Bashewam Primary & Junior School 1-8
رفتن به کانال در Telegram
2 748
مشترکین
-224 ساعت
+207 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
ለውድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን ከላይ በወጣዉ የ2018 ዓ.ም የአንደኛ መንፈቅ ዓመት 2ኛ ሩብዓመት ማጠቃለያ ፈተና መሰረት:-👉 ለልጅዎ ጊዜ በመስጠት ድጋፍና ክትትል እንዲያደርጉ እና 👉እስከ ጥር 2018 ዓ.ም ያለውን የትምህርት የአገልግሎት ወርሃዊ ክፍያ እስከ ቀን 15/05/2018 ዓ.ም ድረስ ያለቅጣት ከፍለዉ እንዲያጠናቅቁ ከወዲሁ እናሳዉቃለን::
ማሳሰቢያ :- አንዳንድ ወላጆች አስካሁን ያልከፈላችሁት ዉዝፍ ክፍያ እንዳለባችሁ ከፋይናስ ክፍል በደርሰን ሪፖርት ማወቅ ተችሏል። ስልሆነም ያለባችን ውዝፍ ክፍያ እስከ ጥር 15/2018 ዓ.ም ድረስ አጠናቃችሁ እንድትከፍሉ በጥብቅ እያሳሰብን የመክፈል ኃላፊነት ግዴታዎን ባለመወጣቶ ምክንያት ለሚፈጠረው መጉላላት ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስዱ መሆኑን እናሳስባለን።
የት/ቤቱ
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
🔊ማስታወቂያ 📢
👉ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ለመፈተን እና online መዝገባ ለማካሄድ👉 የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ ቁጥር ( National ID No)ማቅረብ ግዴታ መሆኑን እና የሌለው ምዝገባ ማካሄድ የማይችል መሆንን ተገልፆልናል በዚሁ መሰረት እስካሁን የሌላቸዉ ካሉ በአስቸኳይ እንዲያወጡ በማድረግ ያላቸዉ ደግሞ በቀን 13/05/2018 ዓ.ም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሲመጡ የፋይዳ መታወቂያ FAN ቁጥር ኮፒ ወይም print በማድረግ ይዘው እንዲመጡ እንድታደርጉልን በጥብቅ እናሳስባለን::
👉ማሳሰቢያ:-ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ከላይ በወጣው የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት👉 የ6ኛ ከፍል ተማሪዎች ከጥር 4-6/2018ዓ. ም ሦስቱንም ቀን ጠዋት እና ከሰዓት ፈተና ያላችሁ ስልሆነ እስከ 9:00 ሰዓት ከግቢ ሳይውጡ የሚቆዩ መሆኑን እየገለፅን 👉ለ8ኛ ከፍል ተማሪዎች ሰኞ ጥር 4 ጠዋት እና ከሰዓት ፈተና ያላችዉ ስለሆነ ከግቢ መዉጣት የሚቻለዉ 9:00 ላይ ሲሆን👉 ማክሰኞ ጥር 5/2018ዓ. ም ግን ከጠዋቱ 5:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን በሰርቪስ መሄድ የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::
Repost from Bashewam Primary & Junior School 1-8
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!አደረሰን!!
መልካም የገና በዓል!
+1
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሐኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!አደረሰን!!
መልካም የገና በዓል!
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
