የዲያስፖራ ሙሉ ወንጌል የዓርብ የትምህርትና የፈውስ ፕሮግራም
“እነሆ፥ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል፤ እንደ እርሱስ ያለ አስተማሪ ማን ነው?” — ኢዮብ 36፥22
نمایش بیشتر516
مشترکین
-124 ساعت
+107 روز
+4230 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
አንተ ትበቃኛለህ የኔ ጌታ ሌላ ምንስ ያሻኛል
አንተ ትበቃኛለህ ጌታዬ ሆይ ሌላ ምንስ ያሻኛል
እግዚአብሔር አለልኝ አለልኝ ለኔ
እግዚአብሔር አለልኝ አለልኝ ለኔ
እግዚአብሔር አለልኝ አለልኝ ለኔ
እግዚአብሔር አለልኝ አለልኝ ለኔ
ሊሊ
ጥላሁን
አንተ_ትበቃኛለህ_ቃል_ኪዳን_ጥላሁን_ሊሊ_Kalkidan_Tilahun_Lily_Ante_Tibekag.m4a5.96 MB
ዛሬ ከ ቀኑ 11:30 ጀምሮ በዲያስፖራ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ልዩ የአምልኮ እና የእግዚአብሔር ቃል ትምህት ጊዜ አለን በመገኘት የእግዚአብሔርን ጸጋ ተካፈሉ።
“ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤”
— ቲቶ 2፥11
https://t.me/dfghealingministry
የዲያስፖራ ሙሉ ወንጌል የዓርብ የትምህርትና የፈውስ ፕሮግራም
“እነሆ፥ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል፤ እንደ እርሱስ ያለ አስተማሪ ማን ነው?” — ኢዮብ 36፥22
🔥 1
ምህረትህ በእኔ ላይ እንድሆን እሻለሁ
እኔ ግን በቀልን ወዳጅ አድርግያለሁ
ነፍሴ ተጎሳቁላ ከቶም ሳያምርባት
ተኮንና እንዳትኖር ይቅርታን አስተምራት
ይቅርታን ለማድረግ ልቤ አልሆን እያለው
እግሬ የሚራመደው ሸካራ መንገድ ነው
የእግዚአብሔር ልጅ ሆይ ድካሜን ታውቃለህ
ዳብሰኝ እንደገና ትለውጠኛለህ
ወንድሜን ማቁሰሌ እጅግ ይረሳኛል
የተበደልኩትን መቁጠር ይጥመኛል
ምን አለበት ዛሬ ልቤን ብትጠርበው
መቀጥቀጫው ብረት መዶሻ በእጅህ ነው
ይቅርታን ለማድረግ…….
እጄን ለአንተ ሰጠሁ አንተ እንድታስተምረኝ
ለውጠኝ ጌታ ሆይ ይኼው በእግርህ ስር ነኝ
የበደለኝን ሰው ይቅር ብዬ እንዳልፈው
በቀልን ሳላስብ በፍቅር እንዳቅፈው
ይቅርታን ለማድረግ…….
ምህረትህ በእኔ ላይ እንድሆን እሻለሁ
እኔ ግን በቀልን ወዳጅ አድርግያለሁ
ነፍሴ ተጎሳቁላ ከቶም ሳያምርባት
ተኮንና እንዳትኖር ይቅርታን አስተምራት
ይቅርታን ለማድረግ…….
ወንድሜን ማቁሰሌ እጅግ ይረሳኛል
የተበደልኩትን መቁጠር ይጥመኛል
ምን አለበት ዛሬ ልቤን ብትጠርበው
መቀጥቀጫው ብረት መዶሻ በእጅህ ነው
ይቅርታን ለማድረግ…….
