⚡️ᎬᎬᏌ
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
4 459
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
4 459
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update
ዛሬ ከሰዓት የኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር " መልካም የሥራ ግንኙነት ስለመፍጠር " መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅ/ቤት አሳውቋል።
ውይይቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ይፋ አልተደረገም።
ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) አንገብጋቢ ባላቸው የሠራተኞች ጥያቄዎች ላይ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድን አግኝቶ ማነጋገር #ግድ እና #ብቸኛ አማራጭ መሆኑን ገልጾ ነበር።
ኮንፌዴሬሽኑ ዘንድሮ የሜይ ዴይ በዓል ላይ በአዲስ አበባ ከተማ በአደባባይ ሊያነሳቸው የነበሩ ጥቄያዎች ሰልፍ እንዳያደርግ በመከልከሉ ጥያቄዎቹን ሳያቀርብ እንደቀረ ይታወሳል።
በኃላ ሊያነሳቸው የነበረውን ጥያቄዎችን በማካተት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፈው ደብዳቤ፣ እሳቸውን ማነጋገር ለሠራተኞች ጥያቄዎች ምላሽ ለማግኘት እንደሚረዳ ገልጾ ነበር።
በወቅቱ በፃፈው ደብዳቤ በየጊዜው እያሻቀበ በመጣው የኑሮ ውድነት፣ የኢትዮጵያ ሠራተኞችና ቤተሰቦቻቸው መኖር የማይችሉበት ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን ገልጾ ለዚህ ብቸኛው መፍትሄው ጠቅላይ ሚኒስትሩን አግኝቶ ማነጋገር እንደሆነ ገልጿል።
ኢሠማኮ የሠራተኞች አንገብጋቢ የሚባሉ ጥያቄዎችን አስመልክቶ በተለያዩ መንገዶች ለሚመለከታቸው መንግሥታዊ አካላት ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ምላሽ ሊያገኝ እንዳልቻለ በዛው ደብዳቤ ተመላክቷል።
ከዚህ ቀደም የሠራተኞች ጥያቄ የቀረበላቸው መንግሥታዊ አካላት ጥያቄውን ወደ ጎን የመግፋት አዝማሚያ እያሳዩ በመምጣታቸው፣ የኢሠማኮ አመራር " ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአነጋግሩን " ጥያቄ ለማቅረብ መገደዱን በወቅቱ በፃፈላቸው ደብዳቤው አስረድቶ ነበር።
#ማስታወሻ
ከዚህ ቀደም ኢሠማኮ ከሰራተኛው ጥያቄ ጋር በተያያዘ እንዳያደርግ በተከለከለው ሰልፍ ሊጠይቃቸው የነበሩ ጥያቄዎች ምን ነበሩ ?
1. በከፍተኛ የኑሮ ውድነት ሰራተኛው እየተቸገረ ነው፣ በተለይ ደግሞ ደሞዝ ተከፋዩ። መንግስት መፍትሄ ይስጠን። አብዛኛው ሰራተኛ በቀን አንዴም ለመብላት እየተቸገረ ነዉ።
2. የስራ ግብር ይቀነስልን።
3. የዛሬ አራት አመት ወጥቶ የነበረው የዝቅተኛ ደሞዝ ማስተካከያ አዋጅ እስካሁን ደንብ ሳይወጣለት ቆይቷል። ይህም ትኩረት ይሰጠው፣ በ600 ብር እየኖረ ያለ ሰው አለ፣ ኢንደስትሪ ፓርኮች ውስጥ ደሞዝ በአማካኝ ከ800 - 1,200 ብር ነው።
4. የአሰሪና ሰራተኛ ኤጀንሲዎች ከደምበኛቸው ከሚቀበሉት ክፍያ ለሰራተኛው 80 ፐርሰንት ከፍለዉ ቀሪውን 20 ፐርሰንት እንዲወስዱ በሚል የወጣዉ መመሪያ አለመከበር በኤጀንሲ በተቀጠሩ ሰራተኞች ላይ ተመልካች ያጣ የጉልበት ብዝበዛ እየተካሄደ ነው፣ መንግስት ትኩረት ያርግበት የሚል ነው።
@tikvahethiopia
4 459
Warning due to unauthorized sending in the last 48 Hour[1/7]
👈 user : Sadam abdo
⚡ reason : Send telegram link
🔺 Note: In case of excessive warning: You will be limited.
