Tнє Cσmpαrαtσr¹
رفتن به کانال در Telegram
⎛ይህ ቻናል ሙስሊም|ሙእሚን ባልሆኑ አካላት ለሚነሱ ሀይማኖታዊ ጥያቄዎች፤ብሎም በነሱም ላይ ጥያቄ ለማንሳት እና እውነታ ለማስጨበጥ የተከፈተ ነው።⎠
نمایش بیشتر734
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
“the belief in all the gods of religions”
— MACMILLAN English Dictionary,For Advanced Learners, Page 1025
ጥገኛ እንስሶቻችን ተናደዋል
...
የቲክቶክ አካውንቴ ተዘርፏል!ስለ እነሱ ብዙ አላወራም ገና ጅማሮ ነው አላህ ያበርታን ለማስመለስ እንሞክራለን እስከዛው መጠባበቂያ የከፈትኩት ቻናል Follow ያድርጉ:-
Tiktok Platform: tiktok.com/@the.comparator
...
“ምክንያቱም እነዚህ በአጠቃላይ ነብዩ በሂይወት እያሉ መነባነቡ የተሻሩ ናቸው።”
❲ፈትሁል ባሪ ቢሸርሂ ሰሂሀል ቡኻሪ ሙጀለድ (ጥራዝ) 11 ገፅ 253❳
...
አል'ቁርጡቢይ እንዲህ አሉ:-
هذا وجهٌ من وجوه النسخ
“ይህ እይታ ከሽረት አንፃር ነው።”
❲ጃሚዑል አህካም አል'ቁርኣን ሙጀለድ (ጥራዝ) 17 ገፅ 48❳
...
ኢብኑ ሃዝም እንዲህ አሉ:-
“በእርግጥ የወረደ ቁርኣን ነበር ነገር ግን መነባነቡ (ቲላዋው) ተሽሮ ፍርዱ ቀርቶዋል (አልተሻረም)።እንዲህ ካሉ በኋላ ስለ ሱረቱል አህዛብ የተሻሩ አንቀፆች የሚናገረውን ዘገባ አሰፈሩ።”
❲አል'ሙሃላ ቢልአሳር ሙጀለድ (ጥራዝ) 12 ገፅ 175❳
የእስልምናውን በዚህ ልክ በማስረጃ እና በመረጃ ቅጥፈት መሆኑን ከተረዳን፥ ክርስትና ላይ ደግሞ እውነትም የጠፉ እና ደብዛቸው የት እንደገባ ማይታወቁ አናቅጽት መኖራቸውን በማስረጃ እና በመረጃ እናያለን፦
ኢራንዮስ:- ስለእኛ የሞተው ሰው ብቻ እንዳልሆነ ኢሳይያስ እንዲህ ብሎ ይናገራል፦ ቅዱሱ እግዚአብሔርም በመቃብር ምድር ያረፈው ሙት የሆነውን እስራኤልን አሰበ። ማዳኑን አስተዋውቋቸውም ይድኑም ዘንድ ወደ እነርሱ ወረደ።
— Against Heresies C፡20 N፡4 V፡4
ይሄ የኢሳይያስ ንግግር በኢሳይያስ መፅሐፍ አንድም ቦታ ላይ አይገኝም፥ ሽታውም የለም።
እንዲህ የሚል ተጽፏልና፦ ከቅዱሱ ጋር ተባበሩ እነዚያ ከእነርሱ ጋር የሚተባበሩት እራሳቸዉ ቅዱሳን ይሆናሉና።
— Clement of Alexandria, first Epistle C፡45
እንደዚህ የሚል ጥቅስ በባይብል ሽታው የለም፥ የገባበትም አይታወቅም፥ የበላው ጅብም እስካሁን አልጮሃም።
የዚህን አይነት ብዙ መጥቀስ ይቻላል ነገር ግን ትርፉ ትዝብት ነው ብለን አልፈነዋል!
...
ትርጉም:-አቡ ተይሚያህ
04/07/2016 ረቡዕ
...
