fa
Feedback
Development Bank of Ethiopia (DBE)

Development Bank of Ethiopia (DBE)

رفتن به کانال در Telegram

The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Development Bank of Ethiopia (DBE)

کانال Development Bank of Ethiopia (DBE) (@dbe1900) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 23 087 مشترک است و جایگاه 5 379 را در دسته اقتصاد و امور مالی و رتبه 1 443 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 23 087 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -315 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -6 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 13.83% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.35% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 193 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 696 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 4 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اقتصاد و امور مالی تبدیل کرده‌اند.

23 087
مشترکین
-624 ساعت
-807 روز
-31530 روز
آرشیو پست ها
ሆርን አፍሪክ ፖልትሪ ፋርም - በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ድጋፍ የተገኘ የላቀ ውጤት ……… በዛሬው "ከስኬት በስተጀርባ" ጽሑፋችን፣ በሶማሌ ክልል ጂጂጋ ከተማ የሚገኘውን ሆርን አፍሪክ ፖልትሪ ፋርም እንቃኛለን። በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጂጂጋ ዲስትሪክት ድጋፍ አነስተኛ ጅምር የነበረው ይህ ፕሮጀክት፣ ዛሬ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ የኢንዱስትሪ ደረጃ ላይ ደርሷል። ለዚህም ከባለቤቱ ከአቶ ፈረሃን አብዱልቃድር ጋር ያደረግነው ቆይታ፣ የባንኩን አጋርነት እና የህልም እውን መሆንን በሚገባ የሚያሳይ ነው።   በ2019 ዓ.ም. በጥቂት ዶሮዎች የተጀመረው ትንሽ የዶሮ እርባታ ፕሮጀክት፣ ዛሬ በክልሉ ከፍተኛ የሆነ ዘመናዊ የፖልትሪ ፋርም ሆኖ ተለውጧል። ይህ ስኬታማ ጉዞ የሆርን አፍሪክ ፖልትሪ ፋርም መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ፈረሃን አብዱልቃድር የጥረትና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የትክክለኛ ድጋፍ ውጤት ነው።   “መጀመሪያ የነበረን የዶሮ አረባብ ስርዓት መሬት ላይ የሚካሄድ /floor type/ ነበር” የሚሉት አቶ ፈረሃን፣ ዛሬ ግን በዘመናዊ ማሽኖች የተደገፈ ሙሉ የኢንዱስትሪ ስርዓት ወደመገንባት መሸጋገራቸውን በኩራት ይናገራሉ። ይህን ለውጥ እውን ያደረገው ደግሞ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያገኙት ድጋፍ መሆኑን ይናገራሉ።   ፋርሙ በአሁኑ ጊዜ የዶሮ መኖን ራሱ በራሱ የሚያመርት ሲሆን፣ ለፋርሙ ፍላጎት ብቻ ሳይሆን ለገበያም ማቅረብ የሚችል የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽን አለው። ይህ እርምጃ የምርት ወጪን ከመቀነሱ በተጨማሪ የአካባቢውን የመኖ እጥረት ለመቅረፍ አስተዋፅኦ እያደረገ ነው።   በቅርቡም በአንድ ጊዜ 10 ሺህ ጫጩቶችን ማስፈልፈል የሚችል ዘመናዊ የጫጩት ማስፈልፈያ ማሽን ለመግዛት ዝግጅቱን አጠናቋል። ራዕያቸው ግን እዚያ ላይ አይቆምም፤ በሳምንት እስከ 30 ሺህ ጫጩቶችን ማስፈልፈል የሚችል ትልቅ ማሽን ለመግዛትም እየሠሩ ነው።   ዛሬ በፋርሙ ውስጥ 60 ሺህ ዶሮዎች ይገኛሉ። ይህም በከተማው ያለውን የእንቁላል ፍላጎት በከፊል ለመሸፈን አስችሏል። ነገር ግን የክልሉ የእንቁላል፣ የዶሮ እና የመኖ ፍላጎት ከፍተኛ በመሆኑ፣ ፋርሙ ተጨማሪ የማስፋፊያ ግንባታ ጀምሯል። ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ 50 ሺህ እንቁላል ጣይ ዶሮዎችን የሚይዝ ዘመናዊ ስርዓት ለመገንባት የማሽን ግዢ ጥያቄ ለባንኩ አቅርበዋል።   የሆርን አፍሪክ ፖልትሪ ፋርም የኢኮኖሚ ተፅዕኖው ብቻ ሳይሆን ማህበራዊ አስተዋፅኦውም ከፍተኛ ነው። እስካሁን 110 ለሚሆኑ ሰዎች የስራ እድል ተፈጥሯል፤ ከእነዚህ ውስጥ ከ50 በመቶ በላይ ሴቶች መሆናቸው ደግሞ የፋርሙን ማህበራዊ ሚና ያሳያል።   እንደ አቶ ፈረሃን ገለፃ ድርጅታቸው ማህበራዊ ኃላፊነት የመወጣት ተግባር ይህ ብቻ አይደለም ከዚህ በተጨማሪ የመስራት ፍላጎትና የመስሪየ ቦታ ኖሯቸው የፋይናንስ አቅም የሌላቸው ከ1,000 በላይ የሚሆኑ ወጣቶችን በማደራጀት፣ ስልጠና በመስጠት እና ዶሮና መኖ በማቅረብ ራሳቸውን እንዲችሉ እየረዱ ነው። እነዚህ ወጣቶች ከ100 እስከ 500 ዶሮ በመውሰድ የራሳቸውን ንግድ ጀምረው ገቢ መፍጠር ችለዋል።   የዶሮ እርባታ ተቋሙ ለክልሉ እንደ አንድ የትምህርት ማዕከልም እያገለገለ ይገኛል፡፡ ጂጂጋ እና አለማያ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ከተለያዩ ኮሌጆች ማሰልጠኛ ተቋማት የሚመጡ ተማሪዎች በፋርሙ ውስጥ የተግባር ስልጠና ይወስዳሉ። አንዳንዶቹ ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት ተመርቀው በድርጅቱ ውስጥ ተቀጥረው እየሰሩ መሆናቸው የፋርሙን ማህበራዊ አስተዋፅኦ ተፅዕኖ የሚያሳይ መሆኑ ይነገርለታል።   “የኢትዮጵያ ልማት ባንክን እጅግ በጣም ማመስገን እፈልጋለሁ” የሚሉት አቶ ፈረሃን “ዛሬ የደረስንበት ደረጃ ያለ ባንኩ ድጋፍ በአጭር ጊዜ ማሳካት አይቻልም ነበር” ይላሉ።  ወደ ባንኩ በሄዱበት ጊዜ ሊሰሩ ያሰቡትን ሃሳብ ሲያቀርቡ ባንኩ እጅግ አበረታቷቸው። በባንኩ ባለሙያዎች የሚፈለግባቸውን መስፈርቶች እንዲያሟሉ ግልጽ መመሪያ ከሰጣቸው በኋላ፣ በትጋት በመስራታቸው ዛሬ ስኬታማ የሆነ ግዙፍ የዶሮ እርባታ ለመገንባት ችለዋል።

