cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

PENTECOST 50ኛ ቀን🔥

በክርስቶስ ፍቅር እንደግ!🔥🔥 በመንፈስ ቅዱስ ሀይል በኢየሱስ ፍቅር የምቀጣጠል ትውልድ🔥🔥🔥 📚በክርስቶስ እውቀት የምሞሉን መንፈሳዊ መፅሐፍትን በPdf ታገኛላችሁ ቤተሰብ ይሁኑ🙏 Https//t.me/Pentecostall

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
652
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+557 روز
+33130 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ዮሐንስ 14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ² በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤ ³ ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ። ⁴ ወደምሄድበትም ታውቃላችሁ፥ መንገዱንም ታውቃላችሁ።
نمایش همه...
😭 3 1
5 አባ እወድሃለው ዘማሪ በረከት ተስፋዬ Live 🙏🙏🙏🙏😭😭 @pentecostall @pentecostall
نمایش همه...
6😭 3
🚨በ ቴሌግራም ቆይታችሁ መንፈሳዊ ህይወቶን ማሳደግ ካስፈለጎት ከታች ካሉት በተኖች መርጠው መጠቀም ይችላሉ🎁
نمایش همه...
🚨የመጽሐፍ ቅዲስ ጥናት
🚨ቆየት ያሉ መዝሙሮች
🚨አዳዲስ መዝሙሮች
🚨የ live ጸሎቶች
🚨መንፈሳዊ ፊሎሞች
🚨 የመጽሐፍ ቅዱስ ጦያቄዎች
📌ሁሉንም ለማግኘት📌
የምንወደው ነገር ይወርሰናል፤ ከእርሱ ውጪ ለሌላ ለምንም ነገር መሆን እስካንችል ድረስ የራሱ፣ ገንዘቡ ያደርገናል። መጽሐፍ ቅዱስ በመጨረሻው ዘመን ስለሚሆኑት ነገሮች ሲናገር ሰዎች ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ ይለናል፤ በሌላ ክፍል ደግሞ በዓለም ፍቅር ከመነደፉ የተነሳ የተሰጠውን ተልዕኮና አገልግሎቱን ጥሎ ስለኮበለለው ስለ ዴማስ እንዲህ ይላል፦“ዴማስ ይህን ዓለም ወዶ፣ ትቶኝ ወደ ተሰሎንቄ ሄዶአልና።" እነዚህ ክፍሎች የምንወደው ነገር ምን ያህል ተግባራችንን ከእግዚአብሔር ፈቃድ ወጪ አድርጎ አቅጣጫ ሊያስተን እንደሚችል በግልጽ ያሳያሉ። ስለዚህ የዘመን መጨረሻ ላይ እንዳለ ሰው በመንቃት ልባችን ከእግዚአብሔር ይልቅ በሌላ ነገር ፍቅር ተጠምዶ ከጌታ ፊት ጠፍተን ከወደድነው ነገር ጋር እንዳንኮበልል ልንጠነቀቅ ያስፈልጋል!! እግዚአብሔርም በሰጠን በመንፈስ ቅዱስ ፍቅሩን በየዕለቱ በልባችን እንዲያፈስና ከእርሱ ይልቅ ምንም ላንወድ የእርሱ ምርኮኛ እንዲያደርገን ተግተን መጸለይ ይገባናል!! “... ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን #የሚወዱ ይሆናሉና።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥4 (አዲሱ መ.ት) “ዴማስ ይህን ዓለም #ወዶ፣ ትቶኝ ወደ ተሰሎንቄ ሄዶአልና። ቄርቂስ ወደ ገላትያ፣ ቲቶ ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥10 (አዲሱ መ.ት)
نمایش همه...
👍 3 1🙏 1
የማንን መዝሙር ይፈልጋሉ? ቻናል ያላቹ አግኙኝ👇 @Free_wave1
نمایش همه...
1
♥️ታምራት አይሌ💖
♥️ዳዊት ጌታቸው💖
♥️መስከረም ጌቱ💖
♥️ተስፋዬ ጋቢሶ💖
♥️ይትባረክ ታምሩ💖
♥️አዲሱ ወርቁ💖
💜ቆየት ያሉ መንፈስን የሚያረሰር መዝሙሮች💖
💜አዳዲስ መዝሙሮች💖
🚨ሁሉንም በአንድ ለይ ለማግኘት📌
' አንብቡት 📔ርዕስ፦ ክርስትና እንዲህ ነው! 👤ጸሐፊ፦ ዎችማን ኒ Spiritual books @pentecostall📔 @pentecostall📚
نمایش همه...
👍 3
Yes 👍
No👎
ዘመን መጣ ዘመን አለፈ፤ ወቅቶችም ተፈራረቁ አንተ ግን ከጥንት በነበርክበት ቦታ አለህ። በምክንያት የቀረቡኝ በሌላ ምክንያት ሄደዋል፤ ያለ ምክንያት የወደድከኝ አንተ ግን ዛሬም ከእስትንፋሴ ቅርብ ነህ። ባለፉት ጊዜያት ቃል ገብተውልኝ በተስፋ ሆዴን ነፍተው እጥፍ ያሉብኝን ብዙ ሰዎች አውቃለሁ፤ አንተ ግን በቃልህ ተገኝተሃል። ምን እነርሱ ብቻ እኔም ለጉድ ተቀያየርኩብህ። እምነቴ ሲፈተን፤ የወቅቱ ንፋስ ሲገፋኝና ብዙ ፎክሬ ጥቂት መኖር ስያቅተኝ አንተ ግን በማይጥል ፍቅርህ ቀኜን ይዘህ ከፊት ለፊቴ አለህ። ወቅቱን አላምነውም። "አለሁልህ!" ባለኝ ሁሉ ላይ ልቤን አልጥልም። ልብ ቢጣልብህ እና ቢታመኑህ የምትታመን ጽኑ አምባ አንተ ብቻ ነህና። ኢየሱሴ❤❤❤❤
نمایش همه...
8
ክርስቲያን ኖት? Free promotion👇 @free_wave1
نمایش همه...
Yes 👍
No👎