ቀዳሚ ፅሁፍ ለማግኘት
https://t.me/TheComparator/418
...
T.me/TheComparator
— ከወንድም አቡ ተይሚያህ
The Comparator:
እውን የጠፉ 213 አንቀፆች አሉን?
የክርስቲያን ሚሺነሪዎች ብዥታ:-
"ከቁርኣን የጠፉ 213 አንቀፆች አሉ እነሱም በሱረቱል አህዛብ የነበሩ ናቸው ሱረቱል አህዛብ ሱረቱል በቀራን በአንቀፆች ቁጥር ይስተካከል እንደነበረ ኢብኑ ሃዝም በመፅሀፋቸው ጠቅሰዋል"
...
የማያዳግም ምላሽ:-
ከጎግል እየለቃቀማችሁ ስለምታመጡና እስቲ "መፅሀፉ ምን ይላል" ስለማትሉ እራሳችሁን በራሳችሁ መልስ ትሰጣላችሁ! ኢብኑ ሃዝም በምን ርዕስ እንዳስቀመጡት ብታውቁ ለራሳችሁ ሙግት በራሳችሁ መልስ ባልሰጣችሁ!
ዝም ብትሉ ስንፍናችሁና ቂልነታችሁ በቀነሳና እንዲህ ነጭ ባልሆነ።
“ሰነፍ ዝም ቢል ጠቢብ ሆኖ ይቈጠራል ...”
— ምሳሌ 17፥28
...
በቅድሚያ ስለ አንቀፆች አሻሻር (ሽረት) ማወቅ ግድ ይላል።
...
▣ ታላላቅ ሊቃውንቶች ለማንም የአሏህን መፅሀፍ ሊተነትን አይፈቀድም ስለ እሱ ናሲኽና መንሱኽ ካወቀ በኋላ እንጅ ዓሊይ እንዲህ አለ "መንሱኽ ከናሲኽ አታውቅምን?" እንዲህ አለው "አይ (አላውቅም)" ዓሊይ መልሰው እንዲህ አሉት "ጠፍተህ አጠፋህ"❲አል'ኢትቃን ገፅ 1435❳
...
ጌታችን በተከበረው ቃሉ እንዲህ አለ:-
۞ مَا نَنسَخْ مِنْ آيَةٍ أَوْ نُنسِهَا نَأْتِ بِخَيْرٍ مِّنْهَا أَوْ مِثْلِهَا ۗ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
“ከአንቀጽ ብንሽር ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መኾኑን አታውቅምን?”❲ቁርኣን ሱራ አል'በቀራ 2:106❳
...
የአንቀፅ ሽረት አይነቶች ሶስት (3) ናቸው።
1.ቲላዋው (መነባነቡ) እና ሁክሙ (ፍርዱ) የተሻረ።
2.ቲላዋው (መነባነቡ) ተሽሮ ነገር ግን ሁክሙ (ፍርዱ) ያልተሻረ።
3.ቲላዋው (መነባነቡ) ያልተሻረ ነገር ግን ሁክሙ (ፍርዱ) የተሻረ።
...
ኢማም አስ'ሱዩጢ ነስኽ (ሽረት) በዚህ ኡማ እንዳለ የሙስሊሞች አጠቃላይ ስምምነት ጠቅሰዋል።❲አል'ኢትቃን ዑሉሚል ቁርኣን ጥራዝ 4 ገፅ 1436❳
...
ዘገባው ዷዒፍ ነው ነገር ግን ሰሂህ/ሀሰን ደረጃ ቢሰጡት ዑለማኦች ያሰፈሩያሰፈሩት ከተሻሩ አንቀፆች ናቸው በዚህም ምንም ልዩነት የለበትም።
...
አል'ቡሰይሪ ዷዒፍ መሆኑን ገልፀዋል።
ሱረቱል አህዛብን ከአንቀፆች ስንት ትቆጥሯት ነበር? እንዲህ አልኩኝ አለ "73 አንቀፆች"
ኡበይ እንዲህ አለ "ያ በምምልበት ይሁንብኝ ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእርግጥ በእሷም የውግራት አንቀፆች አንብበናል" ያገባ ወንድና ሴት ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ ከአሏህና መልእክተኛው በሆነው ቅጣት በድንጋይ ውገሯቸው አሏህ አሸናፊውና ጥበበኛው ነው።
...
