cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

فوائد أبي عبد الله سعيد

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
317
مشترکین
+124 ساعت
+27 روز
+2530 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Photo unavailableShow in Telegram
☝️حسبنا الله ونعم الوكيل. لكم الله يا أهل فلسطين "በመቶ ሺ የሚቆጠሩ የፊለስጢን ስደተኞችን እንዲቀበሉ ኮንጎና ሌሎች ሀገራት ጋር ምክክር እያደረግን ነው" እያሉ ነው የተረገሙት አይሁዶች‼ 🤲 اللهم عليك باليهود وأمريكا. 🤲 اللهم يا قوي يا عزيز! زَلزِلِ الأرضَ مِن تحتِ أقدامِهم، وأنزِلْ عليهم بأسك الذي لا يُرَدُّ عن القوم المجرمين. 🤲اللهم دمِّرهم تدميرا . 🤲 اللهم أَرِنا فيهم عجائب قدرتك.
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
☝️☝️☝️👇👇👇 “ቤት ውስጥ ያለ ሰሌን ከሆስፒታል አልጋ ይበልጣል፤ የሪዝቅ መጥበብ ከእስትንፋስ መጣበብ ወይም አየርን በቀላሉ ለመሳብና ለመተንፈስ ካለመቻል የተሻለ ነው፤ ስለዚህ አልሐምዱ ሊላህ በል!!”
نمایش همه...
قال الإمام ابن القيم رحمه الله: «من أراد أن تَصدُقَ رُؤياه فَلْيَتحَرَّ الصِّدقَ وأَكْلَ الحلال، والمحافظة على الأمر والنهي، وَلْيَنَمْ على طهارةٍ كامِلة مُستقبِلَ القِبلة، ويَذْكر الله حتى تَغْلِبَهُ عَيْناهُ، فإنَّ رُؤياه لا تكادُ تَكذِبُ البتَّة، وأصدقُ الرُّؤى رُؤيا الأسحار وَقتَ النُّزُول الإِلـٰهِيِّ» 📚[ مدارج السالكين - ابن القيم ]          https://t.me/Hudhud_Studio
نمایش همه...
قال الإمام ابن بطة -رحمه الله - : 'والنَّاسُ فِي زَمانِنا هذَا أسْرابٌ كَالطّيْر يتّبِعُ بَعضُهم بَعضًا، لَو ظَهر لهُم من يدّعِي النُّبوّة مَع علْمِهم بأنّ رسُول الله ﷺ خَاتمُ الأنْبِيَاء، أوْ مَن يَدّعي الرُّبوبيّة، لوجَد عَلىٰ ذَلك أتباعًا وأشياعًا". 📖 الإبانة الكبرى ١/٩٩
نمایش همه...
00:18
Video unavailableShow in Telegram
(وَمَنْ أَرَادَ الْآخِرَةَ وَسَعَىٰ لَهَا سَعْيَهَا وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَٰئِكَ كَانَ سَعْيُهُمْ مَشْكُورًا) (الإسراء: 19)
نمایش همه...
1.58 MB
✍🏼 قال الإمام ابن الجوزي       - رحمه الله تعالى - : 💥اعلم أن الزمان لا يثبت على حال، كما قال الله عز وجل : ‏﴿ وَتِلْكَ الْأَيَّامُ نُدَاوِلُهَا بَيْنَ النَّاسِ ﴾ ، 💥فتارة فقر وتارة غنى، وتارة عز، وتارة ذل، وتارة يفرح الموالي، وتارة يشمت الأعادي ، 💥فالسعيد من لازم أصلاً واحداً على كل حال، وهو تقوى الله عز وجل ؛ فإنه إن استغنى زانته ، وإن افتقر فتحت له أبواب الصبر ، 💥وإن عوفي تمت النعمة عليه وإن ابتلي حملته، ولا يضره إن نزل به الزمان أو صعد، أو أعراه أو أشبعه أو أجاعه ، 💥لأن جميع تلك الأشياء تزول وتتغير. والتقوى أصل السلامة حارس لا ينام، يأخذ باليد عند العثرة ويوقف على الحدود ، 💥فلَاَزِم التقوى في كل حال فإنك لا ترى في الضيق إلَّا السعة، وفي المرض إلَّا العافية. 📜 (صيد الخاطر - ابن الجوزي) ‏ •┈┈┈••✦✿✦••┈┈┈• https://t.me/Hudhud_Studio
نمایش همه...
