fa
Feedback
𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™🕋

𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™🕋

رفتن به کانال در Telegram

亗 ꧁﷽꧂ 亗 🤍𝑤𝑒𝑙𝑐𝑜𝑚𝑒 𝑡𝑜 ᴏᴜʀ 𝑐ℎ𝑎𝑛𝑛𝑒𝑙ᥫᩣ ✔Channel Objective🎊🎊🎊🎊🎊 ➻Islamic teachings💛 ➻Current information🤗 ➻Hadiths and Qurans 🤩 CROSS🔄 @Waver_boy1

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™🕋

کانال 𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™🕋 (@hafu_posts) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 760 مشترک است و جایگاه 5 890 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 286 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 760 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 220 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 19 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.83% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.93% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 599 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 171 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 32 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
亗 ꧁﷽꧂ 亗 🤍𝑤𝑒𝑙𝑐𝑜𝑚𝑒 𝑡𝑜 ᴏᴜʀ 𝑐ℎ𝑎𝑛𝑛𝑒𝑙ᥫᩣ ✔Channel Objective🎊🎊🎊🎊🎊 ➻Islamic teachings💛 ➻Current information🤗 ➻Hadiths and Qurans 🤩 CROSS🔄 @Waver_boy1

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 760
مشترکین
+1924 ساعت
+1807 روز
+22030 روز
آرشیو پست ها
እስካሁን ምንም መፍትሄ የለም‼ በማስክ እንኳ እንዳይገቡ ተከልክለዋል። ብዛታቸው 20 አካባቢ ናቸው። እየነገርኩህ ያለሁት አክሱም ሳይሆን ከሳምንታት በፊት በመረጥነው ቤተ መንግስት ጎን ነው! ብርሃኑ ነጋ ግልፅ ጠላት😡

ቤተ መንግስቱ አጠገብ በሚገኘው አብርሆት ቤተ መጽሐፍት ለመፈተን የተገኙ በግምት ከ40–50 የሚጠጉ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በኒቃብ ምክንያት የ12ኛ ክፍል ፈተና መፈተን ተከልክለው ፈተናው እያለፋቸው ነው።

አይ እማማ ኢትዮጵያ ወደ ኋላ እየጎተተ የሚያስቀርሽ ብዛቱ 😕

ኒቃብ እኮ ፊትን እንጂ ቅንጭላትን አይሸፍንም ።

❕ወላሂ አሁንስ አልበዛም እንዴ ቆይ በኒቃብ ምክንያት እንዴት እህቶቻችን ፈተና ይከለከላሉ 🖥

ከመጠን በላይ መፍዘዝ ከትክክለኛ ውሳኔ ይከለክልዎታል። አሊ 🇧🇷

❤️ የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ ❤️ 🌙 ሰባኹል ኸይር / ሰባኹል ኑር 📖🎧 #ቁርኣን  || PART ❷❺❸ ⭐️ 𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™ || SHARE 😊

ፈጅርን መስገድ በአላህ ጥበቃ ስር ያደርጋል እንዲሁም ለሞራል ምጥቀት እና መልካም ተግባራትን ለማከናወን በጀመአ መስገድ ትልቅ የሆነ እገዛ ያደርጋል ተነሱ ኑ ወደ ስግደት ኑ ወደ መዳኛ።
@hafu_posts

እዚህ ቻናል ላይ ያላችሁ ተፈታኞች አብሽሩ አይዟችሁ ሞክሩ ካልተሳካ አላህ በዛ ምትክ የተሻለ ይሰጣቹሀል ከአላህ ተስፋ መቼም እንዳጥቆርጡ 🩵
አብሽሩ 🥰

ነገ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና(Matric) ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ይጀምራል ፤ ውድ የቻናላችን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል እንዲገጥማች በቻናላች
ነገ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና(Matric) ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ይጀምራል ፤ ውድ የቻናላችን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል እንዲገጥማች በቻናላችን ስም እንመኛለን👐 መልካም ፈተና

አንዳንዴ ህይወት ትከበደናለች ዱንያ ታደክመናለች ፣ ደስታን ፍለጋ ወደ አልባሌ ቦታና፣ ስፍራ እንሮጣለን እውነታው ግን እውነተኛ ደስታ እና ሰላም ያለው በጌታችን እና በኛ መሀል ያለው ግኑኝነት ነው።