በሰነዶች ዙርያ ከዓሲም ብን አቢ ነጁድ የመጡት እሱ ዷዒፍ ነው።❲ኢቲሃፍ ኺረቲል መሕራሕ ሙጀለድ (ጥራዝ) 6 ገፅ 257❳
...
ጣሂር ኢብኑ ዓሹር ዷዒፍ መሆኑን ገልፀዋል።
ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእርግጥም በእሷ ላይ "ያገባ ወንድና ሴት ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ ከአሏህና መልእክተኛው በሆነው ቅጣት በድንጋይ ውገሯቸው አሏህ አሸናፊውና ጥበበኛው ነው።" የሚል አንብበናል ከእርሶ የተሻረውን ተሽሮዋል። አባ ዑበይድ አል'ቃሲም ብን ሰል'ላም (ላ ትጠብቃለች) እንዲሁም ኢብኑል አንባሪ ከዓኢሻ በኩል 100 አንቀፆች በነብዩ ዘመን ትነበብ ነበር ዑስማን መሳሂፍ በፃፈ ጊዜ ያንን አትደርስም አሁን ያለውን ቢሆን እንጅ።
وكلام الخبرين ضعيف السند
ሁለቱ ንግግሮች (ዘገባዎች) ሰነዳቸው ዷዒፍ ነው።❲ተፍሲር አት'ተህሪር ወት'ተንዊር ሙጀለድ (ጥራዝ) 21 ገፅ 246❳
...
የሙስነድ አህመድ ሙሃቂቅ ዷዒፍ እንደሆነ ገልፀዋል።
اسناده ضعيف
ሰነዱ ዷዒፍ ነው።
ዓሲም ብን በሕደላሕ ታማኝ ቢሆንም በደካማ ሽምደዳ ምክንያት ጥርጣሬ (ሽምደዳ ላይ) ይከሰትበታል።❲ሙስነድ አህመድ ሙጀለድ (ጥራዝ) 35 ገፅ 134❳
...
ዓሲም ብን በሕደላሕ እሱ ዓሲም ኢብን አቢ ነጁድ ማለት ነው።
ሰዱቅ ነው ግን አውሓም አለበት በቂርኣት ላይ ሁጃ ነው።❲ተቅሪቡ አት'ተሕዚብ ገፅ 228❳
..
አቡ ዳውድ እንደነገረን ኢብኑ ፈዷለሕ እንደነገረን ከዓሲም ከዚር/زرَّ ኡበይ ብን ከዓብ እንዲህ አለኝ:-
አንተ ዚር ሆይ ሱረቱል አህዛብን ምን ያኽል (የአንቀፅ ቁጥር) ታነቧታላችሁ?
እንዲህ አልኩት እንዲህ እንዲህ አንቀፅ
እንዲህ አለ ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእሷም "ያገባ ወንድ (الشيخ) እና ሴት (الشيخة) ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ በድንጋይ ውገሯቸው ለአሏህና መልእክተኛው ፍርድ።
ከእርሱ የተሻረው ተሻረ።❲ሙስነድ አቢ ዳውድ አጥ'ጠያሊሲ ሙጀለድ (ጥራዝ) 1 ገፅ 436❳
...
አቡ ዳውድ እንደነገረን ኢብኑ ፈዷለሕ እንደነገረን ከዓሲም ከዚር/زرَّ ኡበይ ብን ከዓብ እንዲህ አለኝ:-
አንተ ዚር ሆይ ሱረቱል አህዛብን ምን ያኽል (የአንቀፅ ቁጥር) ታነቧታላችሁ?
እንዲህ አልኩት እንዲህ እንዲህ አንቀፅ
እንዲህ አለ ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእሷም "ያገባ ወንድ (الشيخ) እና ሴት (الشيخة) ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ በድንጋይ ውገሯቸው ለአሏህና መልእክተኛው ፍርድ።
ከእርሱ የተሻረው ተሻረ።
...
