cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የ ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ዲጅታል ቤተ-መጽሐፍ

ይህ የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍት የሚጋሩበት የ ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ ዲጅታል ቤተ-መጽሐፍ ነው። ለ መወያየት : ለ ገንቢ ሀሳባት እና ለ መጻሕፍት ጥቆማ @Girmay_AD11 እንዲሁም @YNSel

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
669
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+107 روز
+2430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ዳግማይ ትንሳኤ ምን ማለት ነው?
🔶🔶🔶 ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ በተነሳ በስምንተኛው ቀን በዕለተ እሁድ ደቀ መዛረሙርቱ አይሁድን ፈርተው በተሰበሰቡበት ዝግ ቤት ገብቶ "ሰላም ለእናንተ ይሁን "ብሎ ዳግም ስለ ተገለጠ # ዳግማይ _ትንሳኤ ተብሏል።
ሁለተኛ ለምን ተገለጠ?????
1, "ለሐዋርያው ቶማስ ትንሳኤውን ለማሳመን"
🔶🔶🔶የጌታችን ትንሳኤ ቶማስ ስለ ተጠራጠረ ጌታችን ቶማስ በተገኘበት ዝግ ቤት ተገልጦ ለቶማስ ና ወደኔ የተቸነከረውን እጄና ጉኔን ዳስስ ብሎታል። ቶማስም የተቸነከረው እጁን አይቶ የተወጋውን ጉኑ በእጁ ዳስሶ የጌታችን ትንሳኤ አምኗል ። ሀገረ ስብከቱም በሕንድ ስለ ነበረ ተጋድሎውም የፈጸመው እንዲሁም ሰማዕትነት የተቀበለው በሕንድ ነው ። ያቺ የጌታችንን ጎን የነካች (የዳሰሰች) እጅ ሳትበሰብስ ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ተቀምጣለች ። እስካሁን ድረስ የሕንድ ሊቀ ጳጳስ ሲሾም በዛች እጅ ተመርጦና ተባርኮ እንደሚሾም አንዳንድ ሊቃውንት ይናገራሉ።
2, "ሰንበትን ሊያጸናልን"
🔶🔶🔶 የአይሁድ ሰንበት ፣ እግዚአብሔር 22 ፍጥረታትን ፈጥሮ ያረፈባትና እረፉባት ብሎ ያዘዘን ሰንበት ቀዳም (ቅዳሜ) ናት። በሐዲስ ኪዳንም ጌታችን የተጸነሰባት ፣ ከሙታን መካከል የተነሳባት ፣ አንዲሁም ደግሞ ለማጽናት ሁለተኛ የተገለጠባት (ዳግማይ ትንሳኤ) ፣ መንፈስ ቅዱስ የወረደባትና ሐዋርያት ከመጀመርያዋቹ ክርስቲያኖች ጋር በኅብረት ሆነው መንፈሳዊ ስራዋች የሚሰሩባት ቀን ዕለተ እሁድ ነበረች። ቤተ ክርስቲያናችን ለቅዳሜ ቀዳሚት ሰንበት ለእሁድ ደግሞ ሰንበተ ክርስቲያን እያለች ለሁለቱም ቀናት እኩል ታከብራቸዋለች። ጌታችንም ይቺ ቀን እረፍትነቷን ለማጽናት ሁለተኛ የተገለጠባት ቀን ናት። እረፍት ስንልም ስራችንን ትተን ቁጭ ብለን (ተኝተን) የምናሳልፈው ማለት አይደለም። እንደውም ከማንም ቀን በላይ አብዝተን መንፈሳዊ ስራዎች የምንሰራባቸው ቀናት ናቸው እንጂ።
3, "ምትሐት አለመሆኑ ለማስረዳት"
🔶🔶🔶ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ምትሐት እንዳልሆነና ቀድሞ የተዋሃደው ስጋና መለኮት ፣ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ ለማስረዳት ለሁለተኛ ጊዜ ተገልጦላቸዋል ። በዝግ ቤት መግባቱ ደግሞ መለኮት እንዳልተለየውና ሥጋ ብቻው እንዳልሆነ ለማስረዳት ነው። መልካም ዳግማይ ትንሣኤን ተመኘን🙏🙏🙏
نمایش همه...
