fa
Feedback
ሔዋናዊት ጉዞ

ሔዋናዊት ጉዞ

رفتن به کانال در Telegram

እግዚአብሔር አላማዬ ነው።

نمایش بیشتر
248
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
-230 روز

در حال بارگیری داده...

کانال‌های مشابه
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '260
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+8
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '250
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '250
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+129
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
06 سپتامبر0
05 سپتامبر0
04 سپتامبر0
03 سپتامبر0
02 سپتامبر0
01 سپتامبر0
پست‌های کانال
የነቢዩ ዳዊት እንባ ፦ ከታች የተጠቀሱ መዝሙራት ንጉሡ ምን ያህል ልቡ እንደተሰበረ እና እንደተጸጸተ ያሳያሉ። «በጩኸቴ ደክሚያለሁ፤ ሌሊቱን ሁሉ አልጋዬን አጥባለሁ፥ በዕንባዬም መኝታዬን አርሳለሁ።»
የነቢዩ ዳዊት እንባ ፦ ከታች የተጠቀሱ መዝሙራት ንጉሡ ምን ያህል ልቡ እንደተሰበረ እና እንደተጸጸተ ያሳያሉ። «በጩኸቴ ደክሚያለሁ፤ ሌሊቱን ሁሉ አልጋዬን አጥባለሁ፥ በዕንባዬም መኝታዬን አርሳለሁ።» (መዝሙር 6፥6) ደግሞም እንዲህ ይላል፦ «አለቀስኩ ነፍሴንም በጾም አደከምኋት፤ ማቅንም ለበስሁ።» (መዝሙር 69፥10-11) እንዲሁም፦ «ከጩኸቴ ድምፅ የተነሣ አጥንቶቼ ከቆዳዬ ጋር ተጣበቁ… አመድ እንደ እህል በልችያለሁና፥ መጠጤንም ከዕንባዬ ጋር ቀላቀልሁ።» መዝሙር 102፥5, 9 📖 :-Tears in spiritual life በተጨማሪም:- « ተቸግሬአለሁና አቤቱ ምራኝ ዓይኔም ከኃዘን የተነሣ ተፈጀች፥ ነፍሴም ሆዴም። 10 ሕይወቴ በኅዘን አልቃለችና፥ ዓመታቴም በልቅሶ ጩኸት ኃይሌ በችግር ደከመ፥ አጥንቶቼም ተነዋወጡ።(መዝ 31:9) «እንባዬ በቀንና በሌሊት ምግብ ሆነኝ።(መዝ 42:3) «ሕግህን አልጠበቅሁምና የውሃ ጅረት ከዓይኖቼ ፈሰሰ።(መዝ 119:136) ...... እነዚህንና ሌሎችንም የዳዊት መዝሙራት ደጋግሞ ማንበብና ማሰላሰል፤ በነቢዩ ስም መማጸን፣ንጉሡን መወዳጀት(ወር በገባ 23 ይዘከራል) ዕንባን ለማግኘት አንዱ መፍትሄ ነው።

2
....“Give me, Lord, fountains of many tears to weep over my pride, anger, harshness, impurity, negligence and over the many s
....“Give me, Lord, fountains of many tears to weep over my pride, anger, harshness, impurity, negligence and over the many sins of my tongue, heart and mind. Also, for my lack of love of your people, for my lack of seriousness in my spirituality, and for my carelessness in keeping your laws. Give me also fountains of many tears to weep for my lack of love.” “አቤቱ ጌታዬ፣ በትዕቢቴ፣ በቁጣዬ፣ በጨካኝነቴ፣ በርኵሰቴ፣ በቸልተኝነቴ እና በምላሴ፣ በልቤና በአእምሮዬ በሠራኋቸው ብዙ ኃጢአቶች ላይ እንዳለቅስ የብዙ እንባ ምንጮችን ስጠኝ። እንዲሁም ሕዝብህን በፍቅር ስለማልወዳቸው፣ በመንፈሳዊ ሕይወቴ ንዝህላል ስለሆንኩ፣ ሕጎችህንም ለመጠበቅ ስለማልተጋ እንዳለቅስ የብዙ እንባ ምንጮችን ስጠኝ። ከዚህም በላይ፣ ፍቅር ስለሌለኝ እንዳለቅስ የብዙ እንባ ምንጮችን ስጠኝ።” 📖 :-Tears in spiritual life
61
3
A Couplet:"The Psalter of David, whose sayings are as stones, Doth crush the passions as they were another Goliath." የዳዊት መዝሙ
A Couplet:"The Psalter of David, whose sayings are as stones, Doth crush the passions as they were another Goliath." የዳዊት መዝሙራት እንደ ዳዊት ወንጭፍ ናቸው ዳዊት ጎልያድን እንደጣለባቸው ድንጋዮች የበረቱ የሐጢአት ግንቦችን ያፈርሳሉ። የልብ ውስጥ ጎልያድ የተባሉ የርኩሰት ሐሳቦችንም ያደቅቃሉ።
27
4
بدون متن...
22
5
ሰላም ለእናንተ ይሁን ተወዳጆችዬ ግሪክ የምትኖሩ ሰዎች አለሁ በሉኝ ለጥብቅ ጉዳይ ተፈልጎ ነው እግዚአብሔር ይስጥልኝ ❤
104
6
❤️_“አምነን_ተነስተናል_“_ዘማሪት_ፀዳለ_ጎበዜ_@_mahtot128k.m4a
37
7
8 አብርሃም የተባለው ርስት አድርጎ ሊቀበለው ወዳለው ስፍራ ለመውጣት በእምነት ታዘዘ፥ ወዴትም እንደሚሄድ ሳያውቅ ወጣ። ✍️:ዕብራውያን 11:8 ነሐሴ 28 የአባቶቻችን የአብርሃም፣ይስሐቅና ያዕቆብ መ
8 አብርሃም የተባለው ርስት አድርጎ ሊቀበለው ወዳለው ስፍራ ለመውጣት በእምነት ታዘዘ፥ ወዴትም እንደሚሄድ ሳያውቅ ወጣ። ✍️:ዕብራውያን 11:8 ነሐሴ 28 የአባቶቻችን የአብርሃም፣ይስሐቅና ያዕቆብ መታሰቢያቸው ነው። በረከታቸው ይደርብን።
33
8
“Give me, Lord, fountains of many tears as you did in the past to the sinful woman” and “Make me worthy to shed my tears on y
“Give me, Lord, fountains of many tears as you did in the past to the sinful woman” and “Make me worthy to shed my tears on your feet, which took me to the right path and offer you the best of perfumes. Grant me to live pure and repentant...” “ጌታዬ ሆይ፣ በአንድ ወቅት ለኃጢአተኛይቱ ሴት እንደሰጠሃት የብዙ እንባ ምንጮችን ስጠኝ። በቀኝ መንገድ የመራኝን ቡሩካት እግሮችህን በእንባዬ ለማጠብና ከሁሉ የተሻለውን ሽቶ ለአንተ ለማቅረብ የተገባሁ አድርገኝ። በንጽሕናና በንስሐ እንድኖር ስጠኝ…” 📖 :-Tears in spiritual life
114
9
Tears_in_Spiritual_life(128k).m4a
41
10
Tears in Spiritual Life.pdf
29
11
"ዕንባ በመንፈሳዊ ሕይወት" (Tears in Spiritual Life) 📖 የ117ኛው የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የቤተክርስቲያን መብራት በሆኑት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
"ዕንባ በመንፈሳዊ ሕይወት" (Tears in Spiritual Life) 📖 የ117ኛው የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የቤተክርስቲያን መብራት በሆኑት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ የተደረሰ፣ ክርስቲያኖች በጸሎትና በንስሐ ሕይወታቸው ውስጥ ስላላቸው የዕንባ መንፈሳዊ ሚስጥርና ጥቅም የሚያስተምር ጥልቅ መጽሐፍ ነው። በመጽሐፉ ውስጥ የተብራሩት ዋና ዋና የመንፈሳዊ ዕንባ ዓይነቶችና ጥቅሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1. የንስሐ ዕንባ (የኃጢአት መጸጸቻ) ሰው ስለሠራው ኃጢአት አዝኖና ልቡ ተሰባብሮ የሚያፈሰው ዕንባ እግዚአብሔርን ደስ ያሰኛል። ይህ ዕንባ ልብን ከበደል ያጠራል፤ ወደ እግዚአብሔር ምሕረትም ይመራል። 2. የፍቅርና የናፍቆት ዕንባ አማኝ ክርስቲያን ወደ ፈጣሪው ያለውን ጥልቅ ፍቅርና መናፈቅ ለመግለጽ የሚያፈሰው ዕንባ ነው። በጸሎት ጊዜ ከመንፈሳዊ መጋደልና ከልብ መነካት የሚመነጭ የናፍቆትና የፍቅር ዕንባ ነው። 3. የጭንቅና የልመና ዕንባ ሰው በችግር፣ በፈተና ወይም በጭንቀት ጊዜ ረዳት አጥቶ ወደ እግዚአብሔር ብቻ ሲጮኽ የሚፈስ ዕንባ ነው። እግዚአብሔር የሰዎችን የችግር ለቅሶና ጩኸት ሰምቶ ፈጣን ምላሽ ይሰጣል። 4. ስለ ሌሎች ማልቀስ (የመራራት ዕንባ) ቅዱሳን ስለ ሌሎች ሰዎች መዳን፣ ስለ ሕመምተኞችና ስለ ዓለም ሰላም የሚያለቅሱት ዕንባ ነው። ይህ የፍቅር መገለጫና የክርስቶስን የርኅራኄ መንገድ መከተል ነው። ዋናው መልእክት፦ አቡነ ሺኖዳ በመጽሐፋቸው ዕንባ ከዓይን የሚፈስ ተራ ፈሳሽ ሳይሆን "የነፍስ ጸሎት" እና ልብን ለጸጋ የሚያዘጋጅ መንፈሳዊ መሣሪያ መሆኑን ያስተምራሉ። ✍️:አጋራችን AI ላይ ጥቂት ጣል ተደርጎበት
44
12
Abba Noah asked Saint Macarius, “Tell me a word of benefit.” The old man said to him, “flee from men”. Abba Noah then asked h
Abba Noah asked Saint Macarius, “Tell me a word of benefit.” The old man said to him, “flee from men”. Abba Noah then asked him, “What do you mean my Father by fleeing from men?” The old man then said, “Stay in your cell and weep for your sins”. ✍️:-Tears in spiritual life
152
13
ዲያቆን አቤል ካሳሁን ስለ ራዕየ ኒፎን 📖 "በሁሉ ጎዳና ምሳሌ የሚሆን፣ በተለይ ለዚህኛው ትውልድ ቅርብ የሆነ እና ወድቆ በመነሣት ውስጥ ያለውን ተስፋ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ አንድ ቅዱስ ወደ ሕ
