fa
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

رفتن به کانال در Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

نمایش بیشتر
6 210
مشترکین
-424 ساعت
-307 روز
-30330 روز
آرشیو پست ها
እንኳን ለበዓለ ስቅለቱ በሰላም አደረሳችሁ❗ @grade12results

የሞዴል ፈተና‼️ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሞዴል ፈተና ለ6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቀጣይ ሳምንት ይሰጣል። ሞዴል ፈተናው ከመጋቢት 27 እስከ 29/2015 ዓ.ም ድ
የሞዴል ፈተና‼️ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሞዴል ፈተና ለ6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቀጣይ ሳምንት ይሰጣል። ሞዴል ፈተናው ከመጋቢት 27 እስከ 29/2015 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል፡፡ ሞዴል ፈተናው ስታንዳርዱን ጠብቆ በቢሮው መዘጋጀቱን የቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክተር ዲናኦል ጫላ ገልጸዋል። ፈተናው ተማሪዎች ራሳቸውን ለዋናው ፈተና ዝግጁ ማድረግ እንዲችሉ የተዘጋጀ ነው ብለዋል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ምዝገባ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ነገ መጋቢት 20/2015 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ የመልቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች እንደሚመ
‼️ምዝገባ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ነገ መጋቢት 20/2015 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ የመልቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ይጠበቃል፡፡ በበይነ መረብ አማካይነት በሚደረገው ምዝገባ፤ ከመንግስት ትምህርት ቤቶች 850 ሺህ የሚጠጉ እንዲሁም በግል 200 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ይጠበቃል፡፡ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከመጋቢት 20/2015 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 15/2015 ዓ.ም እንደሚከናወን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለጹ ይታወቃል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የጥሪ ማስታወቂያ የ2015 ዓ.ም አቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል በመቱ ዩኒቨርሲቲ ለተመደበችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.
የጥሪ ማስታወቂያ የ2015 ዓ.ም አቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል በመቱ ዩኒቨርሲቲ ለተመደበችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን፤  ስማችሁ ከ”A-B” የሚጀምር የተፈጥሮ ሣይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በበደሌ ካምፓስ  ስማችሁ ከ“A-B” የሚጀምር የማህራዊ ሣይንስ (Social Science) ተማሪዎች በበደሌ ካምፓስ  ሌሎቻችሁ በዋናዉ ጊቢ በተጠቀሰዉ ጊዜ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን ከባለው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፦  የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውንና ኮፒውን፣  ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒውን፣  የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውንና ኮፒውን፣  አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣  የሌሊት አልባሳት፣  የስፖርት ትጥቅ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መቱ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስተራር ዳይሬክቶሬት ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን መጋቢት 01-02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨ዝርዝር መ
በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን መጋቢት 01-02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨ዝርዝር መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#Update #WolloUniversity በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ 👉መጋቢት 4 እና 5/2015
#Update #WolloUniversity በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ 👉መጋቢት 4 እና 5/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አስውቋል። #ማሳሰቢያ ✍ Social ተማሪዎች ደሴ ካምፓስ፣ ✍ Natural ተማሪዎች ኮምቦልቻ ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ተብላቹሃል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#WolloUniversity በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ 👉መጋቢት 4 እና 5/2015 ዓ.ም መሆኑ
#WolloUniversity በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ 👉መጋቢት 4 እና 5/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አስውቋል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#BahirdarUniversity በ2015 ዓ/ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል ወደ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት የካቲት 👉 29 እና 30 ቀን
