cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Ethiopia

ፍቅርን በደስታ የምንማርበት ቻናል ኑ ስለፍቅር ሚስጥር እንወቅ

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
189
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተናው ለሚሰጥባቸው የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትምህርት ሚኒስቴር የላከው ደብዳቤ ተፈታኝ ተማሪዎች በሁለት ዙር ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በመግባት ፈተናቸውን የሚወስዱ ሲሆን ሁሉም የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሚጀመርበት ቀን አንስቶ እስከ ሁለተኛው ዙር ፈተና ማለቂያ ማለትም ጥቅምት 17/2015 ድረስ መደበኛ ተማሪዎቻቸውን አያስተናግደም። @HigherEduEt
نمایش همه...
ይቅር ባይ ልብ ከሌለን ሰውን ባናፈቅር ይሻለናል ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለምና !
نمایش همه...
የ2014 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በ12 ኮድ (በጥያቄ አቀማመጥ ስብጥር) ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው‼️ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከዚህ በፊት እንደነበረው በ4 ኮድ (4 የተለያዩ ፈተናዎች/በጥያቄ አቀማመጥ) ሳይሆን እስከ 12 እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል። ይህ የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ከሚሰሩት ስራዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚገልፁት ፕ/ር ብርሃኑ ጎን ለጎን ያሉ ተማሪዎች እርስ በእርስ የሚፈተኑት ፈተና የጥያቄው(order) በፍፁም የተገናኘ እንዳይሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎችና በፌዴራል ተቋማት እንደሚሰጥም ገልፀዋል። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለኢፕድ የሰጡት ቃል፦ "...የክልል ባለሟሎች፣ የክልል ኃላፊዎችን ከፈተና ጉዳይ ጋር እንለያቸው ፤ ፈተናው እራሱ የፌዴራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስለሆነ በፌዴራል ተቋማት ውስጥ ብቻ እንስጥ ብለን አሁን በሙሉ ተማሪዎቹን አጓጉዘን ቢቻል ሁሉንም ከክልላቸው ውጭ በሆኑ ክልሎች ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እና የፌዴራል ተቋማት ውስጥ ለመስጠት ነው እየተዘጋጀን ያለነው። ያ የሚያደርገው ሁለት ነገር ነው። 1ደኛ በመንገድ ላይ ሊኖር የሚችለውን የመሰረቅ አደጋ ይቀንሰዋል። 2ተኛ ክፍል ውስጥ ከተገባ በኃላ ለመስረቅ የሚቻልበትን አደጋ ይቀንሰዋል። ከዛም በላይ ፈተናዎቹን በማዘጋጀት ደረጃ በፊት በ4 የተለያዩ ፈተናዎች ነበር የምናዘጋጀው እስከ 12 አድርገን Completely scrambled እንዲሆኑና ማንም ጎኑ ያለው ተማሪ የሚፈተነው ፈተና አንተ ከምትፈተነው ፈተና order ጋር በፍፁም ያልተገናኘ እንዲሆን አድርገን እየሰራን ነው። ይሄ በጣም በብዙ ደረጃ የፈተና ስርቆትን ይቀንሰዋል ብለን ነው ተስፋ የምናደርገው" ብለዋል። @ethio
نمایش همه...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ሆና አጠናቃለች። በሶስተኛው ምድብ የማጣሪያ ውድድር ፤ ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ደረጃ ይዛ በበላይነት አጠናቃለች። ወደ ግማሽ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች። በ1,500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ሁሉም ሴት አትሌቶቻችን ፦ 🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ 🇪🇹 ፍሬወይኒ ኃይሉ 🇪🇹 ሂሩት መሸሻ በድንቅ ብቃት ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፈዋል። ⏰ ነገ ለሊት 11:05 ላይ #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል። እንኳን ደስ አለን 🇪🇹❤️ ! ቲክቫህ ስፖርት : https://t.me/+VvwzStMNcNHmhK0x @tikvahethiopia @tikvahethsport
نمایش همه...