ዲያቆን አቤል ካሳሁን ስለ ራዕየ ኒፎን 📖 "በሁሉ ጎዳና ምሳሌ የሚሆን፣ በተለይ ለዚህኛው ትውልድ ቅርብ የሆነ እና ወድቆ በመነሣት ውስጥ ያለውን ተስፋ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ አንድ ቅዱስ ወደ ሕይወታችሁ የምትጨምሩበትን መጽሐፍ ልጋብዛችሁ? ይኸው “ራእየ ኒፎን” በቀሲስ ታምራት ውቤ። ቀሲስ ታምራት ውቤ ይህን ድንቅ መጽሐፍ በመተርጎማቸው፣ ቅድስና ርቆ እንደ ተሰቀለ ውብ ፍሬ እያጓጓ የማይደረስበት ለሚመስለን ለዛሬ ክርስቲያኖች፣ ዛፉን ዘንበል አድርጎ ፍሬውን የማቅረብ ያህል ነው ድርሻቸውን ተወጥተዋል። ደግሞ የአተረጓጎም ለዛው፣ እና የቋንቋው ውበት ደግሞ አስደናቂ ነው። አንዴ ካነሡት አስቀምጡኝ አይልም።"           
52
14
እክልኑ አባልከ ዘሐረፅዎ በዕብን ፤ ወርቅኑ ዘፈተንዎ በእሳት ርሱን:- አካልህ፣ እህል ነውን በድንጋይ የፈጩት፤ ወርቅ ነውን በእሳት የፈተኑት ። ✍️:-ጥር ጊዮርጊስ አቋቋም
እክልኑ አባልከ ዘሐረፅዎ በዕብን ፤ ወርቅኑ ዘፈተንዎ በእሳት ርሱን:- አካልህ፣ እህል ነውን በድንጋይ የፈጩት፤ ወርቅ ነውን በእሳት የፈተኑት ። ✍️:-ጥር ጊዮርጊስ አቋቋም
63
15
❤️
10
16
IMG_20260828_093934_444.jpg
66
17
ራእየ_ኒፎን_ሙሉ_ትረካ_#amharic_#narration_#ethiopian_#orthodox_#ዘተዋህዶ48k.m4a
81
18
ከሲኦል ባሻገር....ፍቅር አንድን ሐጢአት ለመስራት ስናስብ ጌታ ይቀጣኛል፣ ሲኦል እገባለሁ ብሎ ከሐጢአት መጠበቅ አንድ መልካም ነገር ነው ። ከዚህ የሚበልጠውና ክርሰቲያኖች ሊከተሉት የሚገባው ትልቁ
ከሲኦል ባሻገር....ፍቅር አንድን ሐጢአት ለመስራት ስናስብ ጌታ ይቀጣኛል፣ ሲኦል እገባለሁ ብሎ ከሐጢአት መጠበቅ አንድ መልካም ነገር ነው ። ከዚህ የሚበልጠውና ክርሰቲያኖች ሊከተሉት የሚገባው ትልቁ ተግባር ደሞ ስለፍቅር ከሐጢአት መጠበቅ ነው ። ስለ መድኃኔዓለምና ስለቅዱሳኑ ፍቅር ። ሳይገባኝ ያከበረኝ ፣ ራሱን የሰጠኝ፣ ስጋውን ከስጋዬ፣ ደሙን ከደሜ የቀላቀለው ፣ ከመታወቅ ያለፈ ፍቅሩንና ምህረቱን ያበዛልኝ ወዳጄ መድኃኔዓለምን አላሳዝነውም ፤ እናቴ እመብርሃንን አላስከፋትም ። አባቴ ሚካኤልንማ አንገት አላስደፋውም ... ብሎ ከክፉ ግብራችን መታቀብ ይገባል ። ክርስቶስ ራስ ሆኖ ከቅዱሳኑ ጋር አንድ ብልት (የክርስቶስ አካሉ) ሆነናልና ። በፍቅር ተሳስረናልና ነው ። ምድራዊ ወዳጆቻችንን ላለማስቀየም እንደምንጠነቀቀው ሁሉ ፣ ሰማያዊ ወዳጆቻችንን ላለማስከፋት እጅጉን ልንጠነቀቅ ይገባል ። ሐዋሪያውም ለለበስነው ክርስቶስ እንድንጠነቀቅ :-"ስለዚህ ከሰማነው ነገር ምናልባት እንዳንወሰድ፥ ለእርሱ አብልጠን ልንጠነቀቅ ያስፈልገናል። " (ዕብ 2:1) ይላል። በራዕየ ኒፎን ላይ ቅዱስ ኒፎን ማታ በእመብርሃን ስዕል ፊት ቆሞ ሊያመሰግናት ሲል ያለወትሮው እመቤታችን