cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ቁርአን ና ሀዲስ በሰለፎዎች ግንዛቤ

አል ሀቅ

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
202
مشترکین
+124 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+230 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

🕌 እናት አለም ፉርቃን!! 🤌 ፉርቃን መስጂድ ውስጥ መስገድ [መስጂድነቱ ብቻ] በሌሎች መስጂዶች ከመስገድ የተለየ የሚያስገኘው ቱሩፋት የለውም። 🔋 ፉርቃን መስጂድ ውስጥ ሲሰገድ ያለው ድባብ ግን (እኔ በማውቀው) በየትኛውም መስጂድ ሊገኝ አይችልም። 🕌 ፉርቃን ሁሌም ትለያለች; ረመዷን ሲመጣ ግን በጣም ትለያለች። የፉርቃን ሰጋጅ ከሆንክ ሌሊቱ ከቀኑ የበለጠ ይደምቅልሃል። 💎 ቆመህ ለይል እየሰገድክ የነገው ለይል ደርሶ እዛው ቦታ ለመስገድ ሊናፍቅህ የሚችለው የፉርቃን ሰጋጅ ከሆንክ ብቻ ነው። 🕌 ፉርቃን ከምትለይባቸው ነጥቦች ውስጥ……… ወደ ፉርቃን ለመስገድ የገባ ሰው ሁሉ ፉርቃን የእሱ ናት። ሁሉም እንደ ቤቱ እንደ መስጂዱ "ፏ" ይልባታል። እንደ ሌሎች ቦታዎች የኮሚቴ አዛዥነት, የኡስታዝ የበላይነት, የውስን ሰዎች ባለቤትነት አይታይባትም። እንግዳው ራሱ ኻዲም ሆኖ ኻድሞ እና ተኻድሞ ይወጣባታል። 🤝 ረሓ የሆነ ጀምዐ, እርጋታ የተላበሱ በሳል ዱዓቶች, ጠንካራ ሒፍዝ እና ማራኪ ድምፅ የተቸሩ ኢማሞች, በፈገግታ የተዋቡ ፊቶች ዋ…ፉርቃን!! 🤲አላሁመ ባሪክ🤲 💫 በነገራችን ላይ… የዑምራ ስርዓት ለመፈፀምም ይሁን ለሌላ ጉዳይ ወደ ሓረም ያቀኑ ወንድሞች እንኳ "ሓረም ውስጥ ሆነን የፉርቃን ድባብ የፉርቃን ነሻጣ ይናፍቀናል" ይላሉ። 🤌 እነሆ ዛሬ የረመዷን 27ኛው ሌሊት ነው። በእርግጠኝነት ብዙዎቻችሁ ከፉርቃን እና ከ27ኛው ለይል የተያያዘ የተለያዩ ገጠመኞች ይኖሯቹሃል። ዛሬም ከምሽቱ 5:00 ሰዓት ጀምራ በለይል ሰጋጆች ምሽቱን ለማድመቅ ቀጠሮ ይዛለች። 🕌 ፉርቃን ያለው ስለ ፉርቃን ከተፃፈው የበለጠ ነውና ኑና እዩ ዐለም-ባንክ ስልጤ_ሰፈር ሎንችን ማዞሪያ ፉ..ር..ቃ..ን መ ስጂድ ብላችሁ ኑ!! 🕌 ፉርቃናችን ልጆቿንም እንግዶቿም በበቂ የምታስተናግድበት አቅም አላህ ይስጣት። 🤲አላህ ያስፋት🤲 ✍️ የቋንጤው ከፉርቃን ሰማይ ስር!! ↪️ https://t.me/hamdquante ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
نمایش همه...