ቀጥለውም አል'በይሓቂይ እንዲህ አሉ:-
"በእርግጥ በዚህ ርዕስ ስር በኪታቢል ሁዱድ መረጃ የሚደረግበት ዘግበናል ከእርሱም ጋር እዚህ ጋር ፅህፈቷ (መነባነብ/ቲላዋ) የተሻረ ፍርዷ (ሁክም) የፀደቀ (የቀረ/ያልተሻረ)"
❲አል'መድኸል ኢላ ዒልሚ አስ'ሱነን ሙጀለድ (ጥራዝ) 2 ገፅ 489❳
...
አባ ዑበይድ በመፅሀፋቸው "ከቁርኣን ከወረዱ በኋላ ከተሻሩ አንቀፆች እንዲሁም በመሳሂፍ ያልቀሩ" በሚል ርዕስ ስር አስፍረውታል።
❲ፈዷኢሉል ቁርኣን ገፅ 320❳
...
አል'ኢማም አል'ሙስተግፊሪ አን'ነሰፊ በመፅሀፋቸው "ከቁርኣን ከወረዱ በኋላ ከተሻሩ አንቀፆች እንዲሁም በሙስሀፍ ያልቀሩ" በሚል ርዕስ ስር አስፍረውታል።
❲ፈዷኢሉል ቁርኣን ሙጀለድ (ጥራዝ) 1 ገፅ 223❳
...
ኢብኑ ከሲር በተፍሲራቸው ሱረቱል አህዛብ በሚያብራሩበት ጊዜ የተሻሩ አንቀፆች መሆናቸውን ገልፀዋል።
- በእርሶ ውስጥ ቁርኣን እንደነበረ ከዛም ቲላዋው በተጨማሪ እንዲሁም ፍርዱም የተሻረ እንደነበረ ያስጨብጣል።
❲ተፍሲር አል'ቁርኣን አል'ዓዚ/ظም ሙጀለድ (ጥራዝ) 6 ገፅ 375❳
...
አል'ሙተቂ ሒንዲ "መንሱኺል ቁርኣን" በሚል ርዕስ ስር አስፍረውታል።
❲ከንዝ ኡማል ሙጀለድ (ጥራዝ) 2 ገፅ 567❳
...
ኢማም አስ'ሱዩጢ የሽረት አይነቶች ከጠቀሱ በኋላ ስለ ሱረቱል አህዛብ የሚናገሩ አንቀፆች ቲላዋው የተሻረ ሁክሙ ያልተሻረ በሚለው የሽረት አይነት ስር አስፍረውታል።
እሱም ከዓኢሻ በኩል የመጣው ኢብኑ ለሒዓሕ ያለበት ኢብኑ ለሒዓሕ ዷዒፍ ነው።
❲አል'ኢትቃን ዑሉሚል ቁርኣን ሙጀለድ (ጥራዝ) 4 ገፅ 1456❳
...