አራት ሚስቶች ነበሯቸው፡ ከነሱም አርባ ዘጠኝ ልጆችን ወልደዋል፤ ሀያ ሰባት ወንዶችና ሀያ ሁለት ሴቶች። በአንድ እለት ሚስታቸው መጣቻቸውና ‹‹አንቱ የመልካም ስብእና ባለቤት፡ ትንሹ ልጃችን ሞቶብን ሀዘን ላይ ነው ያለነው፡፡ እርስዎ ግን ጠብታ እንባ እንኳን ሲያፈሱ አላየንም፡፡ አንዳች የሀዘን ባህሪ ወይም ምልክት አላሳዩም፡፡ ለአብራክዎ ክፋይ እንዴት አይራሩም?›› _ ስትል _ ወቀሳ ቢጤ ንግግር ጣል አደረገች። ‹‹እኛ መከራ ተደራርቦብን ቅስማችን ስብር ብሏል፡ እርስዎ ግን ምንም እንዳልተፈጠረ ነገር ወደ ተለመደው ተግባርዎ ይሄዳሉ፡፡ መምህራችንና መሪያችን ነዎት፡ ነገር ግን ልብዎ እንደዚህ ደንዳና ሆኖ እዝነት ካጣ በፍርዱ ቀን ያድኑናል ብለን ተስፋ የምናደርገው እኛስ እንዴት በእርስዎ ልንተማመን እንችላለን?›› ብላ ብሶቷንና የተሰማትን ቅሬታ አውጥታ ተናገረች። ሸይኹም ዝም ብለው ሲያደምጧት ቆይተው እንደሚከተለው መለሱ ‹‹ውድ ባልደረቦቼ ይህ ሰው ልቡ ደንዳና ነው ብላችሁ በፍፁም አታስቡ፤ እኔ እምነት ለሌለው ሰው አማኝ ባለመሆኑ እራራለታለሁ፣ ለሚነክሰኝ ውሻ አዝኜ ዱዓ አደርጋለሁ፣ ሰዎችን መናከስ እንዲያቆም _ እለምነዋለሁ፣ የኔ መነከስ እያሳስበኝም፤ ሰዎች ውሻው ላይ ድንጋይ መወርወር እንዲያቆሙ ስል ነው፡፡ ለዓለማት እዝነት አድርጎ ከላካቸው ነብይ የወረስኩት ድርሻ እዝነት መሆኑን ዘንግታችሁት ነው?›› አሉ ባለቤታቸው ‹‹በእርግጥ እናውቃለን፡ ታድያ ለነከሰዎት ውሻ የሚራራ ልብ ካለዎት፡ እንዴት በሞት ለተነጠቁት የገዛ ልጅዎ የሀዘን ስሜት አይሰማዎትም?››
ይቀጥላል.... 𝕝𝕚𝕜𝕖 እንዳይረሳ👍🍁