. ይቅርታ
ደረጀ ከበደ
ዘመን ተሻጋሪ
@Protestant_Songs (10).mp32.25 MB
👍 2🔥 2
ለእኛ ለእኛ የሚያስፈልገን ሊቀ ካህን
✒️ቅዱስ
✒️ነቀፋ የሌለበት
✒️ንጹሕ
✒️ከኀጢአተኞች የተለየ
✒️ከሰማያት በላይ የከበረ
እንደዚህ ያለ ሊቀካህናት ነው ። ካልሆነ አስቀድሞ ለራሱ ኀጢአት በመቀጠልም ለሕዝቡ ኀጢአት በየቀኑ መስዋዕት የሚያቀርብ ለዘላለም በሰው ተመርጦ ለሰው የተሾመ ፍጹማን ልያደርገን አይችልም ።
✒️ሊቀ ካህናችን የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
እርሱ በየቀኑ ለኀጢአታችን መስዋዕት ማቅረብ አያስፈልገውም ራሱን በሰጠ ጊዜ ስለ ኀጢአታችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አቅርቦአልና ለወላለምም ፍጹማን አድጎናል።
እንግዲህ ለእኛ የሚያስፈልገን፣ ቅዱስ፣ ነቀፋ የሌለበት፣ ንጹሕ፣ ከኀጢአተኞች የተለየና ከሰማያት በላይ የከበረ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ነው። እርሱም እንደ ሌሎቹ ሊቃነ ካህናት፣ መጀመሪያ ስለ ራሱ ኀጢአት ከዚያም ስለ ሕዝቡ ኀጢአት በየቀኑ መሥዋዕት ማቅረብ አያስፈልገውም፤ ራሱን በሰጠ ጊዜ፣ ስለ ኀጢአታቸው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መሥዋዕት አቅርቦአልና። ሕጉ ደካማ የሆኑትን ሰዎች ሊቃነ ካህናት አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣው መሐላ ግን ለዘላለም ፍጹም የሆነውን ልጅ ሾሞአል።
ዕብራውያን 7:26-28
➡️ አንደ በቀረበው ቅዱስ መስዋዕት ለዘላለምም ፍጹማን ሆነናል።
ይህኛው ካህን ግን አንዱን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ፣ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦአል፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጠላቶቹ የእግሩ መረገጫ እስኪሆኑ ድረስ ይጠብቃል፤ ምክንያቱም በአንዱ መሥዋዕት እነዚያን የሚቀደሱትን ለዘላለም ፍጹማን አድርጎአቸዋል።
ዕብራውያን 10:12-14
✒️#ታላቅ ሊቀ ካህናት አለን የማይሻር ክህነት ባለቤት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ።
https://t.me/dfghealingministry
#የነፍስ መልሕቅ የሆነ ጽኑና አስተማማኝ ተስፋ።
ኢየሱስ
እኛም የነፍስ መልሕቅ የሆነ ጽኑና
አስተማማኝ ተስፋ አለን፤ ይህም ተስፋ ከመጋረጃው በስተ ጀርባ ወዳለው ውስጠኛ መቅደስ ይገባል።
ዕብራውያን 6:19
መልሕቅ አንድ መርከብ ስፍራዋን ጠብቃ እንድትቆም ያደርጋል ። ልክ እንደ መልሕቅ በክርስቶስ ያለን ተስፋም የድኅነታችን ዋስትና ነው።
➡️ በጣም የምደንቅ ሀሳብ አለ መልሕቅ የሚጣለው ወደ ታች ወደ ባሕሩ ወለል ሲሆን አስደናቂ ነገር ደግሞ የእኛ የክርስቲያኖች መልሕቅ ግን በተቃራኒው ወደ እውነተኛዪቱ ሰማያዊት መቅደስ በመሄድ በራሱ በእግዚአብሔር ላይ ይታሰራል።
# ለዚህም ነው ተስፋችን ጹኑና አስተማማኝ የሆነው።
ዛሬ ከ11:30 ጀምሮ አይቀርም
https://t.me/dfghealingministry
የዲያስፖራ ሙሉ ወንጌል የዓርብ የትምህርትና የፈውስ ፕሮግራም
“እነሆ፥ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል፤ እንደ እርሱስ ያለ አስተማሪ ማን ነው?” — ኢዮብ 36፥22
“እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።”
— 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥6
https://t.me/dfghealingministry
❤ 3
Photo unavailableShow in Telegram
ኤፌሶን 5:1-8
የእርሱን(የክርስቶስ ኢየሱስን )ምሳሌ ተከተሉ።
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች በመሆናችሁ በማናቸውም ማለትም በነገር ሁሉ የእርሱን ምሳሌ ተከተሉ።
ክርስቶስ ኢየሱስ እኛን በመውደዱ =ለእግዚአብሔር -ራሱን
ደስ የሚያሰኝ ስጦታና
ጣፋጭ (ውብ) መዓዛ ያለው መስዋዕት አድርጎ ስለእኛ አሳልፎ ሰጠ ። ለእኛ ካለው ጥልቅ ፍቅር የተነሣ ይህን ካደረገ እኛም የእርሱን አርአያ በመከተል ለሰው ሁሉ ፍቅር ልናሳይና ልንወድም ጭምር ይገባል ።
👍 3
00:59
Video unavailableShow in Telegram
ዘማሪት ማዕረግ ታዬ
የዲያስፖራ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ዘማሪ
6.12 MB
❤ 3👍 2
ከመልካምነት ከፍቅር በቀር እኔ አላየውም
የውስጥ አይኖቼ ድንገት ሲበሩ የማይለወጥ ኢየሱስን አዩ
ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ
በገጠመኝ ነገር ፈፅሞ አለካህም
እኔን የገጠመኝ አንተን አይገልጥህም
ፈልጌ ባጣውት እኔን የገጠመኝ አንተን አይገልጥህም
ጥንትም ፍቅር ዛሬም ፍቅር ፍቅር ብቻ ፍቅር ነህ
ጥንትም መልካም ዛሬም መልካም መልካም ብቻ መልካም ነህ
እዝራ ንጉሴ
ድንቅ ዝማሬ
እጅግ_ድንቅ_አምልኮ_ከመልካምነት_Ezra_Nigussie_New_protestant_mezemur_20.m4a9.91 MB
❤ 1
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.