fa
Feedback
Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

رفتن به کانال در Telegram

● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸

نمایش بیشتر
213
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-430 روز
آرشیو پست ها
ነብዩ ሙሐመድ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦ إِنَّمَا أَهْلَكَ الَّذِينَ مِنْ قبلكم أنهم كانوا إذا سرق فيهم الشريف، تَرَكُوهُ. وَإِذَا سَرَقَ فِيهِمُ
ነብዩ ሙሐመድ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦ إِنَّمَا أَهْلَكَ الَّذِينَ مِنْ قبلكم أنهم كانوا إذا سرق فيهم الشريف، تَرَكُوهُ. وَإِذَا سَرَقَ فِيهِمُ الضَّعِيفُ أَقَامُوا عَلَيْهِ الْحَدَّ. وَإِنِّي، وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ! ‌لَوْ ‌أَنَّ ‌فَاطِمَةَ بِنْتَ مُحَمَّدٍ سَرَقَتْ لَقَطَعْتُ يَدَهَا) “ከእናንተ በፊት የነበሩትን ያጠፋቸው ባላባት ሲያጠፋ ይተውት ነበር። ደካማ ሲያጠፋ ግን ህጉን ተግባራዊ ያደርጉበት ነበር። ነፍሴ በእጁ በሆነችው እምላለሁ! ፋጢማ ቢንት ሙሐመድ ብትሰርቅ እጇን እቆርጣት ነበር!” [አልቡኻሪይ እና ሙስሊም] = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

ተማሪነት ◉ ያለንበት ቦታ፣ ያለንበት ሁኔታ ምንም ይሁን ለተስፋ-ቢስነት ምክንያት ሊሆን አይችልም!! ● ለተስፋ-ቢስነታችን ምክንያት ሊሆን የሚችል ነገር ካለም የኛ ድክመትና ራሱ “ተስፋ-ቢስነታችን” ብቻ ነው!! ውድ ተማሪዎች ➤ ❝ እኔ ባነብም አይገባኝም ❞ ➤ ❝ እኔ ሒሳብ አልችልም ❞ ➤ ❝ እኔን እንግሊዝኛ ይከብደኛል ❞ ➤ ❝ መማር የኔ እጣ-ፋንታ አይደለም ❞ ➚እንዲህ በሚሉ የደካሞችና የቀሽሞች አስተሳሰብ ውስጣችን ከሞላነው፤ በርግጥም ሁሉም ነገር ይከብደናል። ነገር ግን ከፊት ለፊታችን ያለውን ችግር በመጋፈጥ፣ ድክመታችንን ሊሸፍንልን የሚችል ስራ በመስራት፣ ይከብዱናል ያልናቸውን ትምህርቶች ቆራጥነት በተሞላበትና ቀጣይነት ባለው ጥረት የምንችለውን ያህል በማንበብ ስንፍናችንን መበቀል እንችላለን! ● ተማሪዎች አንድ ነገር እወቁ፦ እናንተ የማትችሉት የትምህርት አይነት ምንም የለም። እናንተ መስራት የማትችሉት ምንም አይነት ስራ የለም። እናንተ መድረስ ማትችሉበት ምንም አይነት ቦታ የለም። ➻ እናተ ዘንድ የሌለ ጉብዝና ሌላ ቦታ ሊኖር አይችልም! ➻ እናተ ዘንድ የሌለ መልካም ስብዕና ሌላ ቦታ መኖሩ የማይታመን ነው። ወንድሞቼና እህቶቼ ተማሪነት ነገሮችን ሁሉ ለይተን የምናውቅበት ሽልማት ነው! ተማሪነት የስኬትን መንገድ የሚያቅጣጨን ኮምፓስ ነው!! ተማሪነት እራሳችን፣ ቤተሰባችንን፣ ማህበረሰቡን ብሎም ሀገራችንን ልንረዳበት የተሰጠን ስጦታ ነው!! ተማሪነት በአላህ ፍቃድ ከችግር የምንወጣበት መሰላል ነው!! ተማሪነት ድጋፍ የሚሹትን የምንደግፍበት ኃይል ነው!! ተማሪነት መጥፎ ነገሮችን የሚያጠፋ መሣሪያ ነው። ነገር ግን ከላይ ያልናቸውን ሽልማቶች ልንሸለም የምንችለው ጊዜያችንን በአግባቡ ስንጠቀምና በወደቅን ወይም በተሸነፍን ጊዜ ተስፋ ሳንቆርጥ ጥረታችንን ስንቀጥል ነው። ያሳደገንን ማህበረሰብ እንዲሁም ተንከባክባ የጠበቀችንን ሐገር ለመርዳት መፍትሄው ተማሪነት ብቻ ነው። እኛ የሰው ልጆች፦ ◆ ከመታገል ይልቅ ለመሸነፍ ቅርብ... ◆ወድቆ ከመነሳት ይልቅ እዛው ለመቅረት... ◆ ደጋግሞ ከመሞከር ይልቅ ቶሎ ተስፋ ለመቁረጥ ቅርብ ነን። ➊ ዛሬ እኛ ለመብራት የምንጠቀመውን አምፖል የፈጠረው ሰውዬ አንድ ሺህ (1,000) ጊዜ ሞክሮ ነው በአንድ ሺህ አንደኛው (1,001) ነው የተሳካለት። ይህን ሁሉ ጊዜ ሙከራ ባያደርግ ኖሮ እኛ ዛሬ የምናበራው ነገር ባልኖረን ነበር!! ➋ ገናናው ሳይንቲስት አልበርት አንስታይን ምንስትሪን (8ኛ ክፍልን) 8/9 ደጋግሞ ከወደቀ በኋላ ነው ተሳክቶለት ለዓለም ብዙ ፈጠራዎችን ያበረከተው። ወንድምና እህቶቼ፦ ሳይታገል፣ ሳይለፋ፣ መስዋዕትነት ሳይከፍል ስኬትን የሚጎናፀፍ የለም!! ደጋግሞ ወድቆ፣ ደጋግሞ ሳይነሳ ከፍ ብሎ የሚበር የለም። ⭕️ ቱርኮች ❝ከፈለክ ህይወትህን እጣ እንጂ ተስፋ እንዳታጣ❞ ይላሉ። አዎ ተስፋ ከቆረጥን ይችህ ዓለም ለኛ ቦታ አይኖራትም። ስለዚህ ውድ ተማሪዎች ውስጣችሁ ላይ ያለውን “አይሳካልኝም” የሚለውን ፍርሃታችሁን ጠንክሮ በማንበብ በስኬት ቀይሩት። ደግሞም ነገሮችን በመቀየር ከአናንተ የተሻለ  ብቃትና ክህሎት ያለው አካል ፈፅሞ የለም!! ◉ እናም በዚህ ብቃታችሁና ክህሎታችሁ ተጠቀሙበት። ለስንፍናችሁ ማንንም ተወቃሽ አታድርጉ፤ ምክንያትም አትደርድሩ!! ✍️ በረሻድ ኢብኑ ሙዘሚል ══════════════ ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇👇 share👇 Join our channel ➊ t.me/Grade1_4Infot.me/Grade5and6Infot.me/Grade7Infot.me/Grade8Infot.me/Grade9Infot.me/BasicComputer_Skills