1
▪️የለይለተል ቀድር ትሩፋቶች 🌙ለይለተል ቀድር ብዙ ትሩፋቶች አሏት። ከነሱም ውስጥ ፦ 1.ለሰዎች ልጆች መመሪያ የሆነውን እና በዱንያም ይሁን በአኺራቸው እድለኝነት የሚያገኙበት የሆነው ቁርአን የወረደበት ሌሊት ነው። ① ° 2.መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ሆነች ምን አሳወቀህ? በማለት በጥያቄ መልክ መምጣቱ ያላትን ትልቅ ደረጃ ያመላክታል። ° 3.እሷም ከአንድሺ ወር በላጭ ናት። ይህም ማለት በሷ ውስጥ የሚሰራ ዒባዳ ከአንድሺ ወር በላይ የሚሰራ ዒባዳ ትበልጣለች። ° 4.መላኢካዎቹ እንደዚሁም "ሩሕ" ጂብሪል በጌታቸው ትእዛዝ ይወርዳሉ። እነሱ ደግሞ መልካም ነገርን ፣ በረካን እና እዝነትን እንጂ ይዘው አይወርዱም። ° 5.እሷም ሰላም ነች። ይህም የሆነው በዛች ሌሊት ውስጥ ባሪያው በሚሰራው መልካም ስራ ምክንያት አላህ ከእሳት እና ከቅጣት ነፃ የሚያወጣቸው ሰዎች ብዙ ስለሚሆኑ ነው። ጊዜዋም ፈጅር እስከሚወጣ ድረስ ነው። ° 6.አሏሁ - ተዓላ - እሷን ብቻ አስመልክቶ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ የሚቀራ አንድ ሙሉ ምዕራፍ አውርዷል። ° 7.ከትሩፋቶቿ ውስጥ ነብዩ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ ፦ [ ለይለተል ቀድርን በአላህ አምኖ እንዲሁም ምንዳውን ከአላህ ፈልጎ የቆመ ሰው በፊት ያሳለፈው ወንጀሎቹ ይማሩለታል። ] (ሙተፈቁን ዓለይሂ ፤ ቡኻሪ ፥ 2017/ ሙስሊም ፥ 1169) _ ①." በጥቅሉ ሲታይ የቁርአን አወራረድ ሁኔታ ሁለት አይነት ነው። አንደኛው አወራረድ ሙሉው በአንድ ጊዜ በለይለተል ቀድር ላይ መውረዱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ እንደ አስፈላጊነቱ በ23አመት ውስጥ መውረዱ ነው። " https://t.me/IbnuAbdela
نمایش همه...
አንድ ቀን እንዲህ ሆነ… ረሱል ሰ,አ,ወ ቢላልን ጠርተው ያ ቢላል አሰላቱ ጃሚአ ብለህ ህዝቤን ሰብስብልኝ አሉት ያኔ ቢላል ረ,ዐ ወዲያውኑ አሰላቱ ጃሚአ ብሎ ህዝቡን ሰበሰበ ረሱል ሰ,ዐ,ወ ወደ ሚንበር ላይ ወጡና እሚገርም ቁጥባ ማድረግ ጀመሩ ረሱል ሰ,ዐ,ወ ይጠይቃሉ ሰሀባወች ይመልሳሉ ። . ረሱል ሰ,ዐ,ወ የእኔ ነብይነት ለእናንተ እንዴት ነበር ??? በደንብ አስተምሬአችሆለሁን ? ሀቃችሁን ሁሉ ተወጥቻለሁ ወይን? ብለው ጠየቁ። . ሰሀባወችም አንቱማ በጣም ረሂም አባት ነበሩ እንዲሁም መካሪ ወንድም እናት ነውት እኮ ለእኛ አሎቸው በሉ እንግዲያውስ በአላህ ይዧችሆለሁ ምናለልባት የበደልኩት ሰው ካለ ነገ አኼራ ላይ እንዳይጠይቀኝ ዛሬ ላይ ይኸው የበደልኩት ካለ ንብረቱን የወሰድኩበት ሰውም ካለ የመታሁት ዛሬ ነውና እድሉ ይምጣ እና ይበቀለኝ ብለው አሉ። . ሁሉም ፀጥ አሉ ማንም አልተነሳም አሁንም ለ2ኛ ጊዜ ደገሙና በአላህ ይሁንበት የበደልኩት ይምጣና ይበቀለኝ ይሄው አለሁ ሁሉም ፀጥ አሉ። . ለ3ኛ ጊዜ ደገሙና ያመእሸረል ሙስሊሚን አስኪ ማነው እኔን መበቀል እሚፈልግ ትላንት በእኔ የተከፋ አለን? በአላህ ይሁንባችሁ ይኸው እኔ እዚህ አለሁ የበደልኩት ሰው ይምጣና ይበቀለኝ ሲሉ ይህኔ በእድሜ የገፋው ኡካሻ የሚባሉ ሰሀባ ተነሱና ፊዳከ ቢአቢ ወኡሚ ወላሂ ያረሱለላህ በአላህ ይሁንባችሁ አያልክ ደጋግመው ባይጋብዙ ኖሮ ወላሂ እኔ ለእዚህ ጉዳይ እምቆም አልነበርኩም ። በእርግጥ አንድ ቀን ከእርስዎ በደል ደርሶብኛል ፊዳክ አቢ ወኡሚ ያረሱለላህ☞ ከእለታት አንድ ቀን አንቱ ጋር ጦርነት ላይ አላህ ማሸነፍን አድሎን ሰጥቶን ወደየቤታችን ልንመለስ እያልን ሳለን ያንቱ ግመል ከእኔ ግመል አጠገብ ለአጠገብ ሆነው ነበር። እናም እኔ የእግረዎትን ጡንቻ ለመሳብ ከግመሌ ወረድኩ ወደ እግረዎ ዝቅ ስል በእጅዎ የያዙትን አለንጋ ዝቅ ሲያደርጉ ወገቤን እስከ ሆዴ ጭምር መቱኝ ሆን ብለው ነው የመቱኝ ወይስ አለንጋውን ከፍ ለማድረግ አላቸው? ☞ረሱል ሰ,ዐ,ወ አሉ ኧረ አውቄ እማ ከመምታት አላህ ይጠብቀኝ አላወኩም አሉት ። . እና አሁን ምን ትፈልጋለክ ሲሉት እኔማ እምፈልገው የመቱብኝ ቦታ መምታት ነው አላቸው ለረሱል (ሰዐወ) ☞ረሱል ሰ,ዐ,ወ ቢላልን ጠሩትና ያ ቢላል በል ከፋጡማ ረ,ዐ ቤት ሂድና አለንጋዋን አምጣ ብለው አሉት። . ቢላልም ሄዶ ያ ፋጡማ ቢንት ረሱል ሰ,ዐ,ወ ረሱል ሰ,ዐ,ወ አንቺ ጋር ያስቀመጡትን አለንጋ ላኪ ብለውሸል አላት። ያ ቢላል ዛሬ የሀጅ ቀን ወይም የዘመቻ ቀን አይደለም ምን ሊያደርጉት ነው አለችው። ቢላልም ቀጠለና ያ ፋጢማ አልሰማሽም እንዴ ነብዩ ሰ,ዐ,ወ የደረሰባቸውን የተባሉትን አልሰማሽምን? . ነብዩ ሰ,ዐ,ወ ከዚህ አለም አየሞቱ ወደ እዛኛው አለም እየተሸጋገሩ እኮ ነው ። ያ ፋጡማ አልሰማሽም እንዴ መሄዴ ነው እና በቀል ካላችሁ ተበቀሉኝ አሉ እኮ ታዳ ማነው ነብዩን እሚመታ እሳቸውን እሚገርፍ? ያ ቢላል ማነው ሀሰን እና ሁሴንን ውሰድ እና በረሱል ቦታ ይገረፉው እነሱ እያሉ ረሱል ሰ,ዐ,ወ አይገረፉውም አለች አለንጋውን ለረሱል ሰ,ዐ,ወ ወስዶ ሰጣቸው። . እሳቸውም ተቀበሉና ያ ኦካሻ በል ወገቤም ሆዴም የሄው ምታኝ አሉት ኦካሻም ሊመታቸው ተነሳ ያኔ አቡበከር ረ,ዐ ቆሙ ኡመርም ረ,ዐ ተነሱ ያ ኦካሻ እኛ እያለን ረሱልን እንዳትነካብን አሉ ። . ይሄው እኛ ቆመናል እኛን ግረፍ አሉት ። እሳቸውን እንዳትመታብን ያ ኦካሻ እያሉ የማፀኑት ጀመር። ረሱል ሰ,ዐ,ወ እንቢ ያ አቡበከር እንቢ ያ ኡመር አላህ ሱ,ወ ለእኔ ያላችሁን ቦታ አውቋል አይቷል ወዶታል እና ተቀመጡ አሉ ። ምታኝ ያ ኦካሻ ሲሉት አልይ ኢብን አቡጣሊብ ረ,ዐ ተነሳና ያው እኔን እንደፈለክ ወገቤም ሆዴም አደራ ብየሀለሁ ረሱልን እንዳትነካብኝ እኔን እንደፈለክ አርገኝ አለ። ረሱል ሰ,ዐ,ወ ያ አልይ አላህ ያንተንም ለእኔ ያለህን ቦታ ወዶታል ቁጭ በል አሉት ። . የዛኔ የፋጡማና አሊ ረ,ዐ ልጆች ሀሰንና ሁሴን ተነሱ እና ያ ኦካሻ የረሱል ሰ,ዐ,ወ የልጅ ልጆች መሆናችንን አታውቅምን ነብዩን እንዳትነካ እኔን እኔን ግረፍ አማና ያ ኦካሻ እያሉ የማፀኑ ጀመር ። ይህኔ ረሱል ሰ,ዐ,ወ ያ ቁረተል እዩኒና አይደለም ተቀመጡ አሎቸው። . ☞ያ ኦካሻ እምትመታኝ ከሆነ ምታኝ አሉት። ያረሱለላህ እርስወ እኮ የመቱኝ ሆዴ ክፍት ሆኖ ነው እንዴት አድርጌ ከእነ ልብስዎ ልምታወት ይህኔ የኸው ሆዴ በለው ገለጡለትና ምታኝ አሉት ። . ይህኔ ሰሀባዎች በእንባ ተራጩ ። ያ ኦካሻ አይከብድህም አታፍርም ነብዩን ልትመታ ነው? እያሉ ይጮሀሉ ። . የነብዩ ሰ,ዐ,ወ ሆድ በሚያይ ሰአት በሚገርም ሁኔታ ፊዳከ ቢአቢ ወኡሚ ፊዳከ ቢአቢ ወኡሚ እያለ ይስማቸው እየላሳች ይጮሀል ። ይህኔ ረሱል ሰ,ዐ,ወ ያ ኦካሻ ወይ ምታ ወይ አፉው በል አሉት። አላህ የውመል ቂያማ አፉዉ እንዲለኝ አፉው ብየዎታለሁ እኔ እኮ ልመታወት ፈልጌ አይደለም ቆዳየ ከቆዳወ ጋር አንዲላተም እንዲገናኝ ብየ ነው። . ረሱል ሰ,ዐ,ወ ተናገሩ ጀነት ውስጥ የእኔ ጎደኛ የሆነን ሰው ማየት እሚፈልግ ካለ ወደ እዚህ ሽማግሌ ይይ አሉ። እንዳለ ሰሀባዎች የኡካሻን ግንባር እየሳሙ የረፊቅል አእላ ባለቤት እያሉ ያለቅሳሉ ኦካሻም ያለቅሳል ሰሀባዎች ይህን ያህል ነብዩ ሰ,ዐ,ወ ያፈቅሮቸው ነበር ። እኛስ? https://t.me/IbnuAbdelah
نمایش همه...