ቀጣይ ፅሁፉን ለማግኘት
https://t.me/TheComparator/416
ኢብኑ ሀጀር አል'አስቀላኒይ በዚህ ርዕስ እንዲህ አሉ:-
لأن جميع ذلك مما نسخت تلاوتهُ في حياة النبي صلى الله عليه وسلم
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ ኢብኑ ሀጀር አል'አስቀላኒይ በዚህ ርዕስ እንዲህ አሉ
لأن جميع ذلك مما نسخت تلاوتهُ في حياة النبي صلى الله عليه وسلم
"ምክንያቱም እነዚህ በአጠቃላይ ነብዩ በሂይወት እያሉ መነባነቡ የተሻሩ ናቸው።"
📘 ፈትሁል ባሪ ቢሸርሂ ሰሂሀል ቡኻሪ ሙጀለድ (ጥራዝ) 11 ገፅ 253
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ አል'ቁርጡቢይ እንዲህ አሉ
هذا وجهٌ من وجوه النسخ
ይህ እይታ ከሽረት አንፃር ነው።
📙 ጃሚዑል አህካም አል'ቁርኣን ሙጀለድ (ጥራዝ) 17 ገፅ 48
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
🔴🔵 ✔️ ኢብኑ ሃዝም እንዲህ አሉ
"በእርግጥ የወረደ ቁርኣን ነበር ነገር ግን መነባነቡ (ቲላዋው) ተሽሮ ፍርዱ ቀርቶዋል (አልተሻረም)።
እንዲህ ካሉ በኋላ ስለ ሱረቱል አህዛብ የተሻሩ አንቀፆች የሚናገረውን ዘገባ አሰፈሩ።
📕 አል'ሙሃላ ቢልአሳር ሙጀለድ (ጥራዝ) 12 ገፅ 175
◌ ትርጉም
🖋 አቡ ተይሚያ
ቀዳሚ ፅሁፍ ለማግኘት
https://t.me/TheComparator/415
ቴሌግራም
https://t.me/TheComparator/
📋 እውን የጠፉ 213 አንቀፆች አሉን?
▩ የክርስቲያን ሚሺነሪዎች ብዥታ
"ከቁርኣን የጠፉ 213 አንቀፆች አሉ እነሱም በሱረቱል አህዛብ የነበሩ ናቸው ሱረቱል አህዛብ ሱረቱል በቀራን በአንቀፆች ቁጥር ይስተካከል እንደነበረ ኢብኑ ሃዝም በመፅሀፋቸው ጠቅሰዋል"
📜 የማያዳግም ምላሽ
ከጎግል እየለቃቀማችሁ ስለምታመጡና እስቲ "መፅሀፉ ምን ይላል" ስለማትሉ እራሳችሁን በራሳችሁ መልስ ትሰጣላችሁ! ኢብኑ ሃዝም በምን ርዕስ እንዳስቀመጡት ብታውቁ ለራሳችሁ ሙግት በራሳችሁ መልስ ባልሰጣችሁ!
ዝም ብትሉ ስንፍናችሁና ቂልነታችሁ በቀነሳና እንዲህ ነጭ ባልሆነ።
“ሰነፍ ዝም ቢል ጠቢብ ሆኖ ይቈጠራል ...”
— ምሳሌ 17፥28
📑 በቅድሚያ ስለ አንቀፆች አሻሻር (ሽረት) ማወቅ ግድ ይላል።
▣ ታላላቅ ሊቃውንቶች ለማንም የአሏህን መፅሀፍ ሊተነትን አይፈቀድም ስለ እሱ ናሲኽና መንሱኽ ካወቀ በኋላ እንጅ ዓሊይ እንዲህ አለ "መንሱኽ ከናሲኽ አታውቅምን?" እንዲህ አለው "አይ (አላውቅም)" ዓሊይ መልሰው እንዲህ አሉት "ጠፍተህ አጠፋህ"
📙 አል'ኢትቃን ገፅ 1435
📌 ጌታችን በተከበረው ቃሉ እንዲህ አለ
۞ مَا نَنسَخْ مِنْ آيَةٍ أَوْ نُنسِهَا نَأْتِ بِخَيْرٍ مِّنْهَا أَوْ مِثْلِهَا ۗ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ከአንቀጽ ብንሽር ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መኾኑን አታውቅምን?
