𝗕𝗹𝘂𝗲 𝗠𝗮𝗿𝗸 𝗖𝗼𝗹𝗹𝗲𝗴𝗲 🕮
رفتن به کانال در Telegram
2 008
مشترکین
-424 ساعت
-187 روز
-15230 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '24
+15
در 0 کانالها
نوامبر '24
+13
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '240
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+9
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+1
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '240
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '240
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+14
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+16
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+12
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+51
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+64
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+8
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+10
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+7
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '23
+7
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '23
+17
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '23
+2 060
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 14 دسامبر | +2 | |||
| 13 دسامبر | +5 | |||
| 12 دسامبر | +5 | |||
| 11 دسامبر | 0 | |||
| 10 دسامبر | 0 | |||
| 09 دسامبر | 0 | |||
| 08 دسامبر | +3 | |||
| 07 دسامبر | 0 | |||
| 06 دسامبر | 0 | |||
| 05 دسامبر | 0 | |||
| 04 دسامبر | 0 | |||
| 03 دسامبر | 0 | |||
| 02 دسامبر | 0 | |||
| 01 دسامبر | 0 |
پستهای کانال
| 2 | ለብሉማርክ ኮሌጅ የጎንደር ዩንቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ
ጎንደር ዩንቨርሲቲ የመፈተኛ ጊዜ እና የመፈተኛ ቦታ/ክፍል ያሳወቀን ሲሆን ከላይ በተያያዘው መሰረት እየሄዳችሁ መፈተን የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። | 1 410 |
| 3 | #ExitExam
የ2016 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ከረቡዕ የካቲት 6 ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል።
ቲክቫህ ፤ ከዩኒቨርሲቲዎች ያገኘው የተሻሻለ የፈተናው መርሀ ግብር ከላይ ባለው ፋይል አያይዞታል።
መርሀ ግብሩ እንደሚያሳየው ከሆነ በመጀመሪያው የፈተና ቀን የጤና ተማሪዎች ፈታናቸውን ይወስዳሉ።
@tikvahuniversity | 1 086 |
| 4 | ለ ብሉማርክ ኮሌጅ የ ሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ
username እና password ለመቀየር የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በማንኛውም ኢንተርኔት በሚገኝበት ቦታ በመሄድ መቀየር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
https://exitexam.ethernet.edu.et | 1 447 |
| 5 | ለሁሉም የብሉ ማርክ ኮሌጅ የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ፡ | 1 |
| 6 | ተጨማሪ ማብራሪያ
ሞዴል ፈተናውን ለመፈተን ሁሉም የትምህርት መስኮች/ Departments/ በሁሉም ቀናት መሰጠት የሚችሉ ስለሆነ ለራሳችሁ ምቹ የሆነ ቀን በመምረጥ መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
⚠️ ይህ የፈተና ፕሮግራም የሚያገለግለው ለ ሞዴል ፈተና ብቻ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።
የዋናው መውጫ ፈተና የእያንዳንዱ ዲፓርትመንት የመፈተኛ ቀናት እንደደረሱን የምናሳውቅ ይሆናል። | 1 897 |
| 7 | ለብሉ ማርክ ኮሌጅ የሁለተኛው ዙር የ መውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ፡
ባለፉት ሁለት ሳምንታት በተለያየ ቦታ online ለ መውጫ ፈተና የሞላችሁ እና ያስሞላችሁ ተማሪዎች Username እና Password ትምህርት ሚኒስቴር ወደ ኮሌጁ የላከ ስለሆነ ወደኮሌጁ በመምጣት መውሰድ እና ከጥር 28 እስከ የካቲት 05 የሚሰጠውን የሞዴል ፈተና በሚቀርባችሁ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን | 1 663 |
| 8 | ውድ የ ብሉማርክ ኮሌጅ የ2016 አጋማሽ የመውጫ ፈተና መፈተኛ ቀናት የተራዘመ መሆኑን እና ቀኑም ከየካቲት 6 እስከ 9 2016 ዓ.ም የተደረገ መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። | 1 705 |
| 9 | በ2015 ዓ.ም ለመውጫ ፈተና Username እና Password መጥቶላችሁ ነገር ግን ፈተናውን በተለያየ ምክንያት መፈተን ያልቻላችሁ ተማሪዎች ዛሬ (22/05/2016) ብቻ ባቅራቢያችሁ ያሉ የኮሌጁ አስተባባሪዎች ጋ እንድታመለክቱ እናሳስባለን።
ባህር ዳር የምትገኙ ተማሪዎቻችን ወደዋናው ካምፓስ በመምጣት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። | 1 903 |