╔═══❖•ೋ° °ೋ•❖═══╗    ....... #የበግዳዱ_አበባ🌻......        ✎ፅሁፍ አዘጋጅ፦Mukerem ╚═══❖•ೋ° °ೋ•❖═══╝ ┎━─━─━─━─━─━─━─━┒   በ @Hafu_islamic_posts ┖━─━─━─━─━─━─━─━┚ "ከጂላን ስወጣ አንዲት አዛውንት አገኘሁ፡ 'ለልጄ አድርስልኝ በግዳድ ከተማ ይማራል' ብላ ስምንት ዲርሃም ሰጠችኝ። አሁን እየበላሁት የነበረው ምግብ እናትህ ከላከችልህ ስምንት ዲርሃም ቀንሼ ገዝቼበት ረጅም ጊዜ ፈልጌ አጣሁህ፣ በግዳድ የምቆይበት ጊዜ ረዘመብኝ፣ ሁኔታውን ከድርቁ ጋር መቋቋም አቃተኝ፣ ከአደራ ገንዘቡ ወስጄ ምግብ ገዛሁበት። እኔ አይደለሁም የመገብኩህ አንተ ነህ ያበላኸኝ። አደራዬን ስላልጠበቅኩ እባክህ ይቅር በለኝ" አላቸው ደግነቱንና ታማኝነቱን አድንቀው አመሰገኑት፡ የተቀሩትን ዲርሃሞችና ምግቡንም አስይዘው ሸኙት። ከራሳቸው በላይ ለሰዎች ሲያስቡ፣ ከፍላጎታቸው ይልቅ ለሰዎች ቅድሚያ ሲሰጡ አጀብ! ያሰኛሉ፡ _ የራስን _ ነፍስ _ ውትወታ _ አሸንፎ ለሌሎች መኖር ተሰውፍ በዋነኝነት ከሚያስተምራቸው ተርቢያዎች መካከል ነው። ሸኽ አብዱልቃድር በ11ኛው ክ/ዘመን(እ.ኤ.አ) እንደመኖራቸው እንደ ታላቁ ኢማም አልገዛሊ በርካታ ፈተናዎችን ማለፍ ነበረባቸው። እጅግ በርካታ የፍልስፍና፣ የክህደት እንዲሁም የፖለቲካ ቀውሶች ኢስላምን በአራቱም አቅጣጫ እየወጋ ያለበት ዘመን። የዐባሲዮች ስርወ መንግስት ሀይል መፈረካከስ እየታየበት ነው። የዲን ትምህርቶች እንደ ቀድሞዎቹ የመዝሃብ አባቶች ፈለግ የጠለቀ ምርምርና ጥናት አይታይባቸውም። ለእያንዳንዱ የሀይማኖት እንቆቅልሽ ወይም ወቅታዊ ችግር ከመቶ ዓመታት በፊት የተሰጡ ፈትዋዎች በማገላበጥ ላይ የተዋቀረ የኢማሞች ህብረት ነው የሚገኘው። ሱልጧኑል አውሊያእ አብዱልቃድር ጂላን ይህ ስርዓት መታረም እንዳለበት ያምኑ ስለነበር የመፍትሄ ሀሳቦችንና ማስተካከያ መንገዶችን እየጠቆሙ ከፍተኛ ተጋድሎ አድርገው በአላህ ፍቃድ ማሳካት ችለዋል። ከሸሪዓ እውቀት በኋላ መድረሳ ከሚወስዱት የሸሪዓን ትምህርት ካጠናቀቁ በኋላ ጥልቅ የሆነውን መንፈሳዊ እውቀት መፈለግ ጀመሩ። ይህን መንፈሳዊ ጥማት ለማርካት ወደ ሸይኽ ሐምማድ ቢን ሙስሊም አል‐ደባስ ዘንድ ተመሩ። በግዳድ በሰዎች የተጨናነቀች ከተማ ነበረች። ሸይኽ አብዱልቃድር በኖሩበት ዘመን አንድ ሚሊየን የሚሆን ህዝብ ብዛት ነበራት። ጂላንዩ ከዚህ ግርግር አረፍ ማለት ሲፈልጉ ከተማዋን ለቀው ይወጣሉ። ሰላም ይነሳቸዋል፡፡ በራሳቸው አንደበት ሲተረክ "አንድ ወቅት ላይ በግዳድን ጥዬ ለመውጣት ወሰንኩ፡ ከተማዋን ለቅቄ ልወጣ ስል አንዳች ሀይል ገፍትሮ ወደኋላ ጣለኝ። "ከዚህ አትሂድ፡ የአላህ ባሮች ካንተ የሚጠቀሙት አልለ" ከማይታይ አካል ድምፅ ሰማሁ "ሰዎችን ምን አደርጋቸዋለሁ፡ እኔ ኢማኔን ነው መጠበቅ የምፈልገው" አልኩ ስጋቴን አውጥቼ "በላጩ መቆየትህ ነው፡ ለእምነትህ አትፍራ ዋስትና ተሰጥቶሃል" ተባልኩኝ። በማግስቱ ጎዳናዎች ላይ ስዟዟር አንድ ሰው በሩን ከፈተና "አብዱልቃድር ሆይ፡ ትናንት ከፈጣሪህ ምንድነው የጠየቅከው?" አለኝና በሩን መልሶ ዘጋው። ትንሽ ከተጓዝኩ በኋላ መሳሳቴ ገባኝ፡ 'ይህ ሰው ወልይ ነው ባይሆን ኖሮማ ትናንት እኔ ላይ የተከሰተውን ሊያውቅ አይችልም' ብዬ ተመልሼ በሩን ፍለጋ ብሄድም ላገኘው አልቻልኩም። በየሄድኩበት እሱን ፍለጋ ማሰስ ጀመርኩ፡ ከብዙ ጥረት በኋላ አንድ ቀን በሰዎች ስብስብ መሃል አገኘሁት። