Eth-cryptopia
رفتن به کانال در Telegram
✔️Future millionaire Welcome to Eth-Cryptopia🔥 በዚ ቻናል የተለያዩ Airdrops ከብዙ እውቀት ጋር አብረን የምንሰራበት ቤት ነው። ለማንኛውን ጥያቄ ወይም ውይይት ግሩፓችንን መቀላቀል ትችላላቹ @EthCryptopia_Group Buy ads: https://telega.io/c/EthCryptopia
نمایش بیشتر4 905
مشترکین
-624 ساعت
-247 روز
-2230 روز
آرشیو پست ها
4 904
❗️ኢራን በድጋሜ ሆርሙዝ ዘግታለች! እስራኤል ሌባኖን ላይ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ስምምነቱ ተጥሷል በሚል በድጋሜ ሆርሙዝ ተዘግቷል
4 904
የውጭ ሀገር ዝርያ ያለው ውሻ እና የተለያዩ ንብረቶችን የሰረቁ ተከሳሾች በቁጥጥር ስር ውለው ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ *** አዲስ አበባ፤ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ተከሳሾች ሐብታሙ ታፈሰ፣ ዳንኤል ሰለሞንና ይስሀቅ ታደሰ የተባሉ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው አስኮ ጨረታ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ነው። ተከሳሽ ሐብታሙ ታፈሰ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ በቀን ሰራተኝነት ተቀጥሮ ከሚሰራበት ከአንድ መኖሪያ ቤት ቅጥር ግቢ አጥር ዘሎ በመግባት ግምቱ 50ሺህ ብር የሚያወጣ አንድ የውጪ ሀገር ዝርያ ያለው ውሻ፣ 47 ሺህ ብር ግምት ያለው የቀለም መቀቢያ ኮፕረሰር ማሽንና ብረት መቁረጫ ግራይንደር በመስረቅ ዳንኤል ሰለሞን እና ይስሀቅ ታደስ ለተባሉ ግብረ አበሮቹ በማቀበል ንብረቶቹን ይዘው ተሰውረዋል፡፡ በጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአስኮ ፖሊስ መምሪያ የደረሰውን ሪፖርት መነሻ በማድረግ ባደረገው ጠንካራ ክትትል የመጀመሪያውን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር አውሏል። ፖሊስ የምርመራ ማስፋት ተግባሩን በመቀጠል በአባሪነት ወንጀሉን የፈፀሙትን ዳንኤል ሰለሞን እና ይስሀቅ ታደስ የሰረቁትን ንብረቶች በተከራዩት ቤት ውስጥ ደብቀው በማስቀመጣቸው ከነኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ሊያውላቸው ችሏል፡፡ ፖሊስ ምርመራውን በሰውና በሰነድ ማስረጃ አጠናቆ በክፍለ ከተማው አቃቤ ሕግ በኩል ክስ እንዲመሰረትባቸውም አድርጓል፡፡ ህብረተሰቡ ለንብረቱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል ያለው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ማንኛውም ግለሰብም ይሁን ቡድን ወንጀል ፈጽሞ ከህግ ተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችልም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡ * ዘገባ፡- ም/ሳጅን ሳምሶን ሰለሞንውሻው ምንድነው በ 50ሺ እንደተገዛ አላወቀም መሰል😂
4 904
✔️የ ኢራን እና አሜሪክ ስምምነት ተከትሎ BrentOIL 78$ ደርሷል ሆርሙዝ ሙሉ በሙሉ የሚከፈት ከሆነ እና የተባሉት ስምምነቶች የማይጣሱ ከሆነ ከዚ በላይ ቅናሽ የሚያሳይ ይሆናል።
4 904
Repost from Trade Watcher
+1
⚡️ JUST IN: Iranian President Pezeshkian publishes the Islamabad MoU, calling it a “historical document”.
The agreement states the US-Iran war ends on all fronts including Lebanon, the naval blockade ends within 30 days, and Hormuz shipping resumes without charges for 60 days.
✅@futures
4 904
Have you guys ever seen a goalkeeper with a 7.8 rating after conceding 4 goals? 7 Saves that's impressive 🔥
4 904
Repost from Trade Watcher
⚡️ JUST IN: US and Iran have signed a Memorandum of Understanding to end the Iran War electronically, and it is now in effect.
✅@futures
4 904
GM My Habesha people 🙌
Tunisia bullied by Sweden
Senegal bullied by France
Now Algeria....