#BahirdarUniversity በ2015 ዓ/ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል ወደ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት የካቲት 👉 29 እና 30 ቀን 2015 ዓ/ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው ገልጿል። 🪞ስማችሁ ከ A-R ያላችሁ Social Science ተማሪዎች በሰላም ካምፓስ... 🪞ስማችሁ ከ S-z ያላችሁ Social Science እና ሁሉም Natural Science ተማሪዎች ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ካምፓስ ሪፖርት አድርጉ ተብሏል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#KUE በ2015 ዓ.ም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከየካቲት 29/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲ
#KUE በ2015 ዓ.ም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከየካቲት 29/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ ➧ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ ➧ ሁለት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ ➧ የሌሊት አልባሳት፣ ➧ አንድ ካላሰር፡፡ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#HaramayaUniversity በ2015 ዓ.ም በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከመጋቢት 08 እስከ 10/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳው
+1
#HaramayaUniversity በ2015 ዓ.ም በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከመጋቢት 08 እስከ 10/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ ➧ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ ➧ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➧ ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➧ ፓስፖርት መጠን ጉርድ ፎቶግራፍ (6)፣ ➧ የሌሊት አልባሳት፣ ➧ ጠቃሚ የማጣቀሻ መጻሕፍት፡፡ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#DireDawaUniversity በ2015 ዓ.ም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ መጋቢት 01 እና 02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ዩኒቨር
#DireDawaUniversity በ2015 ዓ.ም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ መጋቢት 01 እና 02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➧ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ ➧ ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➧ የሌሊት አልባሳት፣ ➧ የስፖርት ትጥቅ፡፡ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#SalaleUniversity በ2015 ዓ.ም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ Remedial ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ የካቲት 29 እና 30/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳ
#SalaleUniversity በ2015 ዓ.ም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ Remedial ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ የካቲት 29 እና 30/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ ➧ ጀነራል ታደሠ ብሩ ካምፓስ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ የ8ኛ ክፍል ውጤት፣ ➧ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ ➧ ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➧ 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (4)፣ ➧ የሌሊት አልባሳት ➧ የስፖርት ትጥቅ፡፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን በRemedlal ፕሮግራም በክፍያ በሳምንት መጨረሻ ቀናት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚታሟ
+1
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን በRemedlal ፕሮግራም በክፍያ በሳምንት መጨረሻ ቀናት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚታሟሉ ተማሪዎች የRemedlal ፕሮግራም ላይ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ የማመልከቻ መስፈርቶች፡- በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ፡- ❖ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 👉 210 እና ከዚያ በላይ ያላችሁ ❖ ለሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች👉 180 እና ከዚያ በላይ ያላችሁ ማሳሰቢያ፡- ➢ ለምዝገባ በአካል በመቅረብ ማመልከት ይቻላል፡፡ ➢ አመልካቾች ከየካቲት 21-29 /2015 ዓ.ም ማመልከት ይችላሉ፡፡ ➢ በአካል ቀርበው የሚያመለክቱ ዘወትር በስራ ሰዓት ዋናው ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 09 በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ፡፡ ➢ የትምህርቱ አጠቃላይ ክፍያ፡- 1. ለተፈጥሮ ሳይንስ = 2400 የት/ት +100 ብር የምዝገባ ክፍያ = 2500 ብር 2. ለሶሻል ሳይንስ=1920 የት/ት +100 ብር የምዝገባ ክፍያ = 2020 ብር 3. አመልካቾች የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000021359312 አጠቃላይ ክፍያ በመክፈል ዋናውን የባንክ ደረሰኝ ከ2 ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 09 መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በሬሚድያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-30 2015 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረ
‼️ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በሬሚድያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-30 2015 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ መደበኛ እና ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባችሁ 👉 የካቲት 29 እና 30/2015ዓ.ም
+1
‼️ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ መደበኛ እና ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባችሁ 👉 የካቲት  29 እና 30/2015ዓ.ም እንደሚካሄድ ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ዝርዝር መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በሬሚድያል ፕሮግራም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ ተማሪዎች በሙሉ፦ ከት/ት ሚኒስቴር ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-3
‼️ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በሬሚድያል ፕሮግራም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ ተማሪዎች በሙሉ፦ ከት/ት ሚኒስቴር ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-30 2013 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨ዝርዝር መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

St.paul's የሕክምና ትምህርት ለመማር ባለፈው ሳምንት የጽሑፍ ፈተና ተፈትናችሁ ፡ በውጤታችሁ መሰረት ለቃለመጠይቅ ያለፋችሁ ተማሪዎች ስማችሁን ማስፈንጠሪያውን በመጫን ማየት ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል! https://sphmmc.edu.et/2023/03/01/announcement-for-new-medical-school-applicant-students/ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ቴክኒክና ሞያ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ወደ ቴክኒክና ሞያ ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ፡፡ በዚህም መሰረት በደረጃ 5 የመግቢያ መቁረጫ ነጥቡ በተፈጥሮ ሳይንስ
‼️ቴክኒክና ሞያ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ወደ ቴክኒክና ሞያ ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ፡፡ በዚህም መሰረት በደረጃ 5 የመግቢያ መቁረጫ ነጥቡ በተፈጥሮ ሳይንስ ወንዶች 246 እና ከዚያ በላይ ፣ ለሴቶች 218 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡ ለታዳጊ ክልሎችና አርብቶ አደር አካባቢዎች ለወንዶች 203 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች 202 እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቆርጧል፡፡ ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች የመቁረጫ ነጥብ 149 እኛ ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡ ለማህበራዊ ሳይንስ በደረጃ 5 ለወንዶች 203 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች 179 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡ ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደር አካባቢዎች ለወንዶች 173 እና ከዚያ በላይ ፣ ለሴቶች 171 እና ከዚያ በላይ ሲሆን ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች የመግቢያ ነጥቡ 149 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡ ለደረጃ 3 እና 4 እንዲሁም የደረጃ 1 እና 2 የመግቢያ ነጥብ ተቆርጦ ይፋ ተደርጓል፡፡ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ስልጠና እስካሁን ከደረጃ 1 እስከ 5 ተከፋፍሎ ይሰጥ የነበረ ሲሆን በአዲሱ ፖሊሲ መሰረት እስከ ደረጃ 8 ድረስ ከፍ ተደርጎ መሰናዳቱ ተሰምቷል፡፡ ይህም ደረጃ 6 ከመጀመሪያ ዲግሪ ፣ ደረጃ 7 ከሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም ደረጃ 8 ከሶስተኛ ደረጃ አቻ ነው ተብሏል፡፡ ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑ ۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ለሪሜዲያል / Remedial የትምህርት ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 27 እና 28/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
‼️ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ለሪሜዲያል / Remedial የትምህርት ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 27 እና 28/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➧ ጉርድ ፎቶግራፍ (8) ፣ ➧ የስፖርት ትጥቅ፣ ➧ የሌሊት አልባሳት፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ➧ regi@jju.edu.et ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ቴክኒክና ሙያ የ2015 ዓ/ም ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት መግቢያ ውጤት ይፋ ሆኗል። በዚህ አመት የተዘጋጀው መቁረጨ ነጥብ የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የተፈተኑ ተማሪዎችን ታሳቢ
+1
‼️ቴክኒክና ሙያ የ2015 ዓ/ም ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት መግቢያ ውጤት ይፋ ሆኗል። በዚህ አመት የተዘጋጀው መቁረጨ ነጥብ የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የተፈተኑ ተማሪዎችን ታሳቢ ተደርጎ የተሰላ በመሆኑ የሚያገለግለው ለ2015 ዓ.ም የስልጠና ዘመን ብቻ መሆኑን ተገልጿል። በ2013/2014 የሥልጠና ዘመን በተለየየ ምክንያት ወደ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስርዓት ያልገቡ ተማሪዎች የሚስተናገዱት በ2014 ዓ.ም በነበረው የመቁረጫ ነጥብ መሰረት ይሆናል ተብሏል። (የ2015 ዓ/ም የቴክኒክና ሙያ ተቋማት መግቢያ ውጤት ከላይ ተያይዟል) ምንጭ፦ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12news 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●