🔰 የውድቀት ፍርሃት ስኬት የህይወትህ አንድ አካል ሊሆን የሚችለው በአላህ ፍቃድ እችላለሁ ብለህ ሁሌም የምትሞክር ከሆነ ነው። ◆ ሰዎች ውዳቂነትን ማንነታቸው የሚያደርጉት መውደቅን በመፍራት ደጋግሞ ባለመሞከራቸው ነው። መውደቅን ፈርተን የማንሞክር ከሆነ መቼም ሊያልፍልን ወይም ሊሳካልን አይችልም። ሳንሞክር ደግሞ ከፍ ማለትም አንችልም!! ◎ ከኛ የሚጠበቀው አንድ ነገር ነው እሱም በወደቅን ቁጥር ለመነሳት መሞከር። አንዳንዴ እኮ ውድቀት በራሱ ደስታን፣ እርካታንና ስኬትን ይሰጣል። ለምን ቢባል ያልወደቀ ሰው የማሸነፍን ዋጋ ሊያውቅ አይችለም። ስንወድቅ ነው የውድቀታችንን መነሻና የምናሸንፍበትን ደግሞ መንገድ የምንረዳው። ➤ ውድቀት ከተማርንበት ውድቀት ሳይሆን ስኬት ነው። ውድቀት "ውድቀት" ነው የምንለው ያኔ ነው ከወደቅን በኋላ ዳግም ለመነሳት ያልሞከርን ከሆነ ነው። ወድቀን ዳግም ከተነሳንማ ይህ ውድቀት ሳይሆን ስኬትን ለመጎናፀፍ የሚደረግ የየህይወታችን አስደናቂውና አስደሳቹ ፊልሚያ ነው። ● እኔ ይህን እያልኳችሁ አደለም ለማሸነፍ የግድ መውደቅ አለብን። እኔ ይህን እያልኳችሁ ነው መውደቅን እየፈራን መኖርን አናቁም ነው። ▮አዎ መውደቅን ፈርተን የተለያዩ ጥረቶችንና ሙከራዎችን አቆምን ማለት በህይወት መኖርን ተውን ማለት ነው፣ ምክንያቱም ህልም የሌለው ሰው በቁሙ የሞተ ሰው ነውና። ነብር እኮ ዋሻን ለመዝለል በፈለገ ጊዜ ብዙ የሆኑ እርምጃዎቹን ወደኋላ ይሄዳል። ያኔም ነው ያለ የሌለ ኃይሉን ሰብስቦ ዋሻውን መዝለል የሚችለው። አያችሁ⁉️፣ ነብሩ ዋሻውን በስኬትና በድል ለመዝለል (ለማለፍ) መጀመሪያ ወደኋላ መመለስን (መውደቅን) ምርጫው ያደርጋል። ምን ማለት ፈልጌ መሰላችሁ፦ ስንወድቅ ያ! ውድቀታችን ለስኬት እያዘጋጀን፣ እያለማመደን መሆኑን እናስተውል። ◉ቱርኮች፡ ከፈለክ ህይወትህን እጣ፣ ነገር ግን ተስፋህን እንዳታጣ ይላሉ። ▮ የስኬት ጎዳና የሆነው ተስፋ ሲሆን፣ የውድቀታችን መነሻ የሚሆነው ደግሞ ተስፋ ማጣታችን ነው። እናም ወዳጆቼ ተስፋን ባለመለመ ጉልበት ደጋግመን ብንወድቅ እኳን ደጋግመን ለመነሳት ሙከራ እናድርግ። እመኑኝ በአላህ ፍቃድ ይሳካልናል። ✍️ በረሻድ ኢብኑ ሙዘሚል ════════════════ ለአስተያየት: t.me/ReshadMuzemil ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇 Telegram: t.me/SharpSwords1 Tiktok: tiktok.com/@sharpswords1 Ummalife: ummalife.com/ReshadMuzemil

Masjid Al Haram and Masjid An Nabawi ﷺ Imaams Schedule
+1
Masjid Al Haram and Masjid An Nabawi ﷺ Imaams Schedule

Soon introducing the cable cars to transport the visitors to the peak of Jabal Hira. Which will enable the visitors to reach
Soon introducing the cable cars to transport the visitors to the peak of Jabal Hira. Which will enable the visitors to reach it with ease and safety.

Extracts from the Friday Khutbah By Sheikh Ahmed Taleb Hameed 5/2/1446 A.H.
Extracts from the Friday Khutbah By Sheikh Ahmed Taleb Hameed 5/2/1446 A.H.