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሸይኼና መንገድ መሪዬ ሐምማድ ኢብን ሙስሊም አል‐ደባስ ሆነ" ይላሉ። ተሰውፍን ከርሳቸው ተማሩ። አንድ ቀን ሸይኽ አብዱልቃድር ከሙርሺዳቸው ሸይኽ ሐማድ ጋር መንገድ እየተጓዙ ነበር። ቀኑ ጁሙዓ ነው፡ በድንገት ሸይኽ ሐምማድ ጂላንዩን ወደ ወንዙ ገፍትረው ጣሏቸው። ሰዎች ሁላ ደንግጠው ቀሩ። ሸይኽ አብዱልቃድር መላ አካላቸው ውሃ ውስጥ ተዘፍቆ በስብሰዋል፡ ምነው ሲሏቸው "ቀኑ ጁሙዓ ሆኖ ሳትታጠብ እንዴት ትወጣለህ?" ሲሉም ወቀሷቸው። ሸይኽ አብዱልቃድር ተቻኩለው የጁሙዓን ሱና ዘንግተው ነበር። ሸሪዓ ላይ ጥንቁቅና ጥብቅ መሆንንም ከሸይኻቸው አል-ደባስ _ ወስደዋል። ወደ አላህ መድረስ የሚፈልግ በጠቅላላ ሙርሺድ ሸይኽ ያስፈልገዋል። አንድ ቀን ሰዪዱና ዐልይ ነብያችንን ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ወደ አላህ በሚደረገው ጉዞ ቀላሉ መንገድ የትኛው ነው? ብለው ጠየቋቸው። 'ዐልይ ሆይ፡ አንድ የአላህ ወዳጅ ፈልግና በሱ ጥላ ተጠለል። ጥላው ከሰውየው አይነጠልምና። ያኔ በቀላሉ እና በፍጥነት ወደ ጌታህ መለኮት ትደርሳለህ" አሉት። እርሳቸውም እንዲህ ይላሉ "መንፈሳዊ ደቀ-መዝሙር (ሙሪድ) ስለ ኢማን ብልፅግናው መምህር ያስፈልገዋል፤ በራሱ ለመቆም የሚያበቃ ጠንካራ ኢማን እስኪኖረው ከሸይኹ መለየት የለበትም" ማንም ሸይኽ ያለ ሙርሺድ ሸኽነት ደረጃ አይደርስም። ከእውቀት ምገባ በተጨማሪ ስነ-ምግባርን የሚገራ፣ መንገዱን የሚያመላክት፣ በየእለቱ እንደ ሙሪዱ አቅም ለመንገዱ ብቁ የሚደርጉትን እውቀቶች የሚለግስ ለነብዩ ሙሐመድ ቅርብ የሆነ ሙርሺድ ያስፈልገዋል፡፡ የእህል ምርት በሚሰበሰብበት ወቅት ተማሪዎች አንድ ላይ ሰብሰብ ብለው ከበግዳድ አቅራቢያ ካለችው 'ባቁባ' ከተማ ገበሬዎች ዘንድ በመሄድ ካመረቱት ጥራጥሬ ጥቂት እንዲሰጧቸው ይጠይቃሉ። የባቁባ ነዋሪዎች ደረሳዎቹን በፍቅር፣ በደስታና በክብር ተቀብለው ያስተናግዷቸዋል። አንድ ጊዜ ከሸኽ ጂላኒ ጋር አብረው የሚማሩ ተማሪዎች ለቀሪአ ወደ ባቁባ እንውጣ ሲሉ ጠየቋቸው። ጓደኞቻቸውን ላለማስከፋት ሲሉ እሺ ብለው ሄዱ። እዚያ ሲደርሱ ሸሪፍ ባቁቢ የተባሉ ትልቅ የአላህ ወልይ በዛች መንደር እንደሚኖሩ ተነገራቸው። ገውሰል አዕዘም ምርቃታቸውን ለማግኘት ዚያራ ሸኽየው ዘንድ ሄዱ። ሸሪፍ ባቁቢ ሸኽ አብዱልቃድር ጂላንን በተመለከቱበት ቅፅበት የዘመኑ ቁጥብ መሆናቸውን ተረዱና "ልጄ ሆይ! በአላህ መንገድ ላይ የሚጓዙ ሰዎች እጆቻቸውን ወደ አላህ እንጂ አይዘረጉም። አንተ ከተመረጡት የአላህ ባሮች መካከል ትመስላለህ፤ _ ስለዚህ ቀሪአ መጠየቅህ ደረጃህን ይፃረራል” አሏቸው። "ከዛን ቀን በኋላ እንደዚህ አይነት ጉዞዎች ላይ ተሳትፌ እና ከሰዎችም ምንም ዓይነት ነገር ጠይቄ አላውቅም” ሲሉ ተናግረዋል። "ዓለም የተፈጠረችው ለሰው ሲሆን፣ ሰው ደግሞ ለቀጣዩ ዓለም ተፈጥሯል" የሚሉት ሙሕዪዲን አብዱልቃድር ጂላኒ ፍፁም ዛሂድነትን አላስተማሩም፤ ፍፁም የሀብት ክምርም አላሳዩም። ሚዛናዊ እይታ ነበራቸው። "በዓለም ላይ ስለሚኖራችሁ የሀብት ድርሻ እንደ ለማኝ ሆናችሁ ለማግኘት አትሞክሩ፤ ይልቁንም ስጦታው ከፊቱ እንደሚቀርቡለት ንጉስ ሆናችሁ ውሰዱ። ይህች ዓለም ከአላህ ፊት ቆመው ለሚጠብቋት አክብራ ትመጣለች፤ ከደጇ ቆመው ለሚማጸኗት ግን አዋራጅ ናት። ስለዚህ በምድር ስለሚኖራችሁ ድርሻ ራሳችሁን አዋርዳችሁ ወይም ክብራችሁን ተነጥቃችሁ ለማግኘት አትሞክሩ። አላህ ከናንተ የሚጠብቀው በክብራችሁ እንድትኖሩ ነው" እያሉ ያስተምራሉ።
ከበጎ ምግባራቸው
ሀድረት አብዱልቃድር ጂላን በባህሪያቸው የተመሰገኑ፣ ያያቸው ሁሉ የሚወዳቸው፣ የታላቁን ነብይ ፈለግ በመከተል ወደር የማይገኝላቸው የድንቅ ስብእና ባለቤት ነበሩ፡፡