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Thursday, Jun 11, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Thursday, Jun 11, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ!

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 10, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 10, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 09, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 09, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Monday, Jun 08, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Monday, Jun 08, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

መልካም የሥራ ሳምንት! የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebo
መልካም የሥራ ሳምንት! የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Friday, Jun 05, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Friday, Jun 05, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

photo content
+2

ከአካፋ ግፊት... ወደ ማሽን ሽክርክሪት! የሱፊ መኖ ማቀነባበሪያ እና የልማት ባንክ ስኬታማ ትስስር ……… ስኬት ዝም ብሎ አይመጣም፤ ከጠንካራ ውጣ ውረድ፣ ካልተበገረ ጽናት እና ትክክለኛ የልማት አጋርን ከማግኘት እንጂ። ዛሬ በ“ከስኬት በስተጀርባ” ዝግጅታችን፣ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጂግጂጋ ከተማ የሚገኘውን የሱፊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያን የስኬት አሻራ ለመቃኘት ወደ ስፍራው አቅንተናል። ይህ ድርጅት ዛሬ ላይ በክልሉ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ የሊዝ ፋይናንሲንግ የውጤት ማሳያዎች አንዱ ለመሆን በቅቷል። ከአስር ዓመታት በፊት በጂግጂጋ ከተማ በአነስተኛ ካፒታል ስራውን ሲጀመር፣ የነበረው እውነታ አድካሚና ፈታኝ ነበር። ምንም ዓይነት ዘመናዊ ማሽነሪ ባልነበረበት በዚያ ወቅት፣ የእንስሳት መኖው የሚዘጋጀው በእጅና በአካፋ መሬት ላይ እየተቀላቀለ ነበር። ይህም ምርቱ ውስን፣ ጥራቱም ደረጃውን ያልጠበቀ እንዲሆን አድርጎት ቆይቷል። ነገር ግን የድርጅቱ ባለቤት አቶ አብድልሃሰን ሱፊ፣ በትጋትና በትዕግስት ያንን የፈተና ጊዜ ተሻገሩት። “መጀመሪያ ስንጀምር ሁሉንም በእጅ ነበር የምንሰራው፤ አሁን ግን ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሊዝ ፋይናንሲንግ ያገኘነው ዘመናዊ ማሽን ምርታችንን በእጅጉ አሳድጎታል” — አቶ አብድልሃሰን ሱፊ የሱፊ መኖ ማቀነባበሪያን ታሪክ ለየት የሚያደርገው፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደንበኛን ፍለጋ ወደ ስራ ቦታው ድረስ መጓዙ ነው። የባንኩ ባለሙያዎች በትንሽ አቅም እና በትልቅ ተስፋ በእጅ እየተሰራ የነበረውን ፕሮጀክት በመጎብኘት፣ በሊዝ ፋይናንሲንግ አማካኝነት ዘመናዊ ማሽን ማግኘት እንደሚችሉ የምስራች አበሰሩ። ይህ አጋጣሚ የድርጅቱን ጉዞ ሙሉ በሙሉ ቀየረው። አስፈላጊው ቅድመ-ሁኔታ ተሟልቶ ማሽኑ ስራ በመጀመሩ፣ ዛሬ ፋብሪካው በቀን እስከ 5 ሺህ ኩንታል የእንስሳት መኖ የማምረት ግዙፍ አቅም ላይ ደርሷል። “ልማት ባንክ ብርሃን አሳይቶናል፤ ዓይናችንን ከፍቶልናል” የሚሉት አቶ አብድልሃሰን፣ አሁን ላይ ከክልላቸው አልፈው ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የመስፋፋት ሰፊ ራዕይ ሰንቀዋል። የሱፊ መኖ ማቀነባበሪያ ስኬት በካፒታል ዕድገት ብቻ የተወሰነ አይደለም፤ የህብረተሰቡ የደረት ጋሻ መሆንም ጭምር እንጂ። ፋብሪካው በተለይ በአርብቶ አደሩ አካባቢ ያለውን ማህበራዊ ኃላፊነት በተግባር እየተወጣ ይገኛል፦ • ለወጣቶች ተስፋ፦ ከ50 በላይ ለሆኑ የአካባቢው ወጣቶች ቋሚ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። • ከአርብቶ አደሩ ጎን መቆም፦ አቅም ለሌላቸው አርብቶ አደሮች መኖ በነፃ ያቀርባል፤ ለአርብቶ አደር ማህበራት ደግሞ መኖውን በብድር በማቅረብ ራሳቸውን እንዲችሉ እገዛ ያደርጋል። • የህዝብ አለኝታነት፦ በበዓላት ወቅት የዋጋ ቅናሽ በማድረግ የህብረተሰቡን የኑሮ ጫና ያቃልላል። የሱፊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ታሪክ፣ ትክክለኛ ራዕይና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ድጋፍ ሲገናኙ ምን ዓይነት ተአምር መፍጠር እንደሚቻል ማረጋገጫ ነው። አቶ አብድልሃሰን ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያላቸውን ልባዊ ምስጋና እያቀረቡ፣ መልዕክታቸውን ለክልሉ ወጣቶች በሚከተለው ጥሪ ደምድመዋል፦ “በክልላችን ብዙ ያልተነኩ የሥራ ዕድሎች አሉ። የሚወዱትን ዘርፍ መርጠው ልማት ባንኩን ቢያማክሩ፣ እንደ እኛ ተጠቃሚና የነገው ባለታሪክ መሆን ይችላሉ።”

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Thursday, Jun 04, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Thursday, Jun 04, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

BID ANNOUNCEMENT The Development Bank of Ethiopia intends to sell the following properties acquired from a defaulter, pursuan
BID ANNOUNCEMENT The Development Bank of Ethiopia intends to sell the following properties acquired from a defaulter, pursuant to the powers vested in the Bank by Proclamation Nos. 97/98, 216/2000, and 1147/2019. For further information, please review the table below

የልዩ ድርድር ጨረታ ማስታወቂያ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለብድር ገንዘብ ማካካሻነት በአዋጅ ቁጥር 97/90፤216/91 እና 1147/2011 መሰረት በብድር ዕዳ ምክንያት የተረከበውን
+1
የልዩ ድርድር ጨረታ ማስታወቂያ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለብድር ገንዘብ ማካካሻነት በአዋጅ ቁጥር 97/90፤216/91 እና 1147/2011 መሰረት በብድር ዕዳ ምክንያት የተረከበውን ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተዘረዘሩትን የመያዣ ንብረቶች በልዩ ድርድር ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ያፈልጋል፡፡ ዝርዝር መረጃውን ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣውን አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ያገኙታል፡፡

