fa
Feedback
Ethio con Tender

Ethio con Tender

رفتن به کانال در Telegram

የግንባታ ጨረታዎችን የምታገኙበት ቻናል ነው። የቻናሉ ቤተሰብ ይሁኑ!

نمایش بیشتر
4 656
مشترکین
-124 ساعت
-87 روز
-4230 روز
آرشیو پست ها
✴️ጨረታ ኢትዮጵያን ሄራልድ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ ኢትዮጵያን ሄራልድ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ ኢትዮጵያን ሄራልድ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ ኢትዮጵያን ሄራልድ  ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ ኢትዮጵያን ሄራልድ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
+1
✴️ጨረታ ኢትዮጵያን ሄራልድ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

የግንባታ ፈቃድ ለመስጠት 50 ሺህ ብር መደለያ የተቀበሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ ግለሰቦቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር ህንፃ ውስጥ ነው። ዘነበ ንጉሴ የተባ
+2
የግንባታ ፈቃድ ለመስጠት 50 ሺህ ብር መደለያ የተቀበሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ ግለሰቦቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር ህንፃ ውስጥ ነው። ዘነበ ንጉሴ የተባለው ግለሠብ በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድ የህንፃ መጠቀሚያ ባለሙያ ሲሆን፣ የግል ተበዳይ የግንባታ ፍቃድ ለማውጣት 100 ሺህ ብር ተጠይቀው በድርድር 50 ሺህ ብር ይዘው እንዲመጡ ተስማምተዋል። የግል ተበዳይ የደረሰባቸውን በደል ለክፍለ ከተማው ፖሊስ የወንጀል መከላከል መምሪያ በሰጡት ጥቆማ ተጠርጣሪው በክትትል አባሎች ገንዘቡን ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል። ከጉዳዩ ጋር ተሳትፎ የነበረው በክፍለ ከተማው የግንባታ ፈቃድ የመጠቀሚያ ፈቃድ ባለሙያ የሆነው አድምቀው ውቤ የተባለው ግለሰብ የግል ተበዳይን ጉቦ ካልከፈልክ አገልግሎት እንደማይሰጠው በመንገርና ለአንድ ወር በማጉላላት 50 ሺህ ብሩን እንዲሰጥ በማድረግ የማግባባት ስራ ሲስራ እንደነበር ፖሊስ ገልጿል። ህብረተሰቡ መብቱን በገንዘብ መግዛት እንደሌለበት ያሳሰበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መሰል የወንጀል ድርጊት ሲፈጸም ጉዳዩን በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ (citizen engagement application) በመጠቀም መረጃ መስጠት እንደቻልም የከተማው ፖሊስ በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል፡፡ (የ.ፌ.ሥ.ሙ.ኮ)

ማስታወቂያ
ማስታወቂያ

✴️ጨረታ ሪፖርተር ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ ሪፖርተር  ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ ሪፖርተር ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ ሪፖርተር  ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ ሪፖርተር ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ ሪፖርተር  ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ አዲስ ዘመን ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ አዲስ ዘመን  ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ አዲስ ዘመን ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ አዲስ ዘመን  ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

የቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

✴️ጨረታ አዲስ ዘመን ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ አዲስ ዘመን  ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ አዲስ ዘመን ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ አዲስ ዘመን  ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ አዲስ ዘመን ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ አዲስ ዘመን  ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

✴️ጨረታ አዲስ ዘመን ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid
✴️ጨረታ አዲስ ዘመን  ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ https://t.me/ethioconbid

የሰኔ_ወር_2018_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ_1.PDF4.57 MB

https://www.facebook.com/share/v/18b3qfqhKT/ 👉 ኢትዮ ኮን ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም

