ጠልሀ ጀዕፈር
ما قلت لهم الا ما امرتني به ان اعبدوا الله ربي وربكم وكنت عليهم شهيدا ما دمت فيهم فلما توفيتني كنت انت الرقيب عليهم وانت على كل شيء شهيد
نمایش بیشتر200
مشترکین
-124 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-130 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Photo unavailableShow in Telegram
"አንድ እንስሳ ምግብ ፈልጎ ወደ አንተ ቢመጣ
ችላ አትበሉት። ወደ አንተ የመጣው
ከኃጢአትህ ጥቂቶቹን ለማስወገድ ነውና...”
🙏 1
اللهمَّ اغفِرْ لي خطيئَتي وجَهلي ، وإسرافي في أمري ، وما أنت أعلمُ به مني
❤ 1
00:04
Video unavailableShow in Telegram
ሰበር ዜና፡ የእስraኤል ሰፋሪዎች ሚሊሻዎች በተያዘው ዌስት ባንክ በስተደቡብ በምትገኘው ታርቁሚያ ከተማ አቅራቢያ ወደ ጋዛ የሚሄዱ የእርዳታ መኪናዎችን አጠቁ።
💔 1
Photo unavailableShow in Telegram
የእስራኤል ወራሪ ወታደር ዛሬ ጠዋት አንድ ፍልስጤማዊ ሕፃን ከተያዘው ዌስት ባንክ በስተሰሜን በምትገኘው ቡሪን መንደር ውስጥ አስሮታል።
Photo unavailableShow in Telegram
A woodpecker's እንጨት ነጣቂ ምላስ በጣም ረጅም ከመሆኑ የተነሳ አንጎሉን ከ1000 ግራም በላይ ከሚፈጥን ፍጥነት ለመጠበቅ የራስ ቅሉ ላይ ይጠቀለላል።
"ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?"
4. አቢ ዐብደላህ ኢብኑ ጃቢር ዐብደላህ አል-አንሷሪይ
ረ.ዐ እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል በአንድ ዘመቻ
ላይ ከነቢዩ ሶ ዐ ወ ጋር ነበርን። እንዲህ አሉ
መዲና ውስጥ በሽታ ከዘመቻ ያስቀራቸው
ሰዎች አሉ መንገድን አልሄዳችሁም፣ ሸለቆንም
አላቋረጣችሁም ከናንተ ጋር ቢሆኑ እንጅ።
በሌላ ዘገባ ደግሞ
በምንዳ የተጋሯችሁ ቢሆን እንጂ የሚል
ተመልክታል፡፡ (ሙስሊም ዘግበውታል)
ቡኻሪ አነስን ጠቅሰው እንደዘገቡት
ከተቡክ ዘመቻ ተመለስን። ከነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ)
ጋር ከኋላችን መዲና ውስጥ ችግር (ዑዝር) ከዘ
መቻ ያስቀራቸው ሰዎች አሉ። ጋራ ሸንተረሩን
አላቆራረጥንም፡ ከኛ ጋር የሆነ ቢሆኑ እንጂ
በማለት ተናገሩ።
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንዲህ ብለዋል 👇
“ዕውቀትን ተማሩ፤
🛑ለአላህ ብሎ ዕውቀትን መማር አላህን መፍራት ነው፤
🛑መፈለጉ ደግሞ የአምልኮ ተግባር ነው፤
🛑መተዋወሱ ደግሞ አላህን ማወደስ ነው፤
🛑ስለ ዕውቀት መመራመሩና ተግቶ መፈለጉ ጂሃድ ነው፤
🛑ለማያውቀው ማስተማር ምፅዋት ነው፤
🛑ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች መስጠት ወደ አላህ መቃረብ ነው"᎓᎓
Photo unavailableShow in Telegram
"ቤታችሁ ቤታችን ነው፤ አልጋችሁም አልጋችን ነው! የአማሊክ ልጆች ሆይ ይህንን አንረሳውም ይቅርም አንልም!"
የእስራኤል ወራሪ ወታደር ራፋህ ውስጥ የያዙትን የፍልስጤም ቤት ሲያፈርስ የሚያሳይ ፎቶ ለቋል።