ላ’ንዲት የገጠር ሴት… (በዕውቀቱ_ስዩም) ስትፈጭ የኖረች ሴት፣ መጁ በመጠኗ፣ ወፍጮውም በልኳ፣ ጓያ ትፈጫለች ጓያ ሽሮ ሲሆን ያበቃል ታሪኳ !! . . አስባው አታውቅም… ወደ ኦናው ምድር ለምን እንደመጣች፣ ከ’ለታት አንድ ቀን፣ ከና’ቷ ሆድ ወጣች፣ ከ’ለታት አንድ ቀን፣ ጡት አጎጠጎጠች፣ ከ’ለታት አንድ ቀን፣ ለባሏ ተሰጠች…… . ተዚያን ቀን ጀምራ፣ ተዚያን ቀን ጀምሮ፣ ድንግል ድንጋይ ወቅራ፣ ትፈጫለች ሽሮ…… . . አታውቅም፣ ማን እንደሚባሉ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ አታውቅም፣ ሹማምንት በ’ሷ ስም፣ ምን እንደሚሠሩ፣ አነሳኹት ‘ንጂ፣ እኔም ለነገሩ፣ ፖለቲካ ጥበብ ራስን ማራቀቅ፣ ምን ይጠቅማትና ጓያዋን ለማድቀቅ… . . ከቶ ማንም የለ, አበባ ‘ሚሰጣት፣ ከቶ ማንም የለ፣ ከተማ ‘ሚያወጣት፣ ከቶ ማንም የለ ፣ በዳንኪራ መላ፣ ወገቧን የሚያቅፋት፣ ልፋቷም፣ ዕረፍቷም፣ ወደዚህ መጅ መሳብ ወደዚያ መጅ መግፋት…… እንደ ዓባይ ፏፏቴ፣ ሽሕ ዓመት ቢንጣለል፣ ቢጎርፍም ዱቄቱ፣ እንደ ሲኦል ወለል፣ ጫፍ የለውም ቋቱ ! . . ከዘመናት ባንዱ መስተዋት ፊት ቆማ፣ በተወለወለው፣ ራሷን ለማዬት፣ ከጸጉራ ላይ ያለው ዱቄት ይኹን ሽበት ሲያቅታት መለዬት፣ ያኔ ይገባታል የተሰጣት ዕጣ፣ ከማድቀቅ ቀጥሎ፣ መድቀቅ እንዲመጣ… . . የመጅ አጋፋፏ - አምሳለ ሲሲፈስ፣ ከቋት ሥስት እንጅ፣ ሢሳይ አይታፈስ፣ ትቢያ ‘ሚተነብይ ዱቄት በዙሪያዋ፣ ከባርኔጣ አይሰፋም፣ የኑሮ ጣሪያዋ፣ . . ‹‹ስትፈጭ የኖረች ሴት›› . . ይህ ነው መጠሪያዋ !! ።
نمایش همه...
የመኖሪያ ቤት ሽልማት ለባለ እድለኞች ከአማራ ባንክ ፡፡ ሰላም ፍቅር ጤና እንዲሆንላቹ እየተመኘን በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ዘርፍ ቀዳሚ ሆነን ለብዙ አመታት ለኢትዮጵያኖች በሚመጥን ሁኔታ ጥራቱን የጠበቀ real estate በመገንባት በታማኝነት እና በጥራት ስናስረክብ ቆይተናል፡፡ አሁን ደግሞ እድለኛ ለሆኑ 3 የአዲስ አበባ ወይም ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚኖሩ ነዋሪዎች የመኖርያ ቤት አፓርታማ ልንሸልምዎ ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡ 1ኛ እጣ ባለ 3 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡ 2ኛ እጣ ባለ 2 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡ 3ኛ እጣ ባለ 1 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡ ቀጥሎ ላሉ 100 እድለኞች የ1000 ብር ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎት ሽልማት ይኖረዋል፡፡ ይህ እጣ የሚቆየው እስከ ሰኔ 30 ሲሆን ሰኔ 30 ላይ በኮምፒዩተር እጣ አወጣጥ ዘዴ በመታገዝ እድለኞችን ሰኔ 30 ላይ በዚ ቻናል ላይ ይፋ የምናደርግ ይሆናል፡፡ ከእናንተ ሚጠበቀው ቻናላችንን መቀላቀል እንዲሁም ደግሞ ለዘመድ አዝማድዎ ለወዳጅዎ ለግሩፖች እድላቸውን እንዲሞክሩ ቢያንስ ለ60 ሰዎች ሼር በማረግ እንዲቀላቀሉ መጋበዝ ብቻ ነው፡፡ ከ 60 ሰው በላይ መጋበዝ እድልዎን ያሰፋል፡፡ መልካም እድል ከ አማራ ባንክ፡፡ https://t.me/Aamharabankethiopia https://t.me/Aamharabankethiopia https://t.me/Aamharabankethiopia https://t.me/Aamharabankethiopia https://t.me/Aamharabankethiopia
نمایش همه...
آرشیو پست ها