4 904
Truecaller Mod app
እንደኔ new version ተቸግራቹ ከነበር
features :- kept the blue black theme coz i don't like the gold sparkling one , enhanced the launch speed, and added a call recorder a feature any modder failed
Telebirr coming soon🙂↔️
4 904
💬Personal thought
✔️አንድ ሚድያ የትኛውንም የ ስፖርት ውድድር ለማስተላለፍ ፍቃድ ያስፈልገዋል እሱን ፍቃድ ካገኘ በኋላ ማስተላለፍ ይጀምራል።ለምሳሌ የ አለም ዋንጫ ከዚ በፊት በ ETV ነበር የምናስተላልፈው በፊት ከሞላ ጎደል ሁሉንም ጨዋታ ያስተላልፍ ነበር ለሃገር ውስጥ ብቻ በ አንቴና ያስተላልፍ ስለነበር ነገር ግን ከ 2018 በኋላ ይመስለኛል የተመረጡ ጨዋታዎችን ብቻ ማሳየት ጀመረ በ 2022 ደግሞ ሙሉ ጨዋታ አሳያለው ብሎ ግማሹን እንዴት እንዳሳየን የምታስታውሱት ነው።አሁንም ሀገሬ ቲቪ ተመሳሳይ ነገር ነው ካሉት 100 በላይ ጨዋታዎች ማስተላለፍ ይሚችለው 34 ብቻ እንደሆነ እየተወራ ነው።ጥያቄ የሚሆንብኝ ነገር ከ አንድ ሃገር አንድ ጣብያ ብቻ ነው የማስተላለፍ መብት እንዲኖረው የሚፈቀደው ወይስ ምንድነው?
✔️ከ ሃገር የተለያየ ጣብያ የማሳየት መብት የሚኖረው ከሆነ እኛ ሃገር ከ 20 በላይ ጣብያዎች አሉ ቢያንስ 4ቱ ተስማምተው ሁሉም የተወሰኑ ጨዋታዎችን የማስተላለፍ ፍቃድ ለማግኘት ቢሞክሩ ለምሳሌ አንዱ ጣብያ 25 ጨዋታ የማስተላለፍ መብት ቢወስድ አጠቃላይ 4 ጣብያ 100 ጨዋታ ማስተላለፍ ይችላል ማለት ነው። ይሄን ቢያደርጉ ለራሳቸውም ጣብያ እና ደግሞ ከ ስፖንሰርም የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች የሚገኝ ይመስለኛል። ይሁእንን ለማድረግ አቅም ያለው ሜድያ ሳይኖረን ቀርቶ ከሆነ አላውቅም ግን አብረው ቢሰሩ እንደዚ የተሻለ ሃሳብ ማምታት የሚችሉ ይመስለኛል።
አንድ ሃገር ላይ የተለያዩ ጣብያዎች የማስተላለፍ ፍቃድ ማግኘት መብት ደሞ ይኖራቸዋል ማሟላት የሚገባቸውን ነገር ካሟላ የ ሀገሬ ቲቪ ስራ አስኪያጅ ነዋይ ይመር ሃገር ውስጥ ካሉ ሌሎች ጣብያዎች ጋር ተነጋግረን ከ ሀገሬ ቲቪ ወስደው የተወሰኑ ጨዋታዎችን እንዲያስተላልፉ ለማድረግ እየተነጋገርን ነው የሚል ነገር ሲያወራ ሰምቼዋለው አንድ አይነት ጨዋታ ከማስተላለፍ በዚ ዘዴ የተለያዩ ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ ቢሞክሩ የተሻል ነበር ብዬ አስባለው።
💬ምን ታስባላቹ እናንተስ?
@EthCryptopia 🐣Beki Eth-Cryptopia 📱Eth-Cryptopia
4 904
✔️የ አለማችን አንደኛ ባለሃብት እና የመጀmeርያው ትሪልየነር Elon Musk በዛሬ እለት ያለው የሃብት መጠን $1.4T ደርሷል የ SpaceX Stock ዛሬ የ Stock Market ሲከፈት በ 8% መጨመሩን ተከትሎ ነው የ Elon Net worth $1.4 ትሪልየን የገባው 🔥
4 904
Repost from Trade Watcher
+1
⚡️ JUST IN: Iranian Foreign Minister Araghchi says the war with the United States is over.
✅@futures
4 904
Repost from Pavel Durov
🚫 India’s IT ministry banned Telegram for one week because some users shared leaked exam questions.
This punishes 150 million ordinary Telegram users in India — not the insiders who leaked the exam materials.
And the ban hasn't stopped anything. The leaks just moved to other apps.
🛡 We’ve done a lot to help fix the problem — even though its source is not Telegram.
Over the past few weeks, we removed hundreds of channels sharing leaked exam materials and related scams in India.
We’ve also been making the “edited” label more visible to prevent backdating scams.
🏳️ Telegram is a force for good. Banning it — even temporarily — is a mistake.
4 904
🔔$100M Auction
✔️ ዛሬ በነበረው ጨረታ 100M ዶላር የቀረበ ሲሆን የባንኮች ፍላጎት የነብረው 236M ዶላር ነበር ካለው አቅርቦት እጥፍ ማለት ነው። ከተወዳደሩት 16 ባንኮች 8ቱ የቀረበውን ጨረታ አንዱን ዶላር በ 158ብር ለመግዛት ተጫርተው ማሸነፍ ችለዋል።
Bank rate አብዛኞቹ ባንኮች አንዱን የ ዶላር ከ 155 ብር እስከ 157 ብር እየገዙ 158 እስከ 159 ብር እየሸጡ ይገኛሉ።
@EthCryptopia 🐣Beki Eth-Cryptopia 📱Eth-Cryptopia
4 904
✔️ረጅም ቪድዮ ነው ነገር ግን በጣም ብዙ ነገር ታውቁበታላቹ ብዬ አስባለው የሁላቹንም ጥያቄ የሚመልስ ቪድዮ ይመስለኛል ተረጋግታቹ እዩት
https://youtu.be/1Rb7LyKYkoo