5👍 2
ቀዳሚት ሰንበት......
ቅዱሳን አንስት"
🔶 ከትንሳኤ በኃላ ያለቸው 6ኛ ቀን ቀዳሚት <<ቅዱሳን አንስት>> ተብሎ ተሰይሟል፡፡ 👉በዚህ ዕለት ቅዱሳን አንስት የክርስቶስን አካል ሽቶ በመቀባት ፍርሃተቸውን በክርስቶስ ፍቅር ለውጠው በጋለ ፍቅር አካሉን መፈለጋቸውን ፣ ወደ መቃብሩ መገስገሳቸውን፡፣ 👉ቅዱሳን ሐዋርያትን በአገልግሎትማገዛቸውን ፤ መራዳታቸውን ፤ ማገልገላቸውን፡፡ 👉የክርስቶስን ትንሣኤ ቀድመው ስለማየታቸው በማሰብ ቤተክርስቲያን ይህችን ቀን "ቅዱሳን አንስት" በማለት ሰይማለች፡፡
ከሳምንቱ በመጀመሪያ በእሑድ ሰንበት መቅደላዊት ማርያም ወደ መቃብሩ መጣች ፤ ድንጋዩም ከመቃብሩ ተፈንቅሎ አየች፡፡
👉እየሮጠችም ወደ ስምዖን ጴጥሮስ ኢየሱስ ይወደው ወደ ነበረው ወደ ሌላው ደቀ መዝሙር መጥታ ጌታን ከመቃብር ወሰደውታል ወዴትም እንዳኖሩት አናውቅም አለቻቸው፡፡ ሰለዚህ፡ጴጥሮስና ሌላው ደቀ መዝሙር ወጥተው ወደ መቃብሩ ሄዱ፡፡ ሁለቱም አብረው ሮጡ ሌላው ደቀ መዝሙርም ከጴጥሮስ ይልቅ ፈጥኖ ወደ ፊት ሮጠና አስቀድሞ ከመቃብሩ ደረሰ፡፡ ዝቅም ብሎ ቢመለከት የተልባ እግሩን ልብስ ተቀምጦ አየ ነገር ግን አልገባም፡፡ 👉👉ስምዖን ጴጥሮስም ተከተሎት መጣ ወደ መቃብሩም ገባ የተልባ እግሩ ልብስ አየ ደግሞም በራሱ የነበረውን ጨርቅ ለብቻው በአንድ ስፍራ ተጠምጥጥሞ እንደነበረ እንጂ ከተልባ እግሩ ልብስ ጋር ተቀምጦ እንዳ ነበር አየ፡፡ 👉በዚያን ጊዜ አስቀድሞ ወደ መቃብሮ የመጣውም ሌላው ደቀ መዝሙር ገባ አየም፤ አመነም፤ ከሙታን ይነሣ ዘንድ እንዲገባው የሚለውን የመጽሐፍን ቃል ገና አላወቁም ነበር፡፡ ⚡️⚡️⚡️ደቀ መዛሙርቱም ወደ ቤታቸው ደግሞ ሄዱ፡፡ 👉ማርያም ግን እያለቀሰች ከመቃብሩ በስተ ውጭ ቆማ ነበር፡፡ ስታለቅስም ወደ መቃብርም ዝቅ ብላ ተመለከተች ሁለት መላእክትም ነጭ ልብስ ለብሰው የኢየሱስ ሥጋ ተኝቶበት በነበረው አንዱ በራስጌ ሌላው በእግርጌ ተቀምጠው አየች፡፡ 👉እነሱም አንቺ ሴት ስለምን ታለቅሻለሽ? አሉአት፡፡ 👉እ ርስዎም ጌታዬን ወስደውታል ወዴትም እንዳኖሩት አላውቅም አለቻቸው፡፡ 👉ይህንም ብላ ወደ ኃላ ዘወር ስትል ኢየሱስን ቆሞ አየችው፤ኢየሱስም እንደ ሆነ አላወቀችም፡፡ 👉ኢየሱስም አንቺ ሴት ስለምን ታላቅሻለሽ?ማንንስ ትፈልጊያለሽ? አላት። 