👉 የዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም "ኢትዮ ኮን" ምሽት የቀጥታ ስርጭት መሰናዶዎቻችንን ከወዲሁ እናስተዋውቃችሁ፡፡ ▪️▪️ልዩ ፕሮግራም▪️ 🎙 ልዩ የመታሰቢያ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዘመናዊ መሠረተ
👉 የዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም "ኢትዮ ኮን" ምሽት የቀጥታ ስርጭት መሰናዶዎቻችንን ከወዲሁ እናስተዋውቃችሁ፡፡ ▪️▪️ልዩ ፕሮግራም▪️ 🎙 ልዩ የመታሰቢያ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዘመናዊ መሠረተ ልማት ግንባታ ግንባር ቀደም መሐንዲስ የነበሩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬን የምናስታውስበት ልዩ የሬድዮ ፕሮግራም ይዘን እንቀርባለን። 🔲 በፕሮግራሙ ውስጥ፦ ✔️ የህይወት እና የሙያ ጉዟቸው ✔️ ከቤተሰቦቻቸው የተሰሙ ትዝታዎች ✔️ ከስራ ባልደረቦቻቸው የተገኙ ምስክርነቶች ✔️ ለሀገር ያበረከቱት አሻራ 🗓 ቀን፡ [ ሰኔ 1 ቀን 2018 ] ⏰ ሰዓት፡ [ሰዓት 2፡20—3፡30] አይለፍዎ! ▶️ በወቅታዊነት የምናነሳው ነጥብ ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲስ መልክ ሌሎች የስራ መስኮች ላይ ሊሰማራ መሆኑን አስታውቋል። የራሱን ባለሙያዎች ጨምሮ የበላይ አካላትን እና የደንበኞቹን ሙያዊ ብቃትና የሥራ አፈጻጸም አቅም ለማሳየት የሚስያችል የሥልጠና ማዕከል በማደራጀት ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል። ስለማሰልጠኛ ተቋሙ ግንባታ ሂደት ሌሎቸም ጉዳዮች ጋር ከተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ ጋር ቆይታ አድርገናል። 📞☎️📩 የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ 👉 📞0974466655 ላይ አድርሱን፡፡ ⏰⏱️📻ከ2፡00 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራሞቻችንን ትከታተሉ ዘንድ ከወዲሁ በአክብሮት እጋብዛለሁ፡፡                      መልካም ምሽት! https://t.me/ethioconradio

👉 በአዲስ መልክ ተዘጋጅተው የጸደቁትን የህንጻ ኮዶችና ስታንዳርዶች ይተዋወቁ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን መሪነትና በሀገሪቱ ከዘርፉ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው፣ በዕውቀትና በልምድ የዳበ
👉 በአዲስ መልክ ተዘጋጅተው የጸደቁትን የህንጻ ኮዶችና ስታንዳርዶች ይተዋወቁ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን መሪነትና በሀገሪቱ ከዘርፉ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው፣ በዕውቀትና በልምድ የዳበሩ ምሁራንና ባለሙያዎች ተሳታፊነት በአዲስ መልክ የተዘጋጁት ኮዶችና ስታንዳርዶች በይዘትም ሆነ ሽፋን ረገድ ከዚህ ቀደም ከነበሩት የሕንጻ ኮዶችና ስታንዳርዶች የላቁ ናቸው፡፡ በአዲስ መልክ የተዘጋጁት ባለ 40 ቅጽ የህንጻ ኮድና ስታንዳርዶች ከደህንነት፣ ከዲዛይን፣ ከህንጻ መዋቅር፣ ከሕንጻ እድሳት፣ የህንጻ ከፍታ መጓጓዣ(Elevator) እና መሰል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የማሻሻያ ክለሳ ተካሂዷል፣ አዳዲስ ኮዶች እንዲሁም አስገዳጅ ማዕቀፎችም ተካተውበታል፡፡ በአዲስ መልክ ተዘጋጅተው የጸደቁት ኮዶችና ስታንዳርዶች ዝርዝር በምስሉ የተመለከቱት ናቸው። ( ECA) https://t.me/ethioconradio