✍    የጎዳናው ኢፍጣር ውድቅ ከሚያደርጉት ነጥቦች…… 1ኛው ምክንያት:    ከመልካም ቀደምቶቻችን ከአንዳቸውም ያልደረሰንና ያልተላለፈልን ተግባር መኾኑ፦   የሙስሊም ጠላቶችና ጨቋኞች ከዛሬዎቹ በበለጡና በባሱ መልኩ በነበሩበት የቀደምቶቻችን ዘመን አንዳቸውም "ለጠላቶቻችን በዚህ መልኩ ሀይላችን እናሳይ።" ብለው አልፈፀሙትም። ነብዩﷺ እና ባልደረቦቻቸው ያላስገኙት የሆነ ተግባር ከእነርሱ በኋላ የመጣ አካል ቢሰራው: በተግባሩ ተጠያቂ ከመኾኑም ባሻገር ስራው በራሱ ላይ ይመለስበታል።  «من أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو رد» وفي رواية……… «من عمل عملا ليس عليه أمرنا فهو رد» كما قيل "لو كان خيرا لسبقونا إليه" 2ኛው ምክንያት:    ፕሮግራሙ ላይ በግልፅና በብዛት የሚታዩ ሸሪዐ የሚቃረኑ ተግባሮች መኖራቸው…… ለምሳሌ፦ 💫ተግባሩ ከቀደምቶች አለ መገኘቱ፣ 💫ከትላልቅ ወንጀሎች የሆነው የፎቶና የቪዲዮ ቀረፃ መኖሩ፣ 💫ልቅ የሆነ ወንዶችና ሴቶች መሃል የሚፈጠረው መደበላለቅ እና መተረማመስ፣ 💫የተሰበሰበው ህዝብ ሁሉ በተለይ የመግሪብ እና የዒሻ ሰላት በመስጂድ እንዳይሰግድ መከልከሉ፣ 💫የጣዖት አምላኪዎች ጣዖታቸውን (መስቀላቸውን) ይዘው በመቅረብ በሙስሊሙና በጣዖት አምላኪው መሃል ጥብቅ ወዳጅነት እንዳለ ዐይነት ማስገንዘብ፣ 💫እና ሌሎችም………………… ያንን ሰሃብይ ወደ ነብዩﷺ ዘንድ መጥቶ "በዋና እምትባል ስፍራ ግመል ለማረድ ስለት ገብቼ ነበር ልረድ ወይ?" ብሎ ሲጠይቃቸው…… «هل كان فيها وثن من أوثان الجاهلية يُعبد؟……فهل كان فيها عيد من أعيادهم» «እዚያ ቦታ ላይ ጃሂላያዎች ይገዙት የነበረ ጣዖት ነበርን?……… እዚያ ቦታ ላይ የሚያመልኩት በዓልስ ነበርን?» ብለው ይጠይቁታል አሻሚ ነገር ካለ "لا تنحر" አትረድ ወይም "لا تفعل" አታደርግ ሊሉት ነው። የጎዳና ኢፍጣር ዋጂብም ሙስተኸብም ካለ መሆኑ ጋ በውስጡ እነዚህ ሁሉ ወንጀሎች ይዞ እንዴት ሊፈቀድ ይችላል?? ሙባሕ ነገር ቢሆን እና በውስጡ ጥቂት ውዥንብሮች ብቻ ቢኖሩበት ራሱ   «دع ما يريبك إلى ما لا يريبك» ተብሎ ሊተው የሚገባው ተግባር ነበር። 3ኛው ምክንያት:     በተለየ ቦታ በተለየ ቀን ዓመቱን ጠብቆ መደረጉ……   ዛሬ በዚህ መልኩ የተጀመረው ነገር ጌዜው እየቆየ እና ትውልዱ እየተቀየረ በሄደ ጊዜ እንደ አንድ ኢስላማዊ በዓል ዐመት ተጠብቆ የሚከበር እንዳይሆን ስጋት ይፈጥራል።   ይህ ከሆነማ ለጀማሪዎቹ ወዮላቸው!! አሁንም ወዮላቸው!! 4ኛው ምክንያት:     ይህንን ተግባር የጀመሩ እና እያስኬዱ ያሉ ሰዎች በሱና በሰላሕ የታወቁ ሰዎች አለመሆናቸው። 💎ያስተውሉ!!    እስልምና በቁርኣን በሓዲስ መርህ እንጂ በፖለቲካ ቀመር ወይም በሚወራረዱ ሂሳቦች የሚመራ አይደለም። 👇           👇            👇            👇 ወደ ኸይር ያመላከተ የሰሪው ምንዳ ያገኛል   👆            👆            👆            👆 https://t.me/abuAbdelahAhmed       https://t.me/hamdquante
نمایش همه...
