1 324
مشترکین
+224 ساعت
+207 روز
+9630 روز
آرشیو پست ها
ነገ ማክሰኞ 28/4/2018 ተማሪዎቻችን የገና በአል የሚያከብሩ ሲሆን ቆይታቸው እስከ 6 ሰአት ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን።
ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ነገ ዓርብ 26/3/2018 በት/ቤታችን የብሔር ብሔረሰቦች በአል ይከበራል
# የተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ የተለያዩ የብሔር ብሐረሰቦች እና የባህል አልባሳት ካልሆነም የት/ቤት የደንብ ልብስ ብቻ ለብሰው እንዲመጡ
# የቆይታ ሰአት ጠዋት ከ2:30 እስከ 6:00 ስለሆነ በሰአቱ ተገኝታችሁ ልጆቻችሁን እንድትወስዱ በትህትና እናሳስባለን
+1
የማሪያ ሩባቶ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2017ዓ.ም የእውቅና እና እድሳት ከተሰራላቸው አዲስ አበባ ከሚገኙ ትምህርትቤቶች 89.1 በማምጣት አንደኛ ወጥቶል እንኳን ደስ አለን የረዳን እግዚአብሔር ይመስገን።
ለወላጆች
ነገ ዓርብ 14/02/2018 ዓ.ም በሚኖረን የመምህራን ስብሰባ ምክንያት ትምህርት የሚሰጠው እስከ ምሳ ሰአት 6:30 ድረስ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን
ለወላጆች
በየሳምንቱ ዓርብ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት ስለማይኖር የተማሪዎች መውጫ ሰአት 9:20 መሆኑን እናሳውቃለን
ሰላም ለእናንተ ይሁን
- የማጠናከሪያ ትምህርት ቅዳሜ 1/02/2018 ዓ.ም ይጀመራል። በዕለቱ ከ6ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሚጀምሩ ሲሆን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ከሰኞ ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል። በዚሁ ምክንያት ከሰኞ 3/02/2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች መውጫ ሰአት 10:0 ሰዐት እንደሚሆን በትህትና እናሳውቃለን
