Ethio~Campus
رفتن به کانال در Telegram
🇪🇹 2018 FRESHMAN~GC FRESHMAN~GC 2018/2025 On this channel ~~you will get😍😍 🔶የሬሚዲያል ሞጅል(module) 🔷የሬሚዲያል ፈተና(MOE Exam) 🔶የፍሬሽማን ሞጁል(module) 🔷የፍሬሽማን (PPT,PDF 🔶የፍሬሽማን (Mid &Final exam) 🔷የዲፓርትመት (PPT,MODULE, EXAM) #your_success_our_mission
نمایش بیشتر7 672
مشترکین
+924 ساعت
+247 روز
+6330 روز
آرشیو پست ها
7 674
Repost from N/a
ሰበር ዜና‼️ የ2018 ሪሜዲያል ውጤት ተለቋል
የ ሬሜዲያል ዉጤት Offical ተለቋል
Link:-https://result.ethernet.edu.et
@reme_cafe
7 674
🌐Software የሚሰጡ ዩንቨርሲቲዎች ዝርዝር 🎓
🟡 Mekelle Universitiy
✅ Bahirdar Universitiy
🟡 Debre-Markos Universitiy
✅Wollo University
🟡 Haremaya Universitiy
✅ Jimma Universitiy
🟡 Bulehora Universitiy
🟡 Jigjiga Universitiy
✅Debre-Birhan Universitiy
🟡 Arbamich Universitiy
✅ Wachamo Universitiy
🟡 Wolkite Universitiy
✅ Adis Ababa University
🟡 AASTU ,ASTU
✅INJIBARA UNIVERSITY
7 674
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
@Ethio_campus1
7 674
በ 2018 ዓ.ም የ ሪሜዲያል መቁረጫ ነጥብ
For natural and social science male students ( 216 )
For natural and social science Female students ( 204 )
ይህ በ2018 የነበረ ሲሆን በዛን ጊዜ ከ 50ሺ በላይ ተማሪዎች አልፈው ነበር
በ2019 ግን የ ሬሜዲያል መግቢያ ነጥብ ከፍ እንደሚል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በመግለጫቸው ተናግረዋል ይህም የሚሆነው በ 2018 ዓ.ም ከ 70ሺ በላይ ተማሪዎች 12ተኛ ማለፋቸው ነው
ማሳሰቢያ : የሬሜዲያል ውጤት ከ 2018 መቁረጫ ነጥብ ቢበልጥ እንጂ አያንስም ስለዚህ ከላይ ከተጠቀሰው ውጤት በታች ያላችሁ የተለያዩ አማራጮችን ብትሞክሩ ይሻላል
@Ethio_campus1
