Ethio~Campus
رفتن به کانال در Telegram
🇪🇹 2018 FRESHMAN~GC FRESHMAN~GC 2018/2025 On this channel ~~you will get😍😍 🔶የሬሚዲያል ሞጅል(module) 🔷የሬሚዲያል ፈተና(MOE Exam) 🔶የፍሬሽማን ሞጁል(module) 🔷የፍሬሽማን (PPT,PDF 🔶የፍሬሽማን (Mid &Final exam) 🔷የዲፓርትመት (PPT,MODULE, EXAM) #your_success_our_mission
نمایش بیشتر7 606
مشترکین
-224 ساعت
-107 روز
-9030 روز
آرشیو پست ها
7 606
#ከርዕስ_ውጭ
ከዛሬ ጀምሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ጀምሯል ።
በ ቻናላችን ውስጥ ላላችሁ የ12ተኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኞች ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን::
በድጋሚ መልካም እድል🤍
@Ethio_campus1
7 606
#AddisAbaba
የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ዛሬ ሰኔ 22/2018 ዓ/ም ከሰዓት እንደሚለቀቅ፣ የ6ኛ ክፍል ውጤት ደግሞ ከሳምንት በኋላ እንደሚለቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው ኃላፊ ዘላለላ ሙላቱ (ዶ/ር)፣ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቀዋል።
ምን ያክል ተማሪዎች እንዳለፉና ምን ያክል ማለፊያ ውጤት እንዳላመጡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጠየቃቸው ኃላፊው፣ " እሱ ገና ነው አልታወቀም። በኋላ ይለቀቃል " ሲሉ ጠቁመዋል።
የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዘለለም (ዶ/ር)ን ጠይቋል።
በምላሻቸው " ዛሬ የሚለቀቀው የ8ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው። የ6ኛ ክፍል ውጤት ከሳምንት በኋላ ነው የሚለቀቀው" ብለዋል።
የ8ኛ ክፍል ውጤት የማለፊያ ነጥብ 50% የተቆረጠ ሲሆን ቢሮው ፥ " ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው " ብሏል።
(የ8ኛ ክፍል ውጤት መመልከቻው ይፋ ሲደረግ የምናጋራ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
@Ethio_campus1
7 606
80 ወታደር ለውጊያ ሄደው 81 ሆነው ተመለሱ !😳
ነገሩ እንዲህ ነው ...
አውሮፓዊቷ ሀገር Liechtenstein 🇱🇮 ለመጨረሻ ጊዜ የተዋጋችው 1866 ነበር ፣ ውጊያውሥ Austro-purssian ነበር ፣ 80 ወታደሮችን ለፓትሮል የላኩት ገዢው ፣ በጣሊያንና ኦስትሪያ ድንበር ምንም አይነት ተኩስና ግጭት ስላላዩ ግዳጃቸውን ጨርሰው ሲመለሱ 81 ሆነው ነበር የተመለሱት ። 1 የተጨመረው የኦስትሪያ የግንኙነት መኮንን የሆነውን ሰው ጓደኛቸው አድርገው ተመልሰዋል ። ይህም በአውሮፓ ከማራኪ የጦርነት ታሪኮች አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል 😁✊
@Ethio_ campus1
7 606
አውሮፓ በሙቀት እየተቃጠለች ነው!
በአውሮፓ ምድር ላይ ከባድና አለቅጥ የናረ የሙቀት ማዕበል መከሰቱን ተከትሎ የሰዎች ሕይወት እያለፈ፣ ትምህርት ቤቶች እየተዘጉና መደበኛ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴዎች ሙሉ በሙሉ እየተስተጓጎሉ ይገኛሉ።
ፈረንሳይ፣ ጣሊያን፣ ስፔንና ጀርመንን ጨምሮ በበርካታ አገራት ሙቀቱ የከፋ ጉዳት እያደረሰ ሲሆን፤ በጀርመን የሙቀቱ መጠን 38 ዲግሪ ሴልሲየስ ደርሷል
@Ethio_campus1
7 606
ዲግሪው አላልቅ ብሎ ተራራ ሆኖብናል 😴😴
ትምህርት ሚኒስትር ብቻ ሳይሆን የ ሕዝብ/ተ/ም/ቤ ጭምር ነው ተማሪዎች ላይ የተነሳው
እኔ ዲግሪው ይበቃኛል እናንተስ
@Ethio_campus1
7 606
የማስተርስ ትምህርት አራት አመት‼️
"የማስተርስ ትምህርት ወደ 4 ዓመት ሊያድግ ይገባል " ተባለ‼️
የአሰራር ለውጥ ካልተደረገ ወደፊት ለሚመረቁ ተማሪዎች እውቅና ለመስጠት ትልቅ ተግዳሮት ይፈጥራል ብሏል የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን
በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚሰጠው የሁለተኛ ዲግሪ (የማስተርስ) ትምህርት ፕሮግራም ከሁለት ዓመት ወደ አራት ዓመት ሊያድግ እንደሚገባ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለስልጣኑ ይህንን ያስታወቀው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት የ11 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ነው።
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በሰጠው ሙያዊ ማብራሪያ፣ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ በሁለት ዓመት መደበኛ መርሃ ግብር እየተሰጠ ያለው የማስተርስ ትምህርት፣ አዲስ ከጸደቀው የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ደንብና ከአለም አቀፍ በተለይም ከአውሮፓ ስታንዳርድ ጋር የማይገናኝ ሆኖ ተገኝቷል።
ይህ ክፍተት በአስቸኳይ የማይስተካከል ከሆነ፣ ወደፊት ለሚመረቁ ተማሪዎች የትምህርት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ወይም እውቅና (Authentication) ለመስጠት ትልቅ ተግዳሮት እንደሚሆን ባለስልጣኑ አስገንዝቧል።
ከእነዚህም መካከል በሀገራችን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ሳያመጡ ወደ ውጭ ሀገር ሄደው ከተማሩ በኋላ፣ ወደ ሀገር ቤት ሲመለሱ የሚጠይቁት የብቃት ማረጋገጫ ጉዳይ ትልቅ አነጋጋሪ አጀንዳ ሆኗል።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2017 ዓ.ም ያጸደቀው የኢትዮጵያ የትምህርትና ስልጠና የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ደንብ፣ እውቅና ካላቸው የውጭ ሀገር የትምህርት ተቋማት የተገኙ የብቃት ማረጋገጫዎች በሀገሪቱ መመዘኛ መሰረት ተመዝነው እውቅና እንዲሰጣቸው ቢደነግግም፣ አሁን ያለው አሰራር ግን ይህንን ለመተግበር አስቸጋሪ አድርጎታል።
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንዳመለከተው፣ ለአማራጭ የትምህርት ክሬዲት ስርአት (ECTS) በአውሮፓ (ከፍተኛ) የሆነው መስፈርት፣ በኢትዮጵያ ደንብ ውስጥ ' (ዝቅተኛ) ሆኖ ተቀምጧል። ይህንን ወደ ዓመት ሲተረጎም የማስተርስ ፕሮግራም ደንቡ ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ የ4 ዓመት ፕሮግራም መሆን እንዳለበት ያስገድዳል።
ጉዳዩን በተመለከተ ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት እንዲሁም ለትምህርት ሚኒስቴር በደብዳቤ ቢገለጽም እስካሁን ምንም ምላሽ አልተገኘም ተብሏል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም
@Ethio_campus1
7 606
If tomorrow is Saturday yesterday was what day ...!?
A Sunday ❤️
B Saturday 👍
C Friday 🙏
D Thursday 😘
Use reaction or comment section to answer
@Ethio_campus1
7 606
ጊቢ ውስጥ ደምክን የሚያፈላው
ሴሚስተር ሙሉ ክላስ አንድም ቀን ሳትቀር Attendance ሳይያዝ ገብተክ ተምረክ እርምክን አንድ ቀን ብትቀር Attendance ከ 10 % ተይዞ ሁለት Grade ሲቆርጥ እና A+ አመጣለው ያልከው ኮርስ B+ ሲገባ
ደሞ ኮ የቀረከው repu አስተማሪው ዛሬ አይመታም ብሎ ኮ ነው ገብቶ Attendance የያዘው 😡
@Ethio_campus1
7 606
Some one said on tik tok
5 አመት ተምሬ 3.96 በማዕረግ ተመርቄ 2 አመት ከሰራውት ደሞዝ ይልቅ
tik tok ላይ በ 1 አመት የሰራውት በለጠ እናም digital market ,content creation , Graphics design ልማር ወሰንኩ አልች
😢
@Ethio_campus1
7 606
ጊቢ ውስጥ ምን ጮቤ ሊያስረግጥክ ይችላል 😊😊😊😊
አልሰራውትም ያልከው ፈተና አንተ ከ ሁሉም በላይ ስታመጣ
ከፈተና ወተክ መልስ ስትነጋገሩ አንተ ከሌሎች የተለየ መልስ ሞልተክ በቃ አጣው ብለክ ፈተና ሲመጣ ከ እነሱ በላይ የ አንተ ከፍተኛ ሲሆን 😋😋😋
መቼስ ይህ ያልገጠመው የለም
@Ethio_campus1
7 606
ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ተጠናቋል፡፡
ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደወሰዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
ከነዚህ ተፈታኞች መካከል ግማሽ ያህሎቹ ፈተናውን በድጋሚ የወሰዱ (Re-sitters) መሆናቸው ተገልጿል፡፡
የመውጫ ፈተናው በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች ተሰጥቷል።
@Ethio_campus1
7 606
የህይወት ወርቃማ ህግ:- መቀየር ባልቻልከው ነገር አትበሳጭ ነገሩን እንዳለ ተቀበለው።
የአየሩን ሁኔታ ለመቀየር አንሞክርም ነገርግን በቀላሉ እንዳየሩ ሁኔታ እንለብሳለን።
ምርጡ ወንድ 🕴
➱ ዘወትር ሌሊት 11:30 ይነሳል
➱ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያደርጋል
➱ አልጋውን ያነጥፋል
➱ ቤቱን ያፀዳል
➱ በትጋት ይሰራል
➱ አልኮል ንክች አያደርግም
➱ ከኩሽና አይጠፋም
➱ በየቀኑ ይጸልያል
➱ ያነባል
➱ ምሽት 9:00 አልጋው ላይ ያርፋል
ጥያቄ:- እንደዚህ ያለ ምርጥ ወንድ የት ነው የሚገኘው?
መልስ:- ማረሚያ ቤት
Created እንማር
@Ethio_campus1
