fa
Feedback
Development Bank of Ethiopia (DBE)

Development Bank of Ethiopia (DBE)

رفتن به کانال در Telegram

The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Development Bank of Ethiopia (DBE)

کانال Development Bank of Ethiopia (DBE) (@dbe1900) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 22 775 مشترک است و جایگاه 5 467 را در دسته اقتصاد و امور مالی و رتبه 1 484 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 22 775 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -271 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -8 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 13.10% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.75% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 983 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 765 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 6 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اقتصاد و امور مالی تبدیل کرده‌اند.

22 775
مشترکین
-824 ساعت
-747 روز
-27130 روز
آرشیو پست ها
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሥርዓተ-ፆታ እኩልነትና ማህበራዊ አካታችነት (GESI) ክፍል የባንኩን የፋይናንስ አገልግሎቶች የአገሪቱን ህጎች መሰረት በማድረግ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ፍትሃዊ፣ አካታችና ውጤታማ በሆነ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተዋቀረ ክፍል ነው። ክፍሉ በሕገ-መንግስቱ የተረጋገጡ መብቶችን በማክበር፣ ታሪካዊና መዋቅራዊ ክፍተቶችን ለመቅረፍ እንዲሁም ሴቶችና ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች በውሳኔ ሰጪነት እንዲሁም የፋይናንስ ዘርፍ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይሰራል። ግልጽነት፣ ተጠያቂነት እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ አሰራርን እንደ መርህ በመያዝ፣ አድሎአዊ አሰራሮችን በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ሴት የባንኩ ሰራተኞች ባንኩ የያዘውን እቅድ ከግብ እንዲመታ በትጋት እንዲሰሩ በማስተባበር የሚተጋ ይሆናል። ሙሉውን የሥርዓተ-ፆታ ፖሊሲያችንን ለማንበብ ድረ-ገጻችንን ይጎብኙ። The Development Bank of Ethiopia’s (DBE) Gender Equality and Social Inclusion (GESI) Department is dedicated to ensuring that the Bank’s financial services are equitable, inclusive, and effective for all Ethiopians, in full alignment with national laws. Guided by the constitutional rights of all citizens, the department works to bridge historical and structural gaps, aiming to enhance the participation and benefit of women and marginalized groups in both financial inclusion and decision-making roles. By

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሥርዓተ-ፆታ እኩልነትና ማህበራዊ አካታችነት (GESI) ክፍል የባንኩን የፋይናንስ አገልግሎቶች የአገሪቱን ህጎች መሰረት በማድረግ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ፍትሃዊ፣ አካታችና ውጤታማ በሆነ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተዋቀረ ክፍል ነው። ክፍሉ በሕገ-መንግስቱ የተረጋገጡ መብቶችን በማክበር፣ ታሪካዊና መዋቅራዊ ክፍተቶችን ለመቅረፍ እንዲሁም ሴቶችና ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች በውሳኔ ሰጪነት እንዲሁም የፋይናንስ ዘርፍ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይሰራል። ግልጽነት፣ ተጠያቂነት እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ አሰራርን እንደ መርህ በመያዝ፣ አድሎአዊ አሰራሮችን በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ሴት የባንኩ ሰራተኞች ባንኩ የያዘውን እቅድ ከግብ እንዲመታ በትጋት እንዲሰሩ በማስተባበር የሚተጋ ይሆናል። ሙሉውን የሥርዓተ-ፆታ ፖሊሲያችንን ለማንበብ ድረ-ገጻችንን ይጎብኙ። The Development Bank of Ethiopia’s (DBE) Gender Equality and Social Inclusion (GESI) Department is dedicated to ensuring that the Bank’s financial services are equitable, inclusive, and effective for all Ethiopians, in full alignment with national laws. Guided by the constitutional rights of all citizens, the department works to bridge historical and structural gaps, aiming to enhance the participation and benefit of women and marginalized groups in both financial inclusion and decision-making roles. By upholding principles of transparency, accountability, and evidence-based practice, the department strive to eliminate discriminatory practices and achieve sustainable development goals, while coordinating with dedicated female staff to ensure the Bank’s strategic objectives are successfully realized. If you would like to consult or require support regarding any gender-related matters, for further information and to read our full policy, please visit the bank website. #DBE #GESI #GenderEquality #InclusiveFinance #Ethiopia

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, July 15, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, July 15, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

የማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችንን ይወዳጁ፤ ያጋሩ!
የማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችንን ይወዳጁ፤ ያጋሩ!

