fa
Feedback
BGIS # 3 Grade 9 2023/24

BGIS # 3 Grade 9 2023/24

رفتن به کانال در Telegram
270
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اکتبر '24
اکتبر '240
در 0 کانال‌ها
سپتامبر '24
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+41
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+21
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+236
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
01 اکتبر0
پست‌های کانال
ውድ የተከበራቸው የብስራተ ገብርኤል ት/ቤት ወላጆች:- የ3ኛው ሲሶ አመት ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ሐሙስ፣ሰኔ 20 ቀን 2016ዓ.ም በግማሽ ቀን መርሃ ግብር ይመለሳል። ፈተና ላይ የዕርማት ማስተካከያ (corrections) ካስተዋሉ የማጠቃለያ ካርድ ከመሰራቱ በፊት ከአርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም  እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሪፖርት እንድታደርጉ በአክብሮት ለማሳወቅ እንወዳለን።                                                 እናመሰግናለን!                                        የት/ቤቱ አስተዳደር።

2
ውድ የተከበራችሁ የብስራተ ገብርኤል ቁጥር 3 አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪ ወላጆች በሙሉ፦ ለ2017 የትምህርት ዘመን በእኛ ተቋም ልጅዎን ለማስተማር በተጠባባቂነት(Waiting list) ላይ የተመዘገባችሁ ከኬጂ 2 እስከ 11ኛ ክፍል ተማሪዎች የመጀመርያ ዙር የጽሑፍ ፈተና አርብ፣ሰኔ 21 ቀን 2016ዓ.ም በሁሉም ቅርንጫፍ ት/ቤቶች ከጠዋት 2:30 ሰዓት ጀምሮ ስለሚሰጥ ልጆቻችሁን ይዛችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። እናመሰግናለን የት/ቤቱ አስተዳደር
364
3
Notice Grade 9 students will take Afaan Oromo final exam on Friday, June 21/2024
485
4
بدون متن...
1 349
5
+1
بدون متن...
535
6
📌📌ሰኔ 6 ቀን 2016ዓ.ም📌📌 ውድ የተከበራችሁ የብስራተ ገብርኤል ት/ቤቶች ወላጆች / ህጋዊ አሳዳጊዎች ትምህርት ቤታችን የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ሥኬታማ በሆነ መልኩ ወደ ማጠናቀቁ መቃረቡን ስንገልጽላችሁ በታላቅ ደስታ ነው፡፡ የልጆቻችንን የትምህርት እና ሁለንተናዊ ለውጥን ለማምጣት በምናደርገው ጥረት ውስጥ ጥረታችን ምሉዕ እና ውጤታማ እንዲሆን ወላጆች የነበራችሁ ድጋፍ እና ክትትል ምትክ የሌለው ስለነበር ከልብ እናመሰግናለን፡፡ አሁን ቀጣዩ ጊዜ የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥበት ወቅት ነው። እናም ይህን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ በቀጣይ የተዘረዘሩትን ነጥቦች እና ዓበይት ክንውኖች በማንበብ እና በመተግበር አጋርነታችሁን ይበልጥ አረጋግጡልን፡፡ 1.ማንኛውንም አይነት ክፍያን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች  ከሰኞ፣ ሰኔ 10 በፊት እንድታጠናቅቁ ማሳሰብ እንወዳለን፡፡ይሄም በፈተና ወቅት የሚባክነውን ጊዜ በእጅጉ ይቆጥባል። 2.ሰኞ ፣ ማክሰኞ  እና ረቡዕ ሰኔ 10፣ 11 እና 12 ቀን 2016ዓም አመቱን ሙሉ የተማሩትን ትምህርት በከፍተኛ ትኩረት በቤት ውስጥ የሚያጠኑበትና የሚዘጋጁበት ስለሆነ ለተማሪዎች ትምህርት አይኖርም። 3.ከሐሙስ፣ሰኔ 13 እስከ ሰኞ፣ሰኔ 17 ቀን 2016ዓም የማጠቃለያ ፈተና በግማሽ ቀን መርሃ ግብር ይሰጣል። 4.ከረቡዕ - አርብ፣ ከሰኔ 12 – 14፡ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች 1ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ይሰጣል። 5.ቅዳሜ፣ ሐምሌ 6 ቀን 2016፡ የትምህርት ቤት የመዝጊያ ዝግጅት (Closing Day Celebration) የሚደረግበት ቀን ሲሆን በእለቱ የፕሪፓራቶሪ ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ የሚመረቁበት፣ከየክፍላቸው በአመቱ አማካኝ ውጤት ከ1ኛ - 3ተኛ የወጡ ተማሪዎች የሽልማት መርሃ ግብር፣ የአመቱ ምርጥ መምህር ሽልማት፣ በት/ርት ዘመኑ ልጅዎቻቸውን በከፍተኛ ደረጃ ሲከታተሉ የነበሩ ወላጅዎች  የምስጋና ጊዜ፤ ወዘተ ዝግጅቶች የሚከወኑ ይሆናል፡፡  እርስዎም በእለቱ እንዲገኙ ተጋብዘዋል። በዝግጅቱ ቀን የጥሪ ካርድዎን መያዝ አይርሱ፡፡ የጥሪ ካርዱ በልጅዎ በኩል ይደርስዎታል፡፡ 6.ከሐምሌ 1 እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2016ዓም ብቻ፡ እንዲመዘገቡ የተፈቀደላቸው ነባር ተማሪዎች ብቻ ለ2017 ዓ.