He Who Lacks Ghayrah (Protective Jealousy) Is NOT A Man قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : ثلاثة قد حرم الله تبارك وتعالى عليهم الجنة : مدمن الخمر ، والعاق ، والديوث الذي يقر في أهله الخبث. The Messenger of Allāh ﷺ said: “There are three upon whom Allāh Tabārak Wa Ta'ālā has made Paradise Ḥarām (forbidden): • The one addicted to intoxicants • The one who is disobedient (to his parents) • And the Dayyooth (shameless one) who approves lewd/evil acts of his womenfolk.” ● [رواه النسائي في السنن ٦١١٣] Ibn al-Qayyim Raḥimahullāh said: “And that is because Ghayrah (protective jealousy) is from the basis of this religion so whoever lacks it then he lacks Deen, hence to Allāh a Dayyooth is the most vile creature and Jannah is Ḥarām upon him.” ● [الجواب الكافي] al-Lajnah ad-Dā'imah (scholarly committee for research and Iftā) was asked if the label ‘Dayyooth’ applies to a man who allows his womenfolk to uncover themselves and wear unislamic attire or is it only applied to the one approves of acts of Zinā by his womenfolk?? They said: “So when one looks at these narrations then he understands that the label 'Dayyooth’ is applied to EVERYONE who APPROVES EVIL of those who are under his guardianship (Wilāyah), be it his wife or daughter or his sister, all of it is same whether he approves them committing Zinā or whether he approves them engaging in THE SOURCES THAT LEAD TO ZINĀ, like his woman (wife, sister or daughter) uncovering herself in front of an unrelated man or being alone with him or going out of her home with him…” ● [فتوى رقم ٣٢٤٦] 👆 Fatwā approved by Sh. Ibn Bāz Raḥimahullāh !!

If You Want To Be Beautified By Allāh Then Study And Teach Ḥadeeth قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : نضر الله امرأ سمع مقالت
If You Want To Be Beautified By Allāh Then Study And Teach Ḥadeeth قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : نضر الله امرأ سمع مقالتي فوعاها وحفظها وبلغها. The Messenger of Allāh ﷺ said: “May Allāh beautify a man who hears my speech then understands it and memorises it and conveys it (to others).” ● [رواه الترمذي ٢٦٥٨ وصححه الألباني]

🧎‍♀ከነቢያዊ ዱዓዎች ውስጥ! ከአብደላህ ቢን ዑመር (▫️) ተይዞ: ነቢዩ (🤲) እንዲህ ብለው ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللَّهُمَّ إنِّي أَعُوذُ بكَ مِن زَوالِ نِعْمَتِك
🧎‍♀ከነቢያዊ ዱዓዎች ውስጥ! ከአብደላህ ቢን ዑመር (▫️) ተይዞ: ነቢዩ (🤲) እንዲህ ብለው ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللَّهُمَّ إنِّي أَعُوذُ بكَ مِن زَوالِ نِعْمَتِكَ، وَتَحَوُّلِ عافِيَتِكَ، وَفُجاءَةِ نِقْمَتِكَ، وَجَمِيعِ سَخَطِكَ﴾ “አላህ ሆይ!  ከፀጋህ መወገድ፣ ከለገስከኝ ጤንነት እጦት፣ ከድንገተኛ ብቀላህ፣ ከቁጣህ ሁሉ በአንተ እጠበቃለሁ።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2739 💘በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📱፦ https://bit.ly/486xnrS 📱፦ https://bit.ly/41zEZkk 📱፦ https://bit.ly/4arMbTx 📱፦ https://bit.ly/41tIUPv 📱፦ https://bit.ly/3UTTSwh

The Istighfar of the Liar | Shaykh Sulayman al-Ruhayli حفظه الله

The Prophet ﷺ Commanded That This be Killed | Shaykh Abdurrazzaq al-Badr حفظه الله