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 03, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 03, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

ኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶ/ር ኢሳያስ ካሳ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ወ/ሮ ሙፈሪያት
+4
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶ/ር ኢሳያስ ካሳ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ አካባቢዎች በዝቅተኛ ወለድ በባንኮችና በማይክሮ ፋይናንሶች አማካኝነት ብደር ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ዛሬ ግንቦት 25 ቀን 2026 ዓም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርመዋል። የፋይናንስ ድጋፉ በግጭትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚውል መሆኑን የተገለፀ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም ሲያቀርብ ከነበረበት የወለድ ምጣኔ ዝቅ አድርጎ ለማበደር መወሰኑ የሚደነቅ መሆኑንም ሚኒስትሯ የገለፁ ሲሆን ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጥረት ማድረግ እንደሚገባው አጽንዖት ሰጥተዋል። ዶ/ር ኢሳያስ በበኩላቸው ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በማሰብ የብድር አቅርቦቱን በባንኩ ቦርድ እና ማኔጅመንት ውሳኔ ዝቅተኛ በማድረግ የብድር አቅርቦቱን ማመቻቸቱን ገልፀው ባንኮችና ማይክሮ ፋይናንሶችም ይህን ከግምት በማስገባት በተመጣጣኝ ወለድ እንዲያስተላለፉ አሳስበዋል። በተያያዘ ዜና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሴቶችና ወጣቶች ብቻ ለተቋቋሙ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ የሚውል ብድር በባንኮችና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት አማካኝነት ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ ባንኩ በግብርናው ዘርፍ ትኩረት አድርገው ለሚሰሩ ስራ ፈጣሪ ሴቶችና ወጣቶች በአነስተኛ ወለድ በባንኮችና በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት በኩል ተደራሽ ለማድረግ የመግባቢያ ፊርማም ተፈራርመዋል።

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 02, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 02, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

ባንኩ ፋይናንስ የሚያደርጋቸው ፕሮጀክቶች የሚስገኙት አገራዊ ጥቅሞች፡- ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- ww
ባንኩ ፋይናንስ የሚያደርጋቸው ፕሮጀክቶች የሚስገኙት አገራዊ ጥቅሞች፡- ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900 ትዊተር፡- https://x.com/dbeethiopia ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/com.../development-bank-of-ethiopia ዩቱብ:- https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ!

