Bashewam Primary & Junior School 1-8
رفتن به کانال در Telegram
2 753
مشترکین
+224 ساعت
+17 روز
+4530 روز
آرشیو پست ها
✍️ Days Vocabulary
🔆🔆🔆🔆🔅🔅🔅🔅🔆🔆🔆🔆
👉📖10 REASONS WHY I READ BOOKS📚👍
1. I read to become a better version of myself by learning from others.
2. I have limited experience, but reading gives me a bank 🏦of experiences that I can learn from.
3. It's the cheapest form of mentorship.
4. I read to have more perspectives about a particular subject and be able to make informed decisions.
5. I read to find answers to unanswered questions,
6. I read because Books keep me company,
7. Reading connects me with others around the world.
8. I read sometimes to catch sleep (smiles)
9. It’s the cheapest firm to travel across the globe 🌎
10. I read to learn from wealthy people who were in my present situation/condition but never gave up and thereby motivate myself.
Why do you read?
Thanks for reading
══❖•🌺🌸•❖═══╗
══❖•🌺🌸•❖═══╝
ለባሸዋም ትምህርት ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ፡
:
የ2017ዓም የሁለተኛው ሲምስተር ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ የካቲት 03/2017ዓም ስለሆነ ተማሪ ልጆቻችን በተለመደው ሰዓት ከጠዋቱ 2:00 በፊት ሙሉ የመማሪያ ቁሳቁሶችን አሟልተው ፡ ወደ ትምህርት ቤት እንድታመጡልን እናሳስባለን።
ባሸዋም ትምህርት ቤት ፡ ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን!
🔅🔅🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
WELCOME BACK TO SCHOOL.
ARE YOU READY?
N.B Monday February 03/06/2017 E.C
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆✍️
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🌺ለዉድ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ::🍒
በቅድሚያ ያክብሮት ሰላምታችንን እያቀርብን የአንደኛ መንፈቅ ዓመት ትምህርት በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እጅግ በጣም ጥሩ እና ጤናማ በሆነ ሂደት በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገለፅን ቀጣይ ያሉ መርሃ-ግብሮችን እንደሚከተለዉ እናሳዉቃልን::
✅ አርብ በቀን 23/05/2017ዓ.ም መ/ራን ፈተና የሚያርሙበት ጊዜ ስልሆነ ለተማሪዎች የእረፍት ጊዜ ይሆናል::
✅ ሰኞ በቀን 26/05/2017ዓ.ም እስከ6:00 ሰዓት ድረስ ተማሪዎች በአካል በመገኘት የፈተና ወረቀት የሚውስዱበት እና ከ100% ያስመዘገቡትን ዉጤት የሚያቁበት እንዲሁም ከመምህራኞች ጋር የሚናበቡበት ይሆናል::
✅ ከጥር 27 - የካቲት 2/2017ዓ.ም ድረስ ለተማሪዎች የእረፍት ጊዜ ይሆናል::
✅ የካቲት 03/2017ዓም የሁለተኛ- መንፈቅ ዓመት ትምህርት የሚጀምርበት ይሆናል::
ማሳሰቢያ:-የአንደኛ መንፈቅ ዓመት የትምህርት ጊዜ ዉጤታማና ጤናማ በሆነ ሂደት ማጠናቀቅ እንድንችል ወርሓዊ የትምህርት ክፍያ በወቅቱ በመክፈል እና የመማር ማስተማሩን ሂደት በቅርበት በመከታተል ገንቢ ሃሳባችሁን ለሰጣችሁን ዉድ ወላጆች በሙሉ እጅግ በጣም እያመሰገንን🙏🙏🙏 የወርሃዊ የትምህርት ክፍያ በወቅቱ የማትከፍሉ እና ክትትል የማታደርጉ አንዳንድ ወላጆች የመማር ማስተማሩን የስኬት ሂደት የሚጎዳና በልጆቻችሁ ወይም በተማሪዎቻችን ላይ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ አላስፈላጊ ጫና እየፈጠራችሁ ስለሆነ እስከ ቀን 26/05/2017ዓ.ም ድረስ ያለባችሁን ውዝፍ ክፍያ ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን::
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
ውድ የተማሪ ወላጆች/ አሳዳጊዎች ፡
በቀጣይ ሳምንት 19/05/2017 ዓም ጀምሮ የመጀመሪያው ሴምስተር የማጠቃለያ ፈተና ስለሚሰጥ ተማሪ ልጅዎ ከወዲሁ እንዲያጠና እገዛና ክትትል ያድርጉላቸው።
ፎቶ ላልተነሳችሁ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ በቀን 13/05/2017ዓ. ም የመጨረሻ ስልሆነ ተገኝታችሁ እንድትነሱ በጥብቅ እያሳሰብን ፎቶ የተነሳችሁ ደግሞ Application form ላይ ያለው ፎቶ በትክክል የራሳችሁ መሆኑን እንዲሁም የስም ስህተትና የፊደል(spelling)ስህተት ካለው የምታስተካክሉበት የመጨረሻ ቀን ስልሆነ ሁላችሁም እንድትገኙ እናሳስባለን::
ውድ ወላጆች:- በቅድሚያ ያክብሮት ሰላምታችንን እያቀረብን ከላይ ባለው ፕሮግራም መሰረት ቅድመ ዝግጅት እንድያደርጉ እንድትረዷቸዉ እያሳስብን ✍️8ኛ ክፍል ፈተና የሚጨርሱት ረቡእ ጠዋት 5:00 ሰዓት ላይ ስልሆነ ወደ ቤት የሚለቀቁ መሆኑን አዉቃችሁ እንድትረከቡ:-
✍️ 6ኛ ክፍል ሐሙስ ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ ፈተና እንደጨርሱ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስልሆነ እንድትረከቧቸዉ እያሳስብን ወላጆች ለሁልቱም የክፍል ደረጃ(ለ6ኛም ለ8ኛም ክፍል )ጠዋት እና ከሰዓት ፈተና ባላችዉ ቀን ከግቢ መዉጣት የማይቻል ስልሆነ ምሳ እቃ ይዘዉ እንድመጡ እንድታደርጉልን እናሳስባልን::
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