Follow , like and share our social media pages! ................................ Development Bank of Ethiopia! Your development partner!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢኮኖሚ ዕድገትን እና የዘርፍ አፈጻጸምን ገምግሟል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ 7ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት፣ የዋጋ ግሽበ
+2
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢኮኖሚ ዕድገትን እና የዘርፍ አፈጻጸምን ገምግሟል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ 7ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት፣ የዋጋ ግሽበት፣ የበጀት ጉድለት እና የውጭ ኢኮኖሚ ሁኔታን በዝርዝር ገምግሟል። እንደ ኮሚቴው መግለጫ፣ የሀገሪቱ የውስጥ ኢኮኖሚ ዕድገት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፣ ባለፈው በጀት ዓመት 9.2 በመቶ አማካይ ዕድገት መመዝገቡ ተረጋግጧል። ይህ አፈጻጸም ባለፉት ስምንት ዓመታት በአማካይ ተመዝግቦ ከነበረው 7.5 በመቶ ዕድገት የላቀ መሆኑን ኮሚቴው ጠቅሷል። ዕድገቱ በተለይ በግብርና እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ የተመዘገበበት ሲሆን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ 3.7 በመቶ፣ የግብርናው ዘርፍ ደግሞ 2.3 በመቶ ድርሻ አበርክተዋል። ይህ ውጤት የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተስፋ ሰጪ በሆነ አቅጣጫ ላይ መሆኑን የሚያሳይ ነው። በኢንዱስትሪው ዘርፍ እየታየ ያለው የማኑፋክቸሪንግ መስፋፋት፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት፣ የሲሚንቶ፣ የብረት እና የብረት ውጤቶች ምርት መጨመር ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከዚህ የተሻለ ውጤት እንደሚመዘገብ አመላካች መሆኑን ኮሚቴው ገምግሟል። በመጨረሻም ኮሚቴው ለወደፊት ኢኮኖሚያዊ መረጋጋት እና የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ የሚያግዙ የፖሊሲ ምክረ-ሃሳቦችን አቅርቧል፤ እነዚህም የብድር ጣሪያን ተግባራዊ ማድረግ፣ የባንኮችን የብድርና ተቀማጭ ገንዘብ ምጣኔ ማስተካከል፣ የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ግዴታን ዝቅ ማድረግ እና የወለድ ምጣኔን መሠረት ያደረገ የገንዘብ ፖሊሲን ማጠናከር ላይ ያነጣጠሩ ናቸው።

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, July 14, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, July 14, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

#DBE
#DBE

#DBE
#DBE

#DBE
#DBE

Follow , like and share our social media pages! ................................ Development Bank of Ethiopia! Your development partner!

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Monday, July 13, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Monday, July 13, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

መልካም የሥራ ሳምንት! ....... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et (http://www.dbe.c
መልካም የሥራ ሳምንት! ....... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et (http://www.dbe.com.et/? ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

photo content
+7

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ቦርድና ማኔጅመንት ከሠራተኞች ጋር ተወያዩ ..... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና ማኔጅመንት፣ ከመላው የባንኩ ሠራተኞች ጋር በባንኩ የሥራ እንቅስቃሴና አሠራሮች ዙሪያ የጋራ ውይይት አደረጉ። ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በኢሊሌ ሆቴል በተካሄደው በዚህ ውይይት ላይ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ብሩክ ታዬ እንደገለጹት፤ ባንኩን ሁሉን አቀፍ በሆኑ የለውጥ ዕቅዶች ውጤታማ ለማድረግ፣ የታማሚ ብድር ምጣኔን ለመቀነስና አዳዲስ አሠራሮችን ተግባራዊ ለማድረግ ቦርዱ ባለፉት ስድስት ወራት በርካታ ሥራዎችን አከናውኗል። በተለይም ለዓመታት የተከማቹ ውዝፍ ችግሮችን ለመፍታት ከፍተኛ ጥረት መደረጉን ጠቁመዋል። ባለፉት ስድስት ወራት ከተከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች መካከል፦ ከ23 በላይ መመሪያዎችንና ፖሊሲዎችን ማጽደቅ፣ የሠራተኞችን ተነሳሽነት የሚያሳድጉ ውሳኔዎችን ተግባራዊ ማድረግ፣ የአመራር መዋቅሩን በየዘርፉ በአዲስ መልክ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻያዎችን ማድረግ ተጠቃሽ ናቸው። "የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በአፍሪካ 4ኛው ግዙፍ የፖሊሲ ባንክ ነው" ያሉት ዶ/ር ብሩክ ታዬ፤ ይህንን ግዝፈቱን በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ በሚያመጡ አዳዲስ አሠራሮች ማዘመንና ማጠናከር እንደሚገባ አሳስበዋል። በዕለቱ የቦርዱን ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት መነሻ በማድረግ፣ በሠራተኞችና በአመራሩ በኩል በርካታ ሐሳብና አስተያየቶች የተነሱ ሲሆን፤ በቦርድ አባላቱ አማካኝነትም ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል። የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኢሳያስ ካሳ በበኩላቸው፤ ቦርዱ ከባንኩ ማኔጅመንት ጋር በቅርበት በመናበብና በርካታ ውሳኔዎችን በፍጥነት በማስተላለፍ፣ ለዓመታት ሳይፈቱ የቆዩ ችግሮችን ባለፉት 6 ወራት ውስጥ መፍታት መቻሉን ገልጸዋል። አክለውም፣ የቦርዱን ያልተቋረጠ ድጋፍ፣ የአመራሩን የመፈጸም ቁርጠኝነትና የመላው ሠራተኛውን የትጋት አቅም በማቀናጀት፤ ባንኩን አንጋፋነቱን የሚመጥን፣ በዲጂታል አቅም የተገነባና ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ለማድረግ በጋራ መረባረብ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል። ውይይቱ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽ ከተሰጠ በኋላ፣ በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ብሩክ ታዬ የቀጣይ ጊዜ የሥራ መመሪያና አቅጣጫ በመስጠት ተጠናቋል።

photo content
+4

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ቦርድና ማኔጅመንት ከመላው የባንኩ ሠራተኞች ጋር እያደረጉት ያለው ውይይት በምስል
+9
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ቦርድና ማኔጅመንት ከመላው የባንኩ ሠራተኞች ጋር እያደረጉት ያለው ውይይት በምስል