🔥 እሳት ነበልባል መረጃ : ወቅታዊ ሀገራዊ እና አለማቀፋዊ መረጃዎች
ትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏https://t.me/EsatMerejaa ለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇 https://t.me/ODUUtorbani
نمایش بیشتر- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
در حال بارگیری داده...
የቀድሞ ሴት ፍቅረኛዬን አግብተሃል በማለት ግለሰቡን የገደለው በእስራት ተቀጣEsatMereja🔥 በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንታ ዞን በጪዳ ከተማ አስተዳደር ማረቃ ጎዲ ቀበሌ ልዩ ሥፍራ ጎዲ ተብሎ በሚጠረበት አከባቢ አንደኛ ተከሳሽ ጌታሁን ጌታቸው ለሦስት ዓመት አብረሽኝ ቆይተሸ እኔን ትተሸ ሌላ አግብተሻል በሚል ቂም በመያዝ 2ኛ ተከሳሽ ባረና በቀለ እና 3ኛ ተከሳሽ አዲሱ ገበየሁ በማስተባበር ወንጀል መፈፀማቸው ተገልፆል፡፡ ሶስቱ ተከሳሾች የግል ተበዳዮችን መኖሪያ ቤት ሰብረው በመግባት የግል ተበዳይን ጭንቅላቱ ላይ በብረት ፌሮ ደጋግመው በመምታት ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ እና የቀድሞ ፍቅረኛውን ጭንቅላቷ ላይ በመደብደብ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸው ተገልፆል፡፡የክልሉ የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ምክትል ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንደገለፁት ተጎጂዋ ባሰማችው ድምፅ የአካባቢው ነዋሪዎችና ፖሊስ ደርሰው ወደህክምና ተወስዳ ህይወቷ ሊተርፍ ችሏል፡፡ ወንጀሉ እንዲፈፀም ያስተባበረው የቀድሞ ፍቅረኛዋ ተከሳሽ ጌታሁን ጌታቸው እና ሌሎች ተጠርጣርዎች ወንጀሉን ከፈፀሙ በኃላ በአካባቢዉ ዉስጥ ተሸሽገው ቢቆዩም ፖሊስ ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት በቁጥጥር ስር አዉሎ ምርመራ አጣርቶባቸዉ መዝገቡን በሰዉና በህክምና ማስረጃ በማደራጀት ክስ እንዲመሠረትባቸዉ ይልካል። የዐቃቤ ህግ በሶስቱ ግለሰቦች ላይ የቀረበለትን የክስ መዝገብ ግራ ቀኙን መርምሮ ተከሳሾቹ የፈፀሙት ወንጀል በማስረጃ ያረጋግጣል፡፡የኮንታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም 1ኛ ተከሳሽ ጌታሁን ጌታቸዉ እና 2ኛ ተከሳሽ ባረና በቀለን በ18 ዓመት እስራት እንዲሁም 3ኛ ተከሳሽ አዲሱ ገበየሁ በ5 ዓመት እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን ምክትል ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ መናገራቸውን ብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ነው የዘገበው። EsatMereja🔥 ትክክለኛው የቴሌግራም ገጻችን ይህ ነው 👇 https://t.me/EsatMerejaa
ትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏
https://t.me/EsatMerejaaለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇
https://t.me/ODUUtorbaniታጣቂዎቹ በየሁለት ቀኑ አንድ ጊዜ እየደወሉ #500ሺህ ብር እንድንከፍል ያስጠነቅቀናል"- ልጃቸው የታገተችባቸው አባትEsatMereja🔥 ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ልጃቸው የታገተችባቸው አባት “ታጣቂዎቹ በየሁለት ቀኑ አንድ ጊዜ እየደወሉ 500 ሺህ ብር እንድንከፍል ያስጠነቅቁናል፣ እኔ ልጄ በአውሮፕላን ተሳፍራ እንዳትመጣ ያደረኩት አምስት ሺህ ብር ጎድሎኝ ነው፣ እጄ ላይ ምንም ገንዘብ የለኝም፣ የተባልነውን ገንዘብ በዘመድ እና ወዳጆች አማኝነት መለመን ስንጀምር ፖሊሶች መጥተው ያስቆሙናል” ብለዋል። በተመሳሳይ ዕለት እና ቦታ እህቷ የታገተችባት ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ በበኩሏ ታጣቂዎቹ በየዕለቱ እየደወሉ ያስፈራሩኛል ሁሌም ካንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ እያዘዋወሯቸው ነው ስትል ነግራናለች፡፡ “እህቴን ጨምሮ ሶስት አውቶቡስ ላይ ተሳፍረው የነበሩ ተማሪዎች እና መንገደኞች በአደባባይ ረፋድ አራት ሰዓት ላይ ነው የታገቱት፣ ይህ ህግ አስከብራለሁ የሚል መንግስት ባለበት ነው የተፈጸመው “ ያለችን አስተያየት ሰጪዋ እስካሁን ታጋቾቹን ለማስለቀቅ የተደረገ እንቅስቀሴ የለም ብላላች፡፡ የታጋቾች ቤተሰቦች፣ መንግስት የታገቱትን ተማሪዎች ለማስለቀቅ ጥረት እያደረገ አይደለም ይላሉ። [ዘገባው የአልዓይን አማርኛ ነው] EsatMereja🔥 ትክክለኛው የቴሌግራም ገጻችን ይህ ነው 👇 https://t.me/EsatMerejaa
ትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏
https://t.me/EsatMerejaaለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇
https://t.me/ODUUtorbaniታጣቂዎቹ በየሁለት ቀኑ አንድ ጊዜ እየደወሉ #500ሺህ ብር እንድንከፍል ያስጠነቅቀናል"- ልጃቸው የታገተችባቸው አባትEsatMereja🔥 ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ልጃቸው የታገተችባቸው አባት “ታጣቂዎቹ በየሁለት ቀኑ አንድ ጊዜ እየደወሉ 500 ሺህ ብር እንድንከፍል ያስጠነቅቁናል፣ እኔ ልጄ በአውሮፕላን ተሳፍራ እንዳትመጣ ያደረኩት አምስት ሺህ ብር ጎድሎኝ ነው፣ እጄ ላይ ምንም ገንዘብ የለኝም፣ የተባልነውን ገንዘብ በዘመድ እና ወዳጆች አማኝነት መለመን ስንጀምር ፖሊሶች መጥተው ያስቆሙናል” ብለዋል። በተመሳሳይ ዕለት እና ቦታ እህቷ የታገተችባት ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ በበኩሏ ታጣቂዎቹ በየዕለቱ እየደወሉ ያስፈራሩኛል ሁሌም ካንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ እያዘዋወሯቸው ነው ስትል ነግራናለች፡፡ “እህቴን ጨምሮ ሶስት አውቶቡስ ላይ ተሳፍረው የነበሩ ተማሪዎች እና መንገደኞች በአደባባይ ረፋድ አራት ሰዓት ላይ ነው የታገቱት፣ ይህ ህግ አስከብራለሁ የሚል መንግስት ባለበት ነው የተፈጸመው “ ያለችን አስተያየት ሰጪዋ እስካሁን ታጋቾቹን ለማስለቀቅ የተደረገ እንቅስቀሴ የለም ብላላች፡፡ የታጋቾች ቤተሰቦች፣ መንግስት የታገቱትን ተማሪዎች ለማስለቀቅ ጥረት እያደረገ አይደለም ይላሉ። [ዘገባው የአልዓይን አማርኛ ነው] EsatMereja🔥 ትክክለኛው የቴሌግራም ገጻችን ይህ ነው 👇 https://t.me/EsatMerejaa
ትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏
https://t.me/EsatMerejaaለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇
https://t.me/ODUUtorbaniትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏
https://t.me/EsatMerejaaለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇
https://t.me/ODUUtorbaniትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏
https://t.me/EsatMerejaaለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇
https://t.me/ODUUtorbaniትኩስ ዜናዎችን፤መረጃዎች ፤ ክስተቶችን ፤ወንጀሎችን እና አለማቀፍ ሁነቶችን ክሽን ባለ አቀራረብ ወደናንተ የሚያደርስ ቻናል ነው ። ቻናሉን ተቀላቀሉ🙏
https://t.me/EsatMerejaaለኦሮመኛ የመረጃ ቻናላችን 👇👇👇👇👇
https://t.me/ODUUtorbaniطرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.