Sincere Avice For Tullab 'ilm Some Tullab ilm lose motivation to seek knowledge because of the luxuries they see being enjoined by certain personalities on social media. They have enough to get by, but the 6 figure lifestyle being promoted by these influencers is sometimes too tempting to refuse. As a result, many of these Tullab abandon their pursuit of knowledge entirely, or with less diligence, opting instead to chase after worldly wealth. In light of this, I would like to share a brief comparison between knowledge and wealth, drawing from the advice given by 'Ali رضي الله عنه to Kumail ibn Ziyād An-Nakha'ee. 'Ali رضي الله عنه said: العلمُ خيرٌ من المالِ Knowledge is superior to wealth. العلمُ يَحرسُك وأنت تَحرُسُ المالَ Knowledge protects you, whereas you must protect wealth. والعِلمُ يزكو على الإنفاقِ والمالُ تَنقُصُه النفقةُ Knowledge grows when it is shared, while wealth diminishes when spent. ومَنفعَةُ المالِ تزولُ بزوالِه The benefits of wealth disappear when it is gone (unlike knowledge). محبةُ العالمِ دينٌ يُدانُ بها Loving a scholar is a act of worship by which a person draws closer to Allāh (unlike loving a rich man) العلم يُكسِبُ العالمَ الطاعةَ لربِّه في حياتِه، وجميلَ الأُحدوثةِ بعدَ وفاتِه، وصَنيعةُ المالِ تزولُ بزوالِه، knowledge leads the scholar to be obedient to his Lord during his lifetime and a good reputation after his death, while the benefits of wealth fade with his its loss/ his passing العلمُ حاكمٌ والمالُ محكومٌ عليه Knowledge is a judge, while wealth is judged upon. ماتَ خزَّانُ الأموالِ وهم أحياءٌ، والعلماءُ باقون ما بَقِيَ الدَّهرُ، أعيانُهم مفقودةٌ، وأمثالُهم في القلوبِ موجودةٌ The people of wealth die even while they are alive, but scholars continue as long as time exists; their physical presence may be lost, but their examples remain in the hearts. _ References for this Athar: [أخرجه أبو نعيم في الحلية (1/80)، والخطيبُ البغدادي في الفقيه والمتفقه (1/182 - 183 رقم 176)، والمزي في تهذيب الكمال (24/220)] Although, some scholars deemed this Athar weak, Ibn Abdil Barr said: «وهو حديثٌ مشهورٌ عندَ أهلِ العلمِ، يَستغْنِي عن الإسنادِ؛ لشهرتِه عندَهم» "It is a well-known hadith (Athar) among scholars, and its widespread recognition among them renders the (weakness in the) chain of transmission unnecessary." [جامع بيان العلم وفضله (2/112)] This Athar was explained by a number of great scholars commented, such as: a. Sheikhul Islam Ibn Taymiyyah in his work [جواب الاعتراضات المصرية على الفتوى الحموية] b. Ibn al-Qayyim in his book [مفتاح دار السعادة (1/403)] c. Ibn Rajab Al-Hanbali in his treatise [كشف الكربة في وصف حال أهل الغربة] ___ Useful Scholarly advices: 1. 2. 3.

We Find People That Have Taqwaa Of Allaah, However, Their Rizq Is Decreased While Allaah Said "And will provide for him from where he does not expect." [Al-Quraan 65:3] Al-'Allaamah Ibnul-'Uthaymeen, may Allaah have mercy upon him Join the telegram channel: t.me/FruitsOfKnowledge

Work hard today so you can enjoy tomorrow (Arabic) || Sheikh Ibn Baz

If You Want The Good Of This World And The Next, Seek Knowledge! | Shaykh Salīm Al Hilālī حفظه الله

Ruling on Trimming the Eyebrows without Removing Them Completely Sheikh Salih Al luhaydan رحمه الله

ቃሪዕ ሸይኽ አብዱረሺድ አስሱፊይ ሰሞኑ ጁሙዓ ቄራ ሰላም መስጅድ ያሰገዱት እሳቸው ነበሩ ቁርዓን አቀራራቸው እጅግ በጣም ይማርካል አድምጧቸው        ©️ tolehaahmed