🇵🇸ሐምዱ ቋንጤ🇵🇸

ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ 👇🏾👇🏾👇🏾 @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል 👉🏿 @hamdquante_bot👈🏿

👍 1
✍    የጎዳናው ኢፍጣር ውድቅ ከሚያደርጉት ነጥቦች…… 1ኛው ምክንያት:    ከመልካም ቀደምቶቻችን ከአንዳቸውም ያልደረሰንና ያልተላለፈልን ተግባር መኾኑ፦   የሙስሊም ጠላቶችና ጨቋኞች ከዛሬዎቹ በበለጡና በባሱ መልኩ በነበሩበት የቀደምቶቻችን ዘመን አንዳቸውም "ለጠላቶቻችን በዚህ መልኩ ሀይላችን እናሳይ።" ብለው አልፈፀሙትም። ነብዩﷺ እና ባልደረቦቻቸው ያላስገኙት የሆነ ተግባር ከእነርሱ በኋላ የመጣ አካል ቢሰራው: በተግባሩ ተጠያቂ ከመኾኑም ባሻገር ስራው በራሱ ላይ ይመለስበታል።  «من أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو رد» وفي رواية……… «من عمل عملا ليس عليه أمرنا فهو رد» كما قيل "لو كان خيرا لسبقونا إليه" 2ኛው ምክንያት:    ፕሮግራሙ ላይ በግልፅና በብዛት የሚታዩ ሸሪዐ የሚቃረኑ ተግባሮች መኖራቸው…… ለምሳሌ፦ 💫ተግባሩ ከቀደምቶች አለ መገኘቱ፣ 💫ከትላልቅ ወንጀሎች የሆነው የፎቶና የቪዲዮ ቀረፃ መኖሩ፣ 💫ልቅ የሆነ ወንዶችና ሴቶች መሃል የሚፈጠረው መደበላለቅ እና መተረማመስ፣ 💫የተሰበሰበው ህዝብ ሁሉ በተለይ የመግሪብ እና የዒሻ ሰላት በመስጂድ እንዳይሰግድ መከልከሉ፣ 💫የጣዖት አምላኪዎች ጣዖታቸውን (መስቀላቸውን) ይዘው በመቅረብ በሙስሊሙና በጣዖት አምላኪው መሃል ጥብቅ ወዳጅነት እንዳለ ዐይነት ማስገንዘብ፣ 💫እና ሌሎችም………………… ያንን ሰሃብይ ወደ ነብዩﷺ ዘንድ መጥቶ "በዋና እምትባል ስፍራ ግመል ለማረድ ስለት ገብቼ ነበር ልረድ ወይ?" ብሎ ሲጠይቃቸው…… «هل كان فيها وثن من أوثان الجاهلية يُعبد؟……فهل كان فيها عيد من أعيادهم» «እዚያ ቦታ ላይ ጃሂላያዎች ይገዙት የነበረ ጣዖት ነበርን?……… እዚያ ቦታ ላይ የሚያመልኩት በዓልስ ነበርን?» ብለው ይጠይቁታል አሻሚ ነገር ካለ "لا تنحر" አትረድ ወይም "لا تفعل" አታደርግ ሊሉት ነው። የጎዳና ኢፍጣር ዋጂብም ሙስተኸብም ካለ መሆኑ ጋ በውስጡ እነዚህ ሁሉ ወንጀሎች ይዞ እንዴት ሊፈቀድ ይችላል?? ሙባሕ ነገር ቢሆን እና በውስጡ ጥቂት ውዥንብሮች ብቻ ቢኖሩበት ራሱ   «دع ما يريبك إلى ما لا يريبك» ተብሎ ሊተው የሚገባው ተግባር ነበር። 