🕋🌴🌹🏝️🌹🏝️🌹🌴🕋 «اتْرُكْ أَثَرًا جَمِيلًا قَبْلَ الرَّحِيل!!» «Leave a good impression before leaving» «ከመሞትህ በፊት መልካም አሻራህን አሳርፍ!!» قال الله تعالى: {إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ} (يس: ١٢) አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ እንዲህ ብሏል፦ "እኛ ሙታንን በእርግጥ ህያው እናደርጋለን፡፡ ያስቀደሙትንም ስራ ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን፡፡" (ያሲን: 12) 📌 ይህ ቁርኣናዊ አንቀፅ አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ የቂያማ እለት ሰዎችን ከሞቱበት ህያው አድርጎ እንደሚቀሰቅሳቸው፤ ዱንያ ላይ በህይወት እያሉም ለዚያኛው ዓለም ያስቀደሙትን ጥሩም ሆነ መጥፎ ስራና ትተውት የሄዱትን መልካምም ሆነ ክፉ ፋና እንደሚመዘግበው አጥብቆ የሚገልፅ መሆኑን ይጠቁማል። 🌴 ስለዚህ ነገ ከነገ ወዲያ እዚሁ ዱንያ ላይም ሆነ ከሞትን በኋላ ባለው ዘላለማዊ ዓለም ላይ በመልካም የምንወሳበትን በጎ ተግባርንና መልካም አሻራን ጥለን በማለፍ የህይወት እድላችንን ተጠቃሚ መሆን ይኖርብናል። ይህን ታላቅ እድል ለመታደል፦ 🌹• ዋልታ ረገጥ ያልሆነ ወይም ወሰን ማለፍና ማጓደል የሌለበት ጥሩ ኢስላማዊ ዐቂይዳ (እምነት)፣ ተውሒድ፣ ሱንናህና መልካም የሆኑ ስነ ምግባሮችን ሊያላብሰን የሚችል ጠቃሚ እውቀትን በመቅሰም በቻልነው መጠን ወደ ተግባር ለመቀየር መጣር ይጠበቅብናል። 🌹• ሙስሊሙን ማህበረሰብ አግላይ ሳይሆን አቅራቢ በሆነ መንገድ፣ ከስሜትና እልህ በራቀ መልኩ፣ በርህራሄ፣ ካሉበት ጥፋት ታርመው ትክክለኛው ጎዳና ላይ ከኛው ጋር እንዲጓዙና መልካሙን ነገር ሁሉ ለእነሱ በመመኘት መጣራት ግድ ይለናል። 👌ያኔ ኢንሻአላህ፦ ነቢዩ ﷺ "የሰው ልጅ ሲሞት ሶስት አይነት ስራዎችን ትቶ ከሞተው በስተቀር ሁሉም ሰው ስራው ይቋረጥበታል። እነሱም፦ ቀጣይነት ያለው የሰደቃ መንገድን፣ ጠቃሚ እውቀትንና ለእሱ ዱዓእ የሚያደርግለትን መልካም የሆነን ልጅ ትቶ የሄደ ሰው" በሚል ከገለፁት ሐዲሥ ላይ ከሶስቱ በአንዱ እንኳ እንታደል ይሆናል!! روى مسلمٌ مِن حديث أبي هريرة رضي الله عنه، أنَّ رسول الله ﷺ قال: "إِذَا مَاتَ الْإِنْسَانُ انْقَطَعَ عَنْهُ عَمَلُهُ إِلَّا مِنْ ثَلَاثَةٍ؛ إِلَّا مِنْ صَدَقَةٍ جَارِيَةٍ، أَوْ عِلْمٍ يُنْتَفَعُ بِهِ، أَوْ وَلَدٍ صَالِحٍ يَدْعُو لَهُ" 📚 ስለዚህ፦ ህዝበ ሙስሊሙን በዱንያውም ሆነ በኣኺራ ህይወቱ ሊጠቅመው የሚችልን ኸይር ነገር በኪታብ፣ አለያም በድምፅ እያዘጋጀን እናሰራጭ፤ ልጆቻችንም ላይ እን፞ስራ (እንልፋ)። 🌴ይህን ካልታደልንና በቀላሉ ቀጣይነት ያለውን አጅር ማፈስ ከፈለግን ጠቃሚ የሆነ እፅዋትን እን፞ትከል። ምክንያቱም ዛሬ የተከልነው ዛፍ ነገ ከነገ ወዲያ እስከ ቂያማ ቀን ወይም ዛፉ እስኪጠፋ ድረስ ሰዎች በፍሬው፣ በጥላውና በሌሎች ጥቅሞቹ ይገለገሉበትና እኛም ግንባር ቀደም የአጅሩ ባለቤቶች እንሆናለንና። عَنْ جَابِرٍ بن عبد الله رضي الله عنه أَنَّ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ دَخَلَ عَلَى أُمِّ مُبَشِّرٍ الْأَنْصَارِيَّةِ فِي نَخْلٍ لَهَا، فَقَالَ لَهَا النَّبِيُّ صَلَّى الله عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : "مَنْ غَرَسَ هَذَا النَّخْلَ؟ أَمُسْلِمٌ، أَمْ كَافِرٌ؟" فَقَالَتْ: بَلْ مُسْلِمٌ. فَقَالَ: "لَا يَغْرِسُ مُسْلِمٌ غَرْسًا، وَلَا يَزْرَعُ زَرْعًا فَيَأْكُلَ مِنْهُ إِنْسَانٌ، وَلَا دَابَّةٌ، وَلَا شَيْءٌ إِلَّا كَانَتْ لَهُ صَدَقَةٌ". وفي رواية لمسلم: "إِلَّا كَانَ لَهُ صَدَقَةً إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ". 📌 ኢማሙ ሙስሊም ጃቢር ኢብኑ ዐብዲላህ ረዺየላሁ ዐንሁን በመጥቀስ ባስተላለፉት ሐዲሥ ላይ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ኡሙ ሙበሽሺር አል አንሷሪያ በተባለች ሶሓቢያ፞ የቴምር ዛፍ አትክልት ቦታዋ በመግባት: "ይሄን የቴምር ዛፍ የተከለው ማን ነው? ሙስሊም ነው፤ ወይስ ካፊር?" ሲሉ ጠየቋት። እሷም: "ኧረ ሙስሊም ነው" አለቻቸው። በዚህ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ "ማንኛውም ሙስሊም ምንም አይነት ተክልን አይተክልም፤ አዝመራንም አይዘራም፤ ከእሱም ሰውም ሆነ እንስሳት ወይም ማንኛውም ነገር አይመገብለትም እስከ ቂያማ ዕለት ድረስ ለተከለው ሰው ሰደቃ ቢሆንለት እንጂ"። و «كان عبدُ اللهِ بنُ مسعودٍ رضي الله عنه إذا قعد يقول: إِنَّكم في مَمَرِّ الليلِ والنهارِ، في آجالٍ مَنقُوصة، وأعمالٍ مَحفُوظة، والموتُ يأتي بَغتةً؛ فَمَنْ يَزْرَعْ خيرًا يُوشِكُ أن يَحصُدَ رغبةً، ومن يزرع شرًّا يوشك أن يحصد نَدامةً، ولِكُلِّ زارِعٍ مِثلُ ما زَرَعَ، لا يُسْبَقُ بَطيءٌ بِحَظِّهِ، ولا يُدرِكُ حريصٌ ما لم يُقَدَّرْ له؛ فمَن أُعْطِيَ خَيرًا؛ فاللهُ تعالى أَعطاهُ، ومن وُقِيَ شرًّا فاللهُ تعالى وقاهُ، المُتَّقُونَ سادةٌ، والفُقهاءُ قادةٌ، وَمُجالَسَتُهم زِيادةٌ» 📚 (سير أعلام النبلاء: 1/ 497) 📌 ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድም ረዺየላሁ ዐንሁ አቀማማጮቹን እንዲህ በማለት ይመክር ነበር: «እናንተኮ በሌሊትና በቀን ማለፊያ (መፈራረቅ) ላይ፣ በመቀነስ ላይ ባሉ ጊዜያትና ተጠብቀው በሚቆዯችሁ ሥራዎች ውስጥ ናችሁ። ሞትም በድንገት ይመጣል። መልካምን የሚዘራ መልካም የሆነ ፍላጎቱን ለማጨድ ይቀርባል፤ ክፉ የሚዘራም ጸጸትን ለማጨድ ይፈጥናል፤ እያንዳንዱ ዘሪ የዘራው አለው። በዝግታ የሚጓዝን ሰው የተፃፈለት እድሉን ቀድሞት የሚወስድበት አይኖርም፤ ማንኛውም ጉጉ የሆነ ሰውም የተወሰነለትን እንጂ አያገኝም። መልካም የተሰጠ ሰው አላሁ ተዓላ ነው የሰጠው፤ ከክፉ ነገር የተጠበቀም አላሁ ተዓላ ነው የጠበቀው። የተቅዋ ባለቤቶች አለቆች ናቸው፤ የዲኑ ሊቃውንቶችም መሪዎች ናቸው፤ እነሱን ማቀማመጥም (መልካምን ነገር) መጨመር ነው» 📚 (ሲየር አዕላም አን-ኑበላእ፡ 1/497) 🤲 اللهم وفِّقْنا لِإعطاءِ كُلِّ ذِي حَقٍّ حقَّه، وَوَفِّقْنا لِتَرْكِ الآثار الطَّيِّبة قبلَ الرَّحيل، واجعلْ لنا لِسانَ صِدقٍ في الآخرين. ✍🏻 13/11/1444 https://t.me/abuabdillahseid
نمایش همه...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
💐 ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል፡- «ሳያውቀው በአላህ ፀጋዎች የታለለ፣ በመሀይሞች ውዳሴ የተማረከ፣ አላህ ፍላጎቶቹን በማሟላቱና ገመናውንም የሰተረለት በመሆኑ የተሸወደ ስንትና ስንት ሰው አለ። አብዛኛው ፍጥረት ዘንድም እነዚህ ሶስት ነገሮች የደስታና የስኬት ምልክቶች ተደርገው ነው የሚቆጠሩት። ይህም የእውቀታቸው መጨረሻ ድካ ነው።» 📚 (መዳሪጁስ ሳሊኪን: 1/518) https://t.me/abuabdillahseid
نمایش همه...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.