ 17/ 2016 ዓ.ም ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት
+1
ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ከነገ ሰኔ 14 እስከ 17/ 2016 ዓ.ም ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan
Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan hafu hin jiru Luq.8፥17
#Sagantaa gaafii fi deebii torbee daandii wangeela Yeroo hundaa jimataa sa'atii 2-4           Hirmaadha! Kaatediraala faayisaa adunyaa asallatii mana barumsa sanbata daandii wangeela. * sararii teelegiramaa፦ http://T.me/Finote_Wongel *Gaareen teelegramaahttp://T.me/FinoteWongel27 *Torii tiktokiihttp://tiktok.com/@finotewongel27 *yutuubidhaan፦http: youtube.com/@Finote_Wongel *Instagramaanhttp://www.instagram.com/finote_wongel