cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Addis Ababa Immigration (ICS Ethiopia)

This is the official channel of the FDRE Immigration and Citizenship Services

نمایش بیشتر
أثيوبيا1 141انگلیسی28 201سفر1 072
پست‌های تبلیغاتی
19 669
مشترکین
+9524 ساعت
+6167 روز
+1 70630 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ሰኔ 29፣ 2016.pdf3.50 MB
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
From July 01/2016 onwards, we have released a full list of our customers' names below and we have sent a short text message to 7876, with the date of your initial letter only, from Monday to Friday from 3:00-09:00 am, Saturday from 3:00-6:00 am: 30 o'clock at the immigration office in Gothera, we are explaining that you can pick up your passport. Immigration and Nationality Service ——
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
የህዝብን ቅሬታ በመስማት የኢሚግሬሽን ስራ ማስተካከያ የሚሹ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት እና ተቋማዊ ለውጦችን በማከናወን በጥቂት ወራት ውስጥ ብዙ ማሻሻያዎች እየተተገበሩ ይገኛሉ:: ለምሳሌ ያህል:- - በቀን 900 ፓስፖርት መስጠት የነበረውን አገልግሎት ወደ 1700 ማድረስ ተችሏል፣ - ቀደም ብለው የተጠራቀሙ ጥያቄዎችን አስተናግዶ ለመጨረስ በተሰራ ስራ 1 ሚሊዬን ፓስፓርት ታትሞ ገብቶ እስከ 87% ተሰራጭቷል፣ - የተከማቹ ቅሬታዎች 100% ተፈትተዋል፣ - በኢትዮዽያ በህገወጥ መንገድ የሚኖሩ 10,467 ሰዎችን መመዝገብ ተችሏል፣ - ሃሰተኛ ማስረጃ የያዙ 18,000 ሰዎች ቅጣት እንዲከፍሉ ተደርጓል፣ - በ88 ሀገሮች የቪዛ አገልግሎት በመክፈት ለ81,9278 ተስተናጋጆች e-visa ጨምሮ የቪዛ አገልግሎት ተሰጥቷል - ለ4,276,474 ግለሰቦች በአየርና በየብስ መዳረሻ ጣቢያዎች አገልግሎት ተሰጥቷል በአሁኑ ወቅትም ተቋሙን የዘመነ እና አገልግሎቱን  በጥራት የሚሰጥ ተቋም ለማድረግ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ነው::
نمایش همه...
👍 93 19👎 16🥰 11🖕 8🔥 5
ሰኔ 27 2016.pdf3.50 MB
👍 27 14👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 28/2016 ዓ.ም  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
نمایش همه...
👍 15 7
ሰኔ 25 2016.pdf2.94 MB
👍 43 25💩 21🥰 2
ሰኔ 25 2016 (1).pdf2.94 MB
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 26/2016 ዓ.ም  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ——
نمایش همه...
👍 20👎 15 6
Picsart_24-06-30_11-06-46-725.jpg3.96 KB
ሰኔ 22 2016.pdf3.49 MB
👍 39 17🔥 11
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.