3ኛው ምክንያት:     በተለየ ቦታ በተለየ ቀን ዓመቱን ጠብቆ መደረጉ……   ዛሬ በዚህ መልኩ የተጀመረው ነገር ጌዜው እየቆየ እና ትውልዱ እየተቀየረ በሄደ ጊዜ እንደ አንድ ኢስላማዊ በዓል ዐመት ተጠብቆ የሚከበር እንዳይሆን ስጋት ይፈጥራል።   ይህ ከሆነማ ለጀማሪዎቹ ወዮላቸው!! አሁንም ወዮላቸው!! 4ኛው ምክንያት:     ይህንን ተግባር የጀመሩ እና እያስኬዱ ያሉ ሰዎች በሱና በሰላሕ የታወቁ ሰዎች አለመሆናቸው። 💎ያስተውሉ!!    እስልምና በቁርኣን በሓዲስ መርህ እንጂ በፖለቲካ ቀመር ወይም በሚወራረዱ ሂሳቦች የሚመራ አይደለም። 👇           👇            👇            👇 ወደ ኸይር ያመላከተ የሰሪው ምንዳ ያገኛል   👆            👆            👆            👆       https://t.me/hamdquante
نمایش همه...
🇵🇸ሐምዱ ቋንጤ🇵🇸

ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ 👇🏾👇🏾👇🏾 @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል 👉🏿 @hamdquante_bot👈🏿

ከረመዷን ተማርኩኝ ⭕️👉 በሳምንት ሰኞና ሀሙስ መፆም ቀላል ነገር እንደሆነ ⭕️👉 በረመዷን ለሱህር ስነሳ ከረመዷን በፊት ለፈጅር መነሳትም ቀላል ነገር እንደ ነበረ ተማርኩኝ ⭕️👉 ቁርአን በወር ውስጥ አንዴ አይደለም ብዙ ጊዜ ማኽተም ቀላል እንደሆነ ተማርኩኝ ⭕️👉 ከራሴ ጋር የሚኖር ጊዜ አውዳሚ ጠላቴ ስልኬ መሆኑን አወቅኩኝ ⭕️👉 የለይል ሰላት መስገድ ብዙ ሰአት እንደ ማይፈጅ ተማርኩኝ ብዙ ነው ፅፌ አልደርሰውም https://t.me/abduselamabumeryem 📎https://t.me/Adamaselefy/6917
نمایش همه...
👉💥 ሙሓደራ ቁጥር 20 💥👈 🚨 ረመዷን ከሚለይባቸው ስራዎች!                          ቁ 01 ✅ በሚል ርዕስ በሱና መስጂድ የtelegram Channel ከሱና መስጂድ አሁን 🔁 በቀጥታ ስርጭት ሲተላለፍ የነበረው መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ። 🎙 በኡስታዝ አቡ ሙሓመድ ሙሓመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው። 📅 ማክሰኞ 17/07/2016E.C 📅 🕌 በሱና መስጂድ አላህ ይጠብቃት። ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎 https://t.me/mesjidalsunnah/12710 ♡ㅤ   ❍ㅤ     ⎙ㅤ     ⌲  ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ     ˢʰᵃʳᵉ
نمایش همه...
👍 1