👉እርሷም የአትክልት ጠባቂ መስሎአት ጌታ ሆይ አንተ ወሰደኸው እንደሆነ ወዴት እንዳኖርኸው ንገረኝ እኔም ወሰጄ ሽቱ እንድቀባው አለችው፡፡ ❤️ኢየሱስም <<ማርያም>> አላት። እርስዋ ዘወር ብላ በዕብራይስጥ <<ረቡኒ>> አለችው። ትርጓሜውም መምህር ሆይ ማለት ነው፡፡ 🔶ኢየሱስም ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዐርጋለሁ ብለሽ ንገሪያቸው አላት፡፡ 👉መግደላዊት ማርያም መጥታ ጌታ እንዳየች ይህንም እንዳላት ለደቀ መዛሙርቱ ነገረች፡፡(ዮሐ20-1-18) ✝ በግቢ ጉባኤ ውስጥ ባለው መልካም መንፈሳዊ አገልግሎት የሚታወቀውን የወንድማችንን የዲያቆን ዮሴፍ ምኒልክን (ገብረ መስቀል) ነፍስ እግዚአብሔር አምላክ በአፀደ ገነት ያኑርልን። መልካም ቀዳሚ ሰንበት ይሁንላችሁ።🙏🙏🙏  ⚡️⚡️ ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ⚡️⚡️⚡️
نمایش همه...
6
ቀዳሚት ሰንበት......
ቅዱሳን አንስት"
🔶 ከትንሳኤ በኃላ ያለቸው 6ኛ ቀን ቀዳሚት <<ቅዱሳን አንስት>> ተብሎ ተሰይሟል፡፡ 👉በዚህ ዕለት ቅዱሳን አንስት የክርስቶስን አካል ሽቶ በመቀባት ፍርሃተቸውን በክርስቶስ ፍቅር ለውጠው በጋለ ፍቅር አካሉን መፈለጋቸውን ፣ ወደ መቃብሩ መገስገሳቸውን፡፣ 👉ቅዱሳን ሐዋርያትን በአገልግሎትማገዛቸውን ፤ መራዳታቸውን ፤ ማገልገላቸውን፡፡ 👉የክርስቶስን ትንሣኤ ቀድመው ስለማየታቸው በማሰብ ቤተክርስቲያን ይህችን ቀን "ቅዱሳን አንስት" በማለት ሰይማለች፡፡
ከሳምንቱ በመጀመሪያ በእሑድ ሰንበት መቅደላዊት ማርያም ወደ መቃብሩ መጣች ፤ ድንጋዩም ከመቃብሩ ተፈንቅሎ አየች፡፡
👉እየሮጠችም ወደ ስምዖን ጴጥሮስ ኢየሱስ ይወደው ወደ ነበረው ወደ ሌላው ደቀ መዝሙር መጥታ ጌታን ከመቃብር ወሰደውታል ወዴትም እንዳኖሩት አናውቅም አለቻቸው፡፡ ሰለዚህ፡ጴጥሮስና ሌላው ደቀ መዝሙር ወጥተው ወደ መቃብሩ ሄዱ፡፡ ሁለቱም አብረው ሮጡ ሌላው ደቀ መዝሙርም ከጴጥሮስ ይልቅ ፈጥኖ ወደ ፊት ሮጠና አስቀድሞ ከመቃብሩ ደረሰ፡፡ ዝቅም ብሎ ቢመለከት የተልባ እግሩን ልብስ ተቀምጦ አየ ነገር ግን አልገባም፡፡ 👉👉ስምዖን ጴጥሮስም ተከተሎት መጣ ወደ መቃብሩም ገባ የተልባ እግሩ ልብስ አየ ደግሞም በራሱ የነበረውን ጨርቅ ለብቻው በአንድ ስፍራ ተጠምጥጥሞ እንደነበረ እንጂ ከተልባ እግሩ ልብስ ጋር ተቀምጦ እንዳ ነበር አየ፡፡ 👉በዚያን