📗 ቁርኣን ሱራ አል'በቀራ 2:106
📑 የአንቀፅ ሽረት አይነቶች ሶስት (3) ናቸው።
1. ቲላዋው (መነባነቡ) እና ሁክሙ (ፍርዱ) የተሻረ።
2. ቲላዋው (መነባነቡ) ተሽሮ ነገር ግን ሁክሙ (ፍርዱ) ያልተሻረ።
3. ቲላዋው (መነባነቡ) ያልተሻረ ነገር ግን ሁክሙ (ፍርዱ) የተሻረ።
ኢማም አስ'ሱዩጢ ነስኽ (ሽረት) በዚህ ኡማ እንዳለ የሙስሊሞች አጠቃላይ ስምምነት ጠቅሰዋል።
📕 አል'ኢትቃን ዑሉሚል ቁርኣን ጥራዝ 4 ገፅ 1436
✅ ዘገባው ዷዒፍ ነው ነገር ግን ሰሂህ/ሀሰን ደረጃ ቢሰጡት ዑለማኦች ያሰፈሩያሰፈሩት ከተሻሩ አንቀፆች ናቸው በዚህም ምንም ልዩነት የለበትም።
📌 አል'ቡሰይሪ ዷዒፍ መሆኑን ገልፀዋል።
ሱረቱል አህዛብን ከአንቀፆች ስንት ትቆጥሯት ነበር? እንዲህ አልኩኝ አለ "73 አንቀፆች"
ኡበይ እንዲህ አለ "ያ በምምልበት ይሁንብኝ ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእርግጥ በእሷም የውግራት አንቀፆች አንብበናል" ያገባ ወንድና ሴት ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ በድንጋይ ውገሯቸው አሏህ አሸናፊውና ጥበበኛው ነው።
✔️ በሰነዶች ዙርያ ከዓሲም ብን አቢ ነጁድ የመጡት እሱ ዷዒፍ ነው።
📗 ኢቲሃፍ ኺረቲል መሕራሕ ሙጀለድ (ጥራዝ) 6 ገፅ 257
📌 ጣሂር ኢብኑ ዓሹር ዷዒፍ መሆኑን ገልፀዋል።
ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእርግጥም በእሷ ላይ "ያገባ ወንድና ሴት ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ በድንጋይ ውገሯቸው አሏህ አሸናፊውና ጥበበኛው ነው።" የሚል አንብበናል ከእርሶ የተሻረውን ተሽሮዋል። አባ ዑበይድ አል'ቃሲም ብን ሰል'ላም (ላ ትጠብቃለች) እንዲሁም ኢብኑል አንባሪ ከዓኢሻ በኩል 100 አንቀፆች በነብዩ ዘመን ትነበብ ነበር ዑስማን መሳሂፍ በፃፈ ጊዜ ያንን አትደርስም አሁን ያለውን ቢሆን እንጅ።
وكلام الخبرين ضعيف السند
✔️ ሁለቱ ንግግሮች (ዘገባዎች) ሰነዳቸው ዷዒፍ ነው።
📘 ተፍሲር አት'ተህሪር ወት'ተንዊር ሙጀለድ (ጥራዝ) 21 ገፅ 246
📌 የሙስነድ አህመድ ሙሃቂቅ ዷዒፍ እንደሆነ ገልፀዋል።
اسناده ضعيف
✔️ ሰነዱ ዷዒፍ ነው።
✔️ ዓሲም ብን በሕደላሕ ታማኝ ቢሆንም በደካማ ሽምደዳ ምክንያት ጥርጣሬ (ሽምደዳ ላይ) ይከሰትበታል።
📙 ሙስነድ አህመድ ሙጀለድ (ጥራዝ) 35 ገፅ 134
ዓሲም ብን በሕደላሕ እሱ ዓሲም ኢብን አቢ ነጁድ ማለት ነው።
ሰዱቅ ነው ግን አውሓም አለበት በቂርኣት ላይ ሁጃ ነው።
📕 ተቅሪቡ አት'ተሕዚብ ገፅ 228
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
አቡ ዳውድ እንደነገረን ኢብኑ ፈዷለሕ እንደነገረን ከዓሲም ከዚር/زرَّ ኡበይ ብን ከዓብ እንዲህ አለኝ
አንተ ዚር ሆይ ሱረቱል አህዛብን ምን ያኽል (የአንቀፅ ቁጥር) ታነቧታላችሁ?