🌱4 459
⚡️እኛም አሐዱ ብለናል⚡️
እጅዎ ላይ ባለው #ስልክ📱 ብቻ ወደ #ሀብት_ማማ ይውጡ ዛሬውኑ ይጀምሩ ከፍታን #ከአሐዱ ጋር ያጣጥሙ።
🎁 #የአሐዱ_ባንክ ቦትን ተጠቅመው ሲመዘገቡ የ 2,000 ብር ስጦታ ይበረከትልዎታል። በመቀጠል 1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ የ 100 ብር ክፍያ ያገኛሉ።
ይህ ማለት 30 ሰዎችን ወደ ቦቱ ሲጋብዙ 3,000+ 2,000 = 5ሺብር በአካውንትዎ ገቢ ይደረጋል ማለት ነው። በርካቶች በዚህ መንገድ እየተሸለሙ ነው።
እርሶም አሁኑኑ አሐዱ ብለው ይጀምሩ👇
https://t.me/ahadu_bank_officialbot?start=r0570937933
መልካም እድል ‼️
የአሸናፊዎችን ዝርዝር ለማረጋገጥ ሊንኩን ተጭነው ይፋዊ ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇
https://t.me/+aNLGlsOOrb03YTNk
https://t.me/+aNLGlsOOrb03YTNk
4 459
ሰላም ውድ Edosa,👋🏻
እንኳን ወደ #𝙚𝙚𝙪 የሰራተኞች መወያያ 🅖𝙧𝙤𝙪𝙥 👥 በሰላም መጡ 🤝
ጓደኞቻችሁን #add ማድረግ እንዳይረሱ❗️
ቤተሰብ ስለሆኑ እናመሰግናለን 🫡
👉ለዘርፉ እድገት ሲባል እዚህ 🅖𝙧𝙤𝙪𝙥 ላይ ለመሳተፍ ቢያንስ 5 በዘርፉ የተሰማሩ ሰዎችን #add ማድረግ አለብዎት❗️እናመሰግናለን❗️መልካም ጊዜ ይሁንልዎ❤️
This message will be deleted after 1 minutes4 459
ሰላም ውድ Ta,👋🏻
እንኳን ወደ #𝙚𝙚𝙪 የሰራተኞች መወያያ 🅖𝙧𝙤𝙪𝙥 👥 በሰላም መጡ 🤝
ጓደኞቻችሁን #add ማድረግ እንዳይረሱ❗️
ቤተሰብ ስለሆኑ እናመሰግናለን 🫡
👉ለዘርፉ እድገት ሲባል እዚህ 🅖𝙧𝙤𝙪𝙥 ላይ ለመሳተፍ ቢያንስ 5 በዘርፉ የተሰማሩ ሰዎችን #add ማድረግ አለብዎት❗️እናመሰግናለን❗️መልካም ጊዜ ይሁንልዎ❤️
This message will be deleted after 1 minutes4 459
Hello dearMezgebu Gemechu 👋🏻
Welcome to {⚡ᎬᎬᏌ የሰራተኞች መወያያ 🅖𝙧𝙤𝙪𝙥 📝}
We wish you a good time here ❤️
These rules are active in this group.
♦️ Banning tabs when a violation occurs: Mute the user
♦️ Unofficial Telegram ads
♦️ Deleting bots
♦️ Kik bot invite
♦️ Strict mode
♦️ Prohibition of insulting words
♦️ Website link ban
♦️ Blocking Telegram links
♦️ Banning username
♦️ Banning hashtags and tags
♦️ Prohibition of transmission from channels
♦️ Blocking Slash commands
♦️ Time to count messages (minutes) is set to 1.
♦️ Time to count similar messages (minutes) is set to 1440
♦️ Forced addition is set to 5.
♦️ Counting warnings for breaking the law
♦️ Maximum number of warnings is set to 3.
♦️ Keep alerts for (days) set to 1.
4 459
Warning due to unauthorized sending in the last 48 Hour[2/7]
👈 user : Dema yi ase
⚡ reason : Send telegram link
🔺 Note: In case of excessive warning: You will be limited.
🌱