1 326
مشترکین
+424 ساعت
+187 روز
+9830 روز
آرشیو پست ها
በነገው ዕለት መደበኛው የመማር መስተማር ስራ የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን
(ግንቦት 19/2017 ዓ.ም)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ
የሶስተኛው ተርም ክፍያ እና የሚያዝያ ወር (በወር ለምትከፍሉ) የት/ት ክፍያ እስከ 15/9/2017 ዓ.ም ድረስ ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
በ23/8/2017 ሊደረግ የታሰበው ስብሰባ ስለመሰረዝ
የተከበራችሁ ወላጆች በ15/08/2017 ዓ.ም የተላከው መልዕክት የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪን በተመለከተ ሊደረግ የነበረው ውይይት ከመንግስት ባለሥልጣን መስሪያ ቤት በመጣልን ትዕዛዝ መሠረት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን ።
ክብራን ወላጆች የጥሪ ወረቀቱ ላይ ስም በመፃፍ እና ፊርማ በመፈረም ወረቀቱ መመለስ ስላለበት ነገ ሀሙስ ማለትም በ16/08/2017 ዓ.ም
ፈርማችሁ እንድትመልሱልን በትህትና እንጠይቃለን።
ወላጆች ከታች በተቀመጠው የፈተና መርሀ ግብር መሰረት ልጆች ቤት ውስጥ በርትተው እንዲያጠኑ በማድረግ ለውጤታቸው መሻሻል የድርሻችሁን እንድትወጡ በትህትና እናሳውቃለን።
🔖ማስታወሻ 🔖
✍ የክፍያ ማስታወቂያ✍
የመጋቢት ወር ክፍያ ከመጋቢት 1_ 14/07/2017ዓ.ም ድረስ ብቻ ያለቅጣት መክፈል እንደሚችሉ ልናስታዉስዋ እንወዳለን።
ማስታወሻ :-
_ እስካሁን ወቅቱን ጠብቃችሁ ክፍያ ያጠናቀቃችሁትን እያመሰገንን ያልከፈላችሁ ደግሞ በወቅቱ እንድትከፍሉ በድጋሚ እናሳውቃለን ::
እናመሰግናለን።