እንዲህ አልኩት እንዲህ እንዲህ አንቀፅ
እንዲህ አለ ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእሷም "ያገባ ወንድ (الشيخ) እና ሴት (الشيخة) ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ በድንጋይ ውገሯቸው ለአሏህና መልእክተኛው ፍርድ።
✔️ ከእርሱ የተሻረው ተሻረ።
📘 ሙስነድ አቢ ዳውድ አጥ'ጠያሊሲ ሙጀለድ (ጥራዝ) 1 ገፅ 436
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
አቡ ዳውድ እንደነገረን ኢብኑ ፈዷለሕ እንደነገረን ከዓሲም ከዚር/زرَّ ኡበይ ብን ከዓብ እንዲህ አለኝ
አንተ ዚር ሆይ ሱረቱል አህዛብን ምን ያኽል (የአንቀፅ ቁጥር) ታነቧታላችሁ?
እንዲህ አልኩት እንዲህ እንዲህ አንቀፅ
እንዲህ አለ ሱረቱል በቀራን ትስተካከል ነበር በእሷም "ያገባ ወንድ (الشيخ) እና ሴት (الشيخة) ዝሙት በፈፀሙ ጊዜ በድንጋይ ውገሯቸው ለአሏህና መልእክተኛው ፍርድ።
✔️ ከእርሱ የተሻረው ተሻረ።
📌 ቀጥለውም አል'በይሓቂይ እንዲህ አሉ
"በእርግጥ በዚህ ርዕስ ስር በኪታቢል ሁዱድ መረጃ የሚደረግበት ዘግበናል ከእርሱም ጋር እዚህ ጋር ፅህፈቷ (መነባነብ/ቲላዋ) የተሻረ ፍርዷ (ሁክም) የፀደቀ (የቀረ/ያልተሻረ)"
📕 አል'መድኸል ኢላ ዒልሚ አስ'ሱነን ሙጀለድ (ጥራዝ) 2 ገፅ 489
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ አባ ዑበይድ በመፅሀፋቸው "ከቁርኣን ከወረዱ በኋላ ከተሻሩ አንቀፆች እንዲሁም በመሳሂፍ ያልቀሩ" በሚል ርዕስ ስር አስፍረውታል።
📙 ፈዷኢሉል ቁርኣን ገፅ 320
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ አል'ኢማም አል'ሙስተግፊሪ አን'ነሰፊ በመፅሀፋቸው "ከቁርኣን ከወረዱ በኋላ ከተሻሩ አንቀፆች እንዲሁም በሙስሀፍ ያልቀሩ" በሚል ርዕስ ስር አስፍረውታል።
📙 ፈዷኢሉል ቁርኣን ሙጀለድ (ጥራዝ) 1 ገፅ 223
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ ኢብኑ ከሲር በተፍሲራቸው ሱረቱል አህዛብ በሚያብራሩበት ጊዜ የተሻሩ አንቀፆች መሆናቸውን ገልፀዋል።
- በእርሶ ውስጥ ቁርኣን እንደነበረ ከዛም ቲላዋው በተጨማሪ እንዲሁም ፍርዱም የተሻረ እንደነበረ ያስጨብጣል።
📗 ተፍሲር አል'ቁርኣን አል'ዓዚ/ظም ሙጀለድ (ጥራዝ) 6 ገፅ 375
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ አል'ሙተቂ ሒንዲ "መንሱኺል ቁርኣን" በሚል ርዕስ ስር አስፍረውታል።
📙 ከንዝ ኡማል ሙጀለድ (ጥራዝ) 2 ገፅ 567
📌 ቁርኣን አሏህ ጠብቆታል የጠፋ የለም! አንቀፆቹ የተሻሩ ናቸው።
✔️ ኢማም አስ'ሱዩጢ የሽረት አይነቶች ከጠቀሱ በኋላ ስለ ሱረቱል አህዛብ የሚናገሩ አንቀፆች ቲላዋው የተሻረ ሁክሙ ያልተሻረ በሚለው የሽረት አይነት ስር አስፍረውታል።
እሱም ከዓኢሻ በኩል የመጣው ኢብኑ ለሒዓሕ ያለበት ኢብኑ ለሒዓሕ ዷዒፍ ነው።
📕 አል'ኢትቃን ዑሉሚል ቁርኣን ሙጀለድ (ጥራዝ) 4 ገፅ 1456
ቀጣይ ፅሁፉን ለማግኘት