ጊዜ አስቀድሞ ወደ መቃብሮ የመጣውም ሌላው ደቀ መዝሙር ገባ አየም፤ አመነም፤ ከሙታን ይነሣ ዘንድ እንዲገባው የሚለውን የመጽሐፍን ቃል ገና አላወቁም ነበር፡፡ ⚡️⚡️⚡️ደቀ መዛሙርቱም ወደ ቤታቸው ደግሞ ሄዱ፡፡ 👉ማርያም ግን እያለቀሰች ከመቃብሩ በስተ ውጭ ቆማ ነበር፡፡ ስታለቅስም ወደ መቃብርም ዝቅ ብላ ተመለከተች ሁለት መላእክትም ነጭ ልብስ ለብሰው የኢየሱስ ሥጋ ተኝቶበት በነበረው አንዱ በራስጌ ሌላው በእግርጌ ተቀምጠው አየች፡፡ 👉እነሱም አንቺ ሴት ስለምን ታለቅሻለሽ? አሉአት፡፡ 👉እ ርስዎም ጌታዬን ወስደውታል ወዴትም እንዳኖሩት አላውቅም አለቻቸው፡፡ 👉ይህንም ብላ ወደ ኃላ ዘወር ስትል ኢየሱስን ቆሞ አየችው፤ኢየሱስም እንደ ሆነ አላወቀችም፡፡ 👉ኢየሱስም አንቺ ሴት ስለምን ታላቅሻለሽ?ማንንስ ትፈልጊያለሽ? አላት። 👉እርሷም የአትክልት ጠባቂ መስሎአት ጌታ ሆይ አንተ ወሰደኸው እንደሆነ ወዴት እንዳኖርኸው ንገረኝ እኔም ወሰጄ ሽቱ እንድቀባው አለችው፡፡ ❤️ኢየሱስም <<ማርያም>> አላት። እርስዋ ዘወር ብላ በዕብራይስጥ <<ረቡኒ>> አለችው። ትርጓሜውም መምህር ሆይ ማለት ነው፡፡ 🔶ኢየሱስም ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዐርጋለሁ ብለሽ ንገሪያቸው አላት፡፡ 👉መግደላዊት ማርያም መጥታ ጌታ እንዳየች ይህንም እንዳላት ለደቀ መዛሙርቱ ነገረች፡፡(ዮሐ20-1-18) ✝ በግቢ ጉባኤ ውስጥ ባለው መልካም መንፈሳዊ አገልግሎት የሚታወቀውን የወንድማችንን የዲያቆን ዮሴፍ ምኒልክን (ገብረ መስቀል) ነፍስ እግዚአብሔር አምላክ በአፀደ ገነት ያኑርልን። መልካም ቀዳሚ ሰንበት ይሁንላችሁ።🙏🙏🙏  ⚡️⚡️ ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ⚡️⚡️⚡️
نمایش همه...
በግቢ ጉባኤ ውስጥ ባለው መልካም መንፈሳዊ አገልግሎት በብዙዎቻችን ዘንድ የሚታወቀው ዲያቆን ዮሴፍ ምኒልክ ከዚህ አለም ድካም ማረፉን ግቢ ጉባኤያችን ትገልፃለች። የወንድማችን የዲያቆን ዮሴፍ ምኒልክን (ገብረ መስቀል) ነፍስ እግዚአብሔር አምላክ በአፀደ ገነት ያኑርልን። ሁላችንም የግቢ ጉባኤ ልጆች ባለንበት ሁሉ በጸሎታችን ነፍሱን ይምርልን ዘንድ እናስበው። ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ
نمایش همه...