| 10 | በተጨማሪም ከዚህ በፊት username እና Password መጥቶላችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተናውን ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች ለጊዜው የናንተን መረጃ ትምህርት ሚኒስቴር ዳታቤዝ ላይ ያላስገባው እና online መሙላት የማትችሉ መሆኑን አውቃችሁ አዲስ መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር እስኪደርሰን በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን። | 2 216 |
| 11 | ለውድ የብሉ ማርክ ኮሌጅ የሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
በሁሉም ቦታ ለመመዝገብ የኢንተርኔት እና የቴሌብር መጨናነቅ እንደተከሰተ ይታወቃል። በዚህም ምክንያት ምዝገባው እስከ መጪው እሁድ ማለትም (ጥር 19, 2016) እኩለ ቀን ድረስ መራዘሙን አውቃችሁ በተጠቀስው ጊዜ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ
ወደ ዋናው ካምፓስ ባህርዳር በመምጣት እንዲሁም
በአካባቢያችሁ ያለን አስተባባሪ በመጠየቅ
እንዲሁም በሚከተሉት ስልኮች በመደወል ማንኛውንም እገዛ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
📞 +251948121212
📞+251904292929
📞+251906575757 | 2 156 |
| 12 | بدون متن... | 1 635 |
| 13 | ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም #አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ላሉ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል ብሏል።
በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትነው ያላለፉ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያሉ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የሚያካሂዱት የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የሚመርጡት በዚህ ማስፈንጠሪያ (Link)
(https://exam.ethernet.edu.et) ነው።
ስለሆነ ከጥር 08 እስከ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በ " ቴሌ ብር " ብቻ በመክፈል መመዝገብ እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የሚፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል registration@ethernet.edu.et በኩል ድጋፍ ማግኘት የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የሚፈቱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚያካሂዱትና እና የአገልግሎት ክፍያ የሚፈፅሙት በተቋማቸው በኩል መሆኑን ገልጾ አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማቸው በኩል እንደሚደርሳቸው አመልክቷል።
ለተጨማሪ መረጃ የኮሌጁን የመስመር ስልኮች መጠቀም ትችላላችሁ።
+251904292929
+251948121212
በመደወል ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ትችላላችሁ። | 2 553 |
| 14 | بدون متن... | 452 |
| 15 | بدون متن... | 745 |
| 16 | بدون متن... | 1 190 |
| 17 | ውድ የ ብሉ ማርክ ተመራቂ ተማሪዎች
እንኳን ለመመረቂያ ሳምንት በሰላም አደረሳችሁ እያልን የመመረቂያ ጋዎን መውሰጃ ቀናት ረቡዕ(26/11/2015) እና ሐሙስ(27/11/2015) መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በዋናው ካምፓስ በመገኘት እንድትወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን። | 1 555 |
| 18 | 📍አድራሻ፡ የአማራ ክልል ስራ አመራር ቢሮ አዳራሽ
ከባህርዳር ዩንቨርሲቲ ፔዳ ካምፓስ አጠገብ
🎓በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ።🎓 | 2 505 |
| 19 | ውድ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
ብሉ ማርክ ኮሌጅ የተመራቂ ተማሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርዓት የሚከናወነው በ ሐምሌ 29, 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ራሳችሁን እንድታዘጋጁ ማሳሰብ እንወዳለን፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን።
ብሉ ማርክ ኮሌጅ
Dear Parents & Students, It is with great pleasure that we announce the graduation ceremony will take place on August 5, 2023.
Blue Mark College | 2 461 |
| 20 | ውድ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
ብሉ ማርክ ኮሌጅ የተመራቂ ተማሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርዓት የሚከናወነው በ ሐምሌ 29, 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ራሳችሁን እንድታዘጋጁ ማሳሰብ እንወዳለን፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን።
ብሉ ማርክ ኮሌጅ
Dear Parents & Students, It is with great pleasure that we announce the graduation ceremony will take place on August 5, 2023.
Blue Mark College | 13 |
