fa
Feedback
@Maria Rubatto primary catholic school

@Maria Rubatto primary catholic school

رفتن به کانال در Telegram
1 324
مشترکین
+224 ساعت
+207 روز
+9630 روز
آرشیو پست ها
ነገ ማክሰኞ 28/4/2018 ተማሪዎቻችን የገና በአል የሚያከብሩ ሲሆን ቆይታቸው እስከ 6 ሰአት ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን።

ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች ነገ ዓርብ 26/3/2018 በት/ቤታችን የብሔር ብሔረሰቦች በአል ይከበራል # የተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ የተለያዩ የብሔር ብሐረሰቦች እና የባህል አልባሳት ካልሆነም የት/ቤት የደንብ ልብስ ብቻ ለብሰው እንዲመጡ # የቆይታ ሰአት ጠዋት ከ2:30 እስከ 6:00 ስለሆነ በሰአቱ ተገኝታችሁ ልጆቻችሁን እንድትወስዱ በትህትና እናሳስባለን

የማሪያ ሩባቶ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2017ዓ.ም የእውቅና እና እድሳት ከተሰራላቸው አዲስ አበባ ከሚገኙ ትምህርትቤቶች 89.1 በማምጣት አንደኛ ወጥቶል እንኳን ደስ አለን የረዳን እግዚአብሔር
+1
የማሪያ ሩባቶ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2017ዓ.ም የእውቅና እና እድሳት ከተሰራላቸው አዲስ አበባ ከሚገኙ ትምህርትቤቶች 89.1 በማምጣት አንደኛ ወጥቶል እንኳን ደስ አለን የረዳን እግዚአብሔር ይመስገን።

ለወላጆች ነገ ዓርብ 14/02/2018 ዓ.ም በሚኖረን የመምህራን ስብሰባ ምክንያት ትምህርት የሚሰጠው እስከ ምሳ ሰአት 6:30 ድረስ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን

ለወላጆች በየሳምንቱ ዓርብ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት ስለማይኖር የተማሪዎች መውጫ ሰአት 9:20 መሆኑን እናሳውቃለን

ሰላም ለእናንተ ይሁን - የማጠናከሪያ ትምህርት ቅዳሜ 1/02/2018 ዓ.ም ይጀመራል። በዕለቱ ከ6ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሚጀምሩ ሲሆን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ከሰኞ ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል። በዚሁ ምክንያት ከሰኞ 3/02/2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች መውጫ ሰአት 10:0 ሰዐት እንደሚሆን በትህትና እናሳውቃለን