ም የምዝገባ ወቅት ይሆናል፡፡ ውድ ወላጅዎች ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ በወቅቱ ልጅዎን እንዲያስመዘግቡ እያሳሰብን ወቅቱን ጠብቀው ባለማስመዝገብዎ ሊፈጠር ለሚችለው ችግር ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ ማሳወቅ እንወዳለን። 7. የጀማሪ አጸደ ህጻናት ተማሪዎች ምዝገባ ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሚከናወን ከሐምሌ 1 እስከ 5 ብቻ በመሆኑ ልጅዎቻችሁን ለቀጠይ አመት ለማስመዝገብ ቦታ የያዛችሁ ወላጅዎች በተጠቀሰው ጊዜ መሠረት ብቻ ምዝገባውን እንድታከናውኑ ማሳሰብ እንወዳለን፡፡ እባክዎ ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች ላይ ማስታወሻ በመያዝ ለልጅዎ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛ እንዲያደርጉ እና በፈተናው ላይ መልካም ውጤት እንዲያስመዘግቡ ያግዙ ዘንድ ማሳሰብ እንወዳለን፡፡ መልካም የእረፍት እና የአዲስ አመት ጅማሮ ወቅት እንዲሆንሎ ከወዲሁ ተመኘን፡፡ እናመሰግናለን የትምህርት ቤቱ አስተዳደር
586
7
Dear parents, the school will be half day on Friday, June 14/2024. Thank you 🙏
493
8
بدون متن...
895
9
بدون متن...
605
10
ለብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ላፍቶ ቅርንጫፍ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች      አዲስ አበባ 👉 ‼️ዳግም የስብሰባ ጥሪን ስለማድረግ‼️👈 ጉዳዩ፦የ2017ዓ/ም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ጭማሪን ይመለከታል፥ ከላይ በአርዕስቱ እንደተገለጸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከተማ አስተዳደሩ በአዋጅ 74/2014 በተሰጠው ተግባርና ሀላፊነት መሰረት የትምህርት አገልግሎት ክፍያ በወላጅና በትምህርት ተቋማት ስምምነት መሰረት መፈፀሙን ይከታተላል ስለሆነም ተቋማችን በ2016ዓ/ም የትምህርት ዘመን ምንም አይነት የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ጭማሪ አለማድረጉ ይታወቃል።ነገር ግን ለ2017ዓ/ም የትምህርት አገልግሎት ጭማሪ ለማድረግ እና ከወላጆች ጋር ለመወያየት በድጋሜ ቅዳሜ ፣ሰኔ 8 ቀን 2016ዓ.ም አጠቃላይ ወላጆችን ስብሰባ ስለጠራን በስብሰባው ላይ እንድትገኙ በአክብሮት ጠርተንዎታል።በዳግም ስብሰባው ጥሪ በተገኘው ወላጅ ስለሚወሰን ለ3ተኛ ጊዚ ስብሰባ እንደማይጠራ አውቃችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን። 👉የስብሰባው ቦታ ላፍቶ ብስራተ ገብርኤል አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ 👉የስብሰባ ሰዓት ጠዋት ከ2:30 እስከ 6:30 እናመሰግናለን!! የት/ቤቱ አስተዳደር
547
11
بدون متن...
467
12
ለብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ላፍቶ ቅርንጫፍ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች      አዲስ አበባ 👉 ‼️የስብሰባ ጥሪ‼️👉 ጉዳዩ፦የ2017ዓ/ም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ጭማሪን ይመለከታል፥ ከላይ በአርዕስቱ እንደተገለጸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከተማ አስተዳደሩ በአዋጅ 74/2014 በተሰጠው ተግባርና ሀላፊነት መሰረት የትምህርት አገልግሎት ክፍያ በወላጅና በትምህርት ተቋማት ስምምነት መሰረት መፈፀሙን ይከታተላል ስለሆነም ተቋማችን በ2016ዓ/ም የትምህርት ዘመን ምንም አይነት የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ጭማሪ አለማድረጉ ይታወቃል።ነገር ግን ለ2017ዓ/ም የትምህርት አገልግሎት ጭማሪ ለማድረግ እና ከወላጆች ጋር ለመወያየት ዕሁድ ፣ግንቦት 25 ቀን 2016ዓ.ም አጠቃላይ ወላጆችን ስብሰባ ስለጠራን በስብሰባው ላይ እንድትገኙ በአክብሮት ጠርተንዎታል። 👉የስብሰባው ቦታ አዶት ሲኒማ ብስራተ ገብርኤል ቁጥር 1 አጠገብ 👉የስብሰባ ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ7:30 እስከ 10:30 እናመሰግናለን!! የት/ቤቱ አስተዳደር
563
13
Due to the Down fall of dergue regim, there will not be school tomorrow May 28/2024.
558
14
بدون متن...
705
15
Grade 9 SAT Word List.docx
728
16
😁😁Congratulations!!!😁😁 This beautiful Campus, which is comfortable and suitable for students, will start working at its full capacity in the next academic year at CMC area.We are so happy to work with BGIS Communities.😍😍Thank you for the ongoing support🙏🙏🙏 Educational Excellence and timeless values!!!
786
17
+9
بدون متن...
783
18
+8
بدون متن...
521
19
بدون متن...
537
20
بدون متن...
518