የጾታ እኩልነትና ማካተት፣ ለዘላቂ የፋይናንስ ዕድገት በአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ የፋይናንስ ተቋማት፣ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ልማት ባንክ (DBE) ያሉ የልማት አጋሮች ሚና በቀላሉ የሚገመት አይደለም። ይሁን እንጂ የፋይናንስ ሥርዓቱ ሙሉ በሙሉ ስኬታማና ዘላቂ መሆን የሚችለው የኅብረተሰቡን ግማሽ አካል የሆኑትን ሴቶችን እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች ወደኋላ የቀሩ ማኅበረሰቦችን እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ ማድረግ ሲችል ብቻ ነው። ይህ የዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ባንኮች መለያ እየሆነም ነው፡፡ በቅርቡ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዲሱ አመራር በቀጣይ ለሚያደርጋቸው ሰፊ የማሻሻያ (Reform) መደላድሎች አንዱ የጾታ እና አካትቶ (Gender and Inclusion) የሥራ ክፍል ለማቋቋም የተጀመረው ተነሳሽነት ነው፡፡ ይህም ትልቅ ተስፋ የሚሰጥና በባንኩ ውስጥ ሊኖር የሚገባውን መዋቅራዊ ለውጥ የሚያሳይ ነው። በፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ የጾታ እኩልነትና አካታችነት አስፈላጊ የሚሆኑባቸው ወሳኝ ምክንያቶች አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ይፋ ባደረገው የሴቶች የፋይናንስ አካታችነት መመዘኛ (Gender Scorecard) መሠረት፣ በሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ቢያንስ 25% (አንድ አራተኛ) የከፍተኛ አመራር (ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ዳይሬክተሮች) ቦታዎች በሴቶች መያዝ አለባቸው። በተጨማሪም በቦርድ አባላት ውስጥ ቢያንስ ሁለት ሴቶች መኖር እንዳለባቸው ተቀምጧል። በልማት ባንክ የሚቋቋመው የጾታ እና አካትቶ ሥራ ክፍል ይህንን ብሔራዊ ግብ ለማሳካት በባንኩ ውስጥ ያሉ የሴት ሠራተኞችን የአመራር ብቃት ማሳደጊያ (Mentorship) እና የሙያ ዕድገት ሥርዓቶችን ለመቅረጽ ቁልፍ መሣሪያ ይሆናል። የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥም ሌላው ወሳኝ ምክንያት ነው፡፡ ይህም የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ትርጉም ያለው የኢኮኖሚ ስሌትም ነው። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ሴቶች የሚመሯቸው አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች (SMEs) ለሀገር ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው። ይሁን እንጂ በዋስትና (Collateral) እጥረት እና በባንኮች ዘንድ ባሉ የተለመዱ አመለካከቶች ምክንያት የብድር አቅርቦት የማግኘት ዕድላቸው አነስተኛ ነው። ልማት ባንክ ይህንን መዋቅራዊ ችግር ለመፍታት ራሱን የቻለ ክፍል ማደራጀቱ የሴት ሥራ ፈጣሪዎችን አቅም በመደገፍ የሀገሪቱን የነፍስ ወከፍ ገቢ ለማሳደግ ትልቅ በር ይከፍታል። በዚህ ረገድ የተሠሩ ሥራዎችን ለመገምገምም አነቃቂ ክፍል ሆኖ ያገለግላል፡፡ ከዚህ ባሻገር ይህ የለውጥ እርምጃ ሴቶችን ያማከሉ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በባንኩ ውስጥ ለማበልጸግ በር ይከፍታል፡፡ ባንኮች በተለምዶ የሚያዘጋጇቸው የብድርና የቁጠባ አገልግሎቶች "ለሁሉም በእኩል" በሚል እሳቤ (Generic) የተዘጋጁ ናቸው። ነገር ግን ሴቶች ያላቸው የሀብት ባለቤትነት (ለምሳሌ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ) ካላቸው ማህበራዊ ጫና አንጻር የተለየ በመሆኑ፣ ለእነሱ የሚስማማ አማራጭ የብድር ዋስትና ሥርዓት (Alternative Collateral) እና ዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶችን ማዘጋጀት ያስፈልጋል። አዲሱ የጾታና ማካተት የሥራ ክፍል የበለጠ ሲጠናከር በባንኩ ውስጥ የጾታ ጉዳይን ያማከሉ የብድር አገልግሎቶች (Gender-Intelligent Financial Products) እንዲቀረጹ ግፊት ሊያደርግ ይችላል፡፡ ከምንም በላይ በግድየለሽነት ወይም በኋላ ቀር አሠራር ምክንያት ውስንነት ያለበትን  በመረጃ ላይ የተመሠረተ ውሳኔ የመስጠት (Sex-Disaggregated Data) ሥርዓት ላይ አዎንታዊ ሚና ይጫወታል፡፡ አንድ ተቋም ምን ያህል አካታች እንደሆነ ለማወቅ በጾታ የተለየ መረጃ (Data) መሰብሰብና መተንተን አለበት። ባንኩ ምን ያህል ብድር ለሴቶች ሰጠ? ስንት የሥራ ዕድል ተፈጠረ? በውስጥ ሠራተኞች ክፍያና ጥቅማጥቅም ላይ እኩልነት አለ? የሚሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ይህ የሚቋቋመው ቢሮ ትልቅ ሚና ይጫወታል። ይህ አሠራር ባንኩ ዓለም አቀፍ የዕድገት አጋሮች (እንደ ዓለም ባንክ እና አፍሪካ ልማት ባንክ ያሉ) የሚጠይቁትን የESG (የአካባቢ፣ ማህበራዊ እና አስተዳደራዊ) መመዘኛዎችን እንዲያሟላ ይረዳዋል። በአጠቃላይ ሲታይ የአመራሩ ቁርጠኝነት ማሳያ አዲሱ የልማት ባንክ አመራር የሪፎርሙ አካል አድርጎ ይህንን ስራ ክፍል  ማቋቋሙ፣ ባንኩን ከተለመደው የብድር አሰጣጥ ሥርዓት አውጥቶ ወደ ዘመናዊ፣ ፍትሐዊ እና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ተቋም ለማሸጋገር ያለውን ጽኑ ፍላጎት ያሳያል።

በድጋሜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ መለያ ቁጥር DBE/NCB/CGPSD/02/2026 ........ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጋርመንት ማሽኖችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
በድጋሜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ መለያ ቁጥር DBE/NCB/CGPSD/02/2026 ........ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጋርመንት ማሽኖችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ማክሰኞ ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣውን አዲስ ዘመን ጋዜጣ መመልከት ይችላሉ ወይም ደግሞ በባንኩ ዌብሳይት https://lnkd.in/dpQAiBuT ማግኘት ይችላሉ፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