fa
Feedback
@Maria Rubatto primary catholic school

@Maria Rubatto primary catholic school

رفتن به کانال در Telegram
1 324
مشترکین
+224 ساعت
+207 روز
+9630 روز
آرشیو پست ها
1.ገፁ እንደከፈቱት "start" ይነካሉ 2. የልጅዎ የንግድ ባንክ ID እና የወላጅ ስልክ ቁጥር ፅፈው "send " ሲያደርጉ በቀላሉ የተማሪ ውጤት ማየት ይችላሉ

ወላጆች ከዚህ በታች ባለው ቴሌግራም ቦት የልጅዎን የትምህርት ውጤት ማየት ይችላሉ።

G1-G8.pdf6.76 KB

👇👇👇 በ ንግድ ባንክ ሞባይል ባንኪንግ  መክፈያ ቁጥር በ SMS ያልደረሳችሁ ከዚህ በታች ከተቀመጠው ላይ መውስድ ትችላላችሁ። የመክፈያ ቁጥሩ MRCST... ብሎ የሚጀምር ሲሆን የተማሪውን ስም ማረጋገጥ ይኖርባችኃል:: የ የካቲት ወርሀዊ ክፍያ

በተጨማሪም ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ የት/ቤት ደንብ ልብስ(uniform) ብቻ ለብሰው መምጣት ይኖርባቸዋል

ሰላም ለእናንተ ይሁን ነገ ሰኞ 25/5/2018 ተማሪዎች የፈተና ውጤታቸው የሚቀበሉት እስከ 6:00 መሆኑን እናሳውቃለን🙏

ሰላም ለእናንተ ይሁን🙏 1. ፈተና የሚሰጠው እስከ 6:30 ድረስ ነው 2. ነገ ቅዳሜ 16/5/2018 ት/ት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን

በ ንግድ ባንክ ሞባይል ባንኪንግ  መክፈያ ቁጥር በ SMS ያልደረሳችሁ ከዚህ በታች ከተቀመጠው ላይ መውስድ ትችላላችሁ። የመክፈያ ቁጥሩ MRCST... ብሎ የሚጀምር ሲሆን የተማሪውን ስም ማረጋገጥ ይኖርባችኃል::

G1-G8.pdf6.76 KB

ለ ሁሉም የማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት የተማሪ ወላጆች / አሳዳጊዎች - - - - - - - ~ -------------------- ከላይ በተቀመጠው የክፍያ መንገድ የከፈሉ የተማሪ ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች ደረሰኝ ለማወራረድ ት/ቤት መምጣት አይጠበቅባቸውም መክፈላቸውን ከታች በተቀመጠው መሠረት ት/ቤቱ መከታተል ይችላል፡:

ዞር ዞር ልበል ካላሉ በቀር ሁሉንም ባሉበት መጨረስ ይችላሉ! ****** የትምህርት ቤት ክፍያም በሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ ወይም በሲቢኢ ብር ባሉበት፣ በቀላሉ መክፈል ይችላሉ! ****** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ! #CBE #mobilebanking #schoolpay #cbebirr #apps #digitalbanking

ለተከበራችሁ ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች የሁለተኛው ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ  ለአገልግሎት አሰጣጥ ያመች ዘንድ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መክፈል የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የአከፋፈል ሂደቱን የሚያሳይ ቪዲዮ ከዚህ በታች መመልከት ትችላላችሁ፡፡ በመሆኑም ወላጆች/አሳዳጊዎች ልጆቻችሁን  የሁለተኛው ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ በሚመቻችሁ አማራጭ (በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) መክፈል እንደምትችሉ እንገልፃለን ። ማሳሰብያ:- በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለምትከፍሉ  የልጆቻችሁን የመክፈያ ኮድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚደርሳችሁ የአጭር መልእክት ማግኘት ትችላላችሁ። ትምህርት ቤቱ