12💯 1
Photo unavailableShow in Telegram
🔔 የሐዘን መግለጫ 🔔 በግቢ ጉባኤ ውስጥ ባለው መልካም መንፈሳዊ አገልግሎት በብዙዎቻችን ዘንድ የሚታወቀው ዲያቆን ዮሴፍ ምኒልክ ከዚህ አለም ድካም ማረፉን ግቢ ጉባኤያችን ትገልፃለች። ለወንድማችን የቀብር ማስፈፀሚያ እንዲሁም ለአንዳንድ ወጪዎች እንዲውል ሁላችንም ከታች በተቀመጠው የባንክ አካውንት የበኩላችንን እንድናዋጣ ጥሪ እናስተላልፋለን። ገብሩ ምትኩ - 1000237521424 የወንድማችን የዲያቆን ዮሴፍ ምኒልክን (ገብረ መስቀል) ነፍስ እግዚአብሔር አምላክ በአፀደ ገነት ያኑርልን። ሁላችንም የግቢ ጉባኤ ልጆች ባለንበት ሁሉ በጸሎታችን ነፍሱን ይምርልን ዘንድ እናስበው። ቅዱስ ጴጥሮስ ግቢ ጉባኤ
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
✝✝✝ ዐርብ– ቤተ ክርስቲያን
🔶 ዐርብ የእግዚአብሔር ቅድስት ማደሪያ በሆነችው ቤተ ክርስቲያን ተሰይማለች፤ ይህም ሁሉም ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የተፈጸመባት ዕለት በመሆኗ ነው፤ ዕለተ ዐርብ፤ የሥራ መከተቻ፤ ምዕራብና መግቢያ በሚሉት ስያሜዎችም ትጠራለች፡፡ 🔶 በዕለቱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመልዕልተ መስቀል ያደረገውን ተአምር በመስቀሉ ድኅነትን እንዳሳየ፤ በቀራንዮ የሕንጻዋ መሠረት እንደተተከለላትና ሥጋ መለኮት እንደተቆረሰላት፤ ልጆቿን ከማሕፀነ ዮርዳኖስና ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ የምትወልድበት ማየ ገቦ እንደፈሰሰላት ተገልጾባታል፤(ኤፍ.፪፥፲፱፤ራዕ.፩፥፮-፰)፡፡ 🔶 ቅድስት ቤተክርስቲያን ወይም ነፍሳት /ዓርብ / ፡- ነፍሳት ከሲዖል የወጡበት ጌታችን በዕለተ ዓርብ በመልዕልተ መስቀል ቅዱስ ሥጋውን ቆርሶ ክቡር ደሙን አፍስሶ በአካለ ነፍስ ወደ ሲዖል ወርዶ በሲዖል ያላችሁ ውጡ በጨለማ ያላችሁ ተገለጡ ብሎ ግእዛነ ነፍስን ( የነፍስን ነፃነት ) ሰበከላቸው ሰይጣንን አሰረው ሲዖልን መዘበረው ነፍሳትን ነፃ አወጣቸው ልምላሜ ገነትን አወረሳቸው ተብሎ ይታሰባል::
نمایش همه...
👍 3 1
Photo unavailableShow in Telegram
እመቤታችን ተወለደች ማለት ጌታ ሊወለድ 15 ዓመት ቀረው ማለት ነው:: የእርስዋ የልደት ቀን የፍጥረት ደስታ ቀን ነው:: [ ክርስቶስ ፀሐይ ከሆነ የዛሬው ዕለት ሰማይዋ የተዘረጋችበት ዕለት ነው።] [ክርስቶስ መድኃኒት ከሆነ ዛሬ የመድኃኒቱ ሙዳይ የተገኘችበት ዕለት ነው:: ] ✝️ ወንጌል 👉 በመጥምቁ ዮሐንስ መወለድ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል ይላል። በእመቤታችን መወለድ ምን ያህል ሰዎች ደስ ይላቸው ይሆን? •• መምህር ሄኖክ ኃይሌ እንዳስተማረው
نمایش همه...
18👍 1