1 324
مشترکین
+224 ساعت
+207 روز
+9630 روز
آرشیو پست ها
1.ገፁ እንደከፈቱት "start" ይነካሉ
2. የልጅዎ የንግድ ባንክ ID እና የወላጅ ስልክ ቁጥር ፅፈው "send " ሲያደርጉ በቀላሉ የተማሪ ውጤት ማየት ይችላሉ
👇👇👇
በ ንግድ ባንክ ሞባይል ባንኪንግ መክፈያ ቁጥር በ SMS ያልደረሳችሁ ከዚህ በታች ከተቀመጠው ላይ መውስድ ትችላላችሁ። የመክፈያ ቁጥሩ MRCST... ብሎ የሚጀምር ሲሆን የተማሪውን ስም ማረጋገጥ ይኖርባችኃል::
የ የካቲት ወርሀዊ ክፍያ
በተጨማሪም ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ የት/ቤት ደንብ ልብስ(uniform) ብቻ ለብሰው መምጣት ይኖርባቸዋል
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ነገ ሰኞ 25/5/2018 ተማሪዎች የፈተና ውጤታቸው የሚቀበሉት እስከ 6:00 መሆኑን እናሳውቃለን🙏
ሰላም ለእናንተ ይሁን🙏
1. ፈተና የሚሰጠው እስከ 6:30 ድረስ ነው
2. ነገ ቅዳሜ 16/5/2018 ት/ት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን
በ ንግድ ባንክ ሞባይል ባንኪንግ መክፈያ ቁጥር በ SMS ያልደረሳችሁ ከዚህ በታች ከተቀመጠው ላይ መውስድ ትችላላችሁ። የመክፈያ ቁጥሩ MRCST... ብሎ የሚጀምር ሲሆን የተማሪውን ስም ማረጋገጥ ይኖርባችኃል::
Repost from Maria Rubatto Catholic School
ለ ሁሉም የማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት የተማሪ ወላጆች / አሳዳጊዎች
- - - - - - - ~ --------------------
ከላይ በተቀመጠው የክፍያ መንገድ የከፈሉ የተማሪ ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች ደረሰኝ ለማወራረድ ት/ቤት መምጣት አይጠበቅባቸውም መክፈላቸውን ከታች በተቀመጠው መሠረት ት/ቤቱ መከታተል ይችላል፡:
Repost from Maria Rubatto Catholic School
ዞር ዞር ልበል ካላሉ በቀር
ሁሉንም ባሉበት መጨረስ ይችላሉ!
******
የትምህርት ቤት ክፍያም በሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ ወይም በሲቢኢ ብር
ባሉበት፣ በቀላሉ መክፈል ይችላሉ!
******
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
#CBE #mobilebanking #schoolpay #cbebirr #apps #digitalbanking
Repost from Maria Rubatto Catholic School
ለተከበራችሁ ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የሁለተኛው ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ለአገልግሎት አሰጣጥ ያመች ዘንድ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መክፈል የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የአከፋፈል ሂደቱን የሚያሳይ ቪዲዮ ከዚህ በታች መመልከት ትችላላችሁ፡፡ በመሆኑም ወላጆች/አሳዳጊዎች ልጆቻችሁን የሁለተኛው ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ በሚመቻችሁ አማራጭ (በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) መክፈል እንደምትችሉ እንገልፃለን ።
ማሳሰብያ:- በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለምትከፍሉ የልጆቻችሁን የመክፈያ ኮድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚደርሳችሁ የአጭር መልእክት ማግኘት ትችላላችሁ።
ትምህርት ቤቱ