ተከታታይ ታሪካችን ምሽት 2:30 ላይ ይቀጥላል 😍❤️✨ አላችሁ❓ እስኪ አሳዩኝ ❤️👍🎉

ባለ መኪናዎች ግን ኧረ አላህን አትፈሩም 🙃 ዝናብ እየጣለ ቅድምያ ለእግርኛ ብትሰጡ ምን ችግር አለው ግን ዜብራ ላይ እናንተን ለማሳለፍ ለመሻገር ቁመን ዝናብ ቅጥቅጥ አደረገን እኮ ጎበዝ ኧረ እንተሳሰብ ወገን ቅድምያ ለእግረኛ 😭 📌 ደግሞም አትርጩብን አትናቁን🤩

ልብህ ድክም ሲልብህ……❤️‍🩹 አስታውስ ትላንት አላህ ከየት እንዳነሳህ

Inbox አታስቸግሩኝ ኮሜንት ላይ ነው ላኩ ያልኩት እኔ ከOnline ከወጣሁ ወንድም እህቶች አሉ ያዩላችኋል ኢንቦክስ መጥቶ የቀጣዩን ማትሪክ እይልኝ ማለት ምን ይሉታል😭🫪😧😂🫩

የ8ተኛ ክፍል ውጤት ያላያችሁ ስም እና Register number ኮሜንት ላይ አስቀምጡ inbox እልክላችኋለሁ

በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 95.85% ተማሪዎች ማለፋቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። በአዲስ አበባ የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂ
+1
በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 95.85% ተማሪዎች ማለፋቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። በአዲስ አበባ የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በመዲናዋ የ8ኛ ክፍል ፈተና የወሰዳችሁ ውጤታችሁን ለመመልከት 👇 https://aa.ministry.et/#/result በአዲስ አበባ ከተማ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና፣ ከ86 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው ይታወሳል። 📝 ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎች መረጃ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ። ✈️@Tmhert_ministr ✔️      @Tmhert_ministr ✔️