fa
Feedback
Ethio~Campus

Ethio~Campus

رفتن به کانال در Telegram

🇪🇹 2018 FRESHMAN~GC FRESHMAN~GC 2018/2025 On this channel ~~you will get😍😍 🔶የሬሚዲያል ሞጅል(module) 🔷የሬሚዲያል ፈተና(MOE Exam) 🔶የፍሬሽማን ሞጁል(module) 🔷የፍሬሽማን (PPT,PDF 🔶የፍሬሽማን (Mid &Final exam) 🔷የዲፓርትመት (PPT,MODULE, EXAM) #your_success_our_mission

نمایش بیشتر
7 672
مشترکین
+924 ساعت
+247 روز
+6330 روز
آرشیو پست ها
ውጤት አልሰራም ላላቹ እንድናይላቹ ምትፈልጉ   በ @God_follow በኩል ይላኩ  username

Repost from N/a
ሰበር ዜና‼️ የ2018 ሪሜዲያል ውጤት ተለቋል የ ሬሜዲያል ዉጤት Offical ተለቋል Link:-https://result.ethernet.edu.et @reme_cafe
ሰበር ዜና‼️ የ2018 ሪሜዲያል ውጤት ተለቋል የ ሬሜዲያል ዉጤት Offical ተለቋል Link:-https://result.ethernet.edu.et @reme_cafe

🌐Software የሚሰጡ ዩንቨርሲቲዎች ዝርዝር 🎓 🟡 Mekelle Universitiy ✅ Bahirdar Universitiy 🟡 Debre-Markos Universitiy ✅Wollo University 🟡 Haremaya Universitiy ✅ Jimma Universitiy 🟡 Bulehora Universitiy 🟡 Jigjiga Universitiy ✅Debre-Birhan Universitiy 🟡 Arbamich Universitiy ✅ Wachamo Universitiy 🟡 Wolkite Universitiy ✅ Adis Ababa University 🟡 AASTU ,ASTU ✅INJIBARA UNIVERSITY

2019 Freshman ተማሪዎች ብቻ አላቹ እስቲ reaction አድርጉ @Ethio_campus1

photo content
+5

ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል። የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል። @Ethio_campus1

photo content

ትላንት ላመለጣቹ @Ethio_campus1
ትላንት ላመለጣቹ @Ethio_campus1

በነገራችን ላይ ዳኛው አስቆመ እንጂ የ sedo እጅ ተሰብሮ ነበር ነገር ግን የእጁ ጥንካሬ ሳይነሳ አይታለፍም MMA @Ethio_campus1

The moment ጆኒ ሴዶን የጣለበት አጋጣሚ 🔥🔥

በዚህ ሰዓት ኮ ተኝታችኃል አታፍሩም

የኔ ምስኪ ባሪያ ነብሱን 7ተኛ ሰማይ ሄዳ ተመለሰች

አንተ ተኝተካል Ethiopia ተከብረሽ የኖርሽው በአባቶቻችን ደም ብላ Sudan ዘረረች 😂

#ETFC "ብርሃኑ ነጋ Vs ብርሃኑ ጁላ '' #live @Ethio_campus1

በ 2019 የስንተኛ አመት ተማሪዎች ትሆናላችሁ ????
Anonymous voting

photo content

photo content

ከ 9-12 History and geography boarding school PPT/PDF ያላችሁ በ @God_Follow በኩል ላኩልኝ

በ 2018 ዓ.ም የ ሪሜዲያል መቁረጫ ነጥብ For natural and social science male students ( 216 ) For natural and social science Female studen
በ 2018 ዓ.ም የ ሪሜዲያል መቁረጫ ነጥብ For natural and social science male students ( 216 ) For natural and social science Female students ( 204 ) ይህ በ2018 የነበረ ሲሆን በዛን ጊዜ ከ 50ሺ በላይ ተማሪዎች አልፈው ነበር በ2019 ግን የ ሬሜዲያል መግቢያ ነጥብ ከፍ እንደሚል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በመግለጫቸው ተናግረዋል ይህም የሚሆነው በ 2018 ዓ.ም ከ 70ሺ በላይ ተማሪዎች 12ተኛ ማለፋቸው ነው ማሳሰቢያ : የሬሜዲያል ውጤት ከ 2018 መቁረጫ ነጥብ ቢበልጥ እንጂ አያንስም ስለዚህ ከላይ ከተጠቀሰው ውጤት በታች ያላችሁ የተለያዩ አማራጮችን ብትሞክሩ ይሻላል @Ethio_campus1

photo content