ተከፍታ እና ተቆጥታ ያያታል ። ምን አጥፍቶ እንደሆነ ግራ ገብቶት ውሎውን ሲመረምር ለካ በአንድ ኃጥዕ ሰው ላይ መፍረዱ ትዝ አለው ። እናም አልቅሶ ይቅርታ ጠየቃት ፣ መከፋቷንና ቁጣዋን ትታ ብሩህ ፊቷን መለሰችው ። በዚሁ መጽሐፍ በሌላ ምዕራፍ :- አንድ መልአክ በሰው አምሳል አንድ ቤት ደጅ ተቀምጦ ሲያለቅስ ቅዱስ ኒፎን አይቶት ቢጠይቀው "የምጠብቀው ልጄ ከጋለሞታ ጋር ዝሙት እየፈጸመ ነው ።ለዚህ ነው የማለቅሰው" አለው ። አይታየንም እንጂ ሰማያዊ ወዳጆቻችንን በሐጢአታችንና በቸልተኛነታችን ስናስከፋና ስናስለቅስ ነው የምንውለው ።
11
19
በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በግብጽ ስለ ተፈጸመ አንድ ታሪክ ላስታውሳችሁ። በላዕላይ ግብጽ ይኖር የነበረ አንድ ምስጉን ካህን በጊዜው የከተማው ከንቲባ ወደ ሆነው ባለሥልጣን ቢሮ ሄዶ ቤተ ክርስ
በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በግብጽ ስለ ተፈጸመ አንድ ታሪክ ላስታውሳችሁ። በላዕላይ ግብጽ ይኖር የነበረ አንድ ምስጉን ካህን በጊዜው የከተማው ከንቲባ ወደ ሆነው ባለሥልጣን ቢሮ ሄዶ ቤተ ክርስቲያንን በሚመለከት ለከንቲባው ጥያቄ ያቀርብለታል። ይሁን እንጂ ከንቲባው ግን በንቀት ያን የእግዚአብሔር ካህን እያመናጨቀ በጥፊ መትቶ ከቢሮው ያስወጣዋል። በዚህ ድርጊት እጅግ ልቡ ያዘነውም ካህን እንባውን እያፈሰሰ ለአገልግሎት ወደሚጠበቅበት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ገብቶ የጸሎት ሥርዓቱን አስጀመረ። ካህኑ በቤተ ክርስቲያን ሆኖ ሲጸልይ ሳለ ያ ከንቲባ በመንገድ ሲሄድ ድንገት ዙሪያው ጨለመበት፣ በፈረስ የተቀመጠ አንድ ሰውም ከመንገዱ አስቁሞ "ለምን ካህኑን እንደዚያ አዋርደህ ሰደብህ?" ሲል ጠየቀው። ከንቲባውም ገና መልስ መስጠት ሳይጀምር ያ ፈረሰኛ ፊቱን በጥፊ ጸፋው። ከምቱ ጥንካሬም የተነሣ አንድ ዓይኑ ጠፋ። ይህ እንደ ሆነም ወዲያው ጨለማው ተገፈፈ። ያ ፈረሰኛ ማን ነው? ካህኑ ሄዶ እንባውን ካፈሰሰለት ከሰማዕቱ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ውጭ ማን ሊሆን ይችላል። ✍️: ዲያቆን አቤል ካሳሁን ከዚህ የምንማረው:- የጊዮርጊስ ልጆችን በተቻለ መጠን ላለማስቀየም ሞክሩ ። አባታቸው ጋር ሄደው ሊያለቅሱ ይችላሉ ። አስቀይማችሁ በድላችሁ ከሆነ ጸቡ ከእኛ ሳይሆን በጥፊ አይን ከሚያሳውር አባታችን ኃያሉ ጊዮርጊስ ጋር ይሆናል ። እየተጠነቀቃችሁልን ።(ለናንተ ብዬ ነው)
75
20
ቅዱስ_ኒፎን_ማነው_ዲያቆን_ሄኖክ_ሃይሌ_Dn_henok_haile48k.m4a
68