fa
Feedback
@Maria Rubatto primary catholic school

@Maria Rubatto primary catholic school

رفتن به کانال در Telegram
1 326
مشترکین
+424 ساعت
+187 روز
+9830 روز
آرشیو پست ها
በነገው ዕለት መደበኛው የመማር መስተማር ስራ የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን (ግንቦት 19/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የሶስተኛው ተርም ክፍያ እና የሚያዝያ ወር (በወር ለምትከፍሉ) የት/ት ክፍያ እስከ 15/9/2017 ዓ.ም ድረስ ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።

በ23/8/2017 ሊደረግ የታሰበው ስብሰባ ስለመሰረዝ የተከበራችሁ ወላጆች በ15/08/2017 ዓ.ም የተላከው መልዕክት የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪን በተመለከተ ሊደረግ የነበረው ውይይት ከመንግስት ባለሥልጣን መስሪያ ቤት በመጣልን ትዕዛዝ መሠረት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን በትህትና  እናሳውቃለን ።

ክብራን ወላጆች የጥሪ ወረቀቱ ላይ ስም በመፃፍ  እና ፊርማ በመፈረም  ወረቀቱ  መመለስ ስላለበት   ነገ ሀሙስ ማለትም በ16/08/2017 ዓ.ም ፈርማችሁ እንድትመልሱልን በትህትና እንጠይቃለን።

ወላጆች ከታች በተቀመጠው የፈተና መርሀ ግብር መሰረት ልጆች ቤት ውስጥ በርትተው እንዲያጠኑ በማድረግ ለውጤታቸው መሻሻል የድርሻችሁን እንድትወጡ በትህትና እናሳውቃለን።

🔖ማስታወሻ  🔖 ✍ የክፍያ ማስታወቂያ✍ የመጋቢት ወር ክፍያ ከመጋቢት 1_ 14/07/2017ዓ.ም  ድረስ ብቻ ያለቅጣት  መክፈል እንደሚችሉ ልናስታዉስዋ እንወዳለን። ማስታወሻ :-    _ እስካሁን ወቅቱን ጠብቃችሁ ክፍያ  ያጠናቀቃችሁትን እያመሰገንን  ያልከፈላችሁ  ደግሞ  በወቅቱ  እንድትከፍሉ በድጋሚ እናሳውቃለን :: እናመሰግናለን።