cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

reveal jesus

We have to reveal jesus

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
3 876
مشترکین
-224 ساعت
+1957 روز
+53630 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ሰላም ወዳጆቼ አንድ ድንቅ ቻናል ላስተዋውቃችሁ ለመንፈሳዊ ህይወታችሁ በጣም የሚጠቅም ስለሆነ ማንም join ሳይል እንዳያልፍ button ነክታችሁ መቀላቀል ትችላላችሁ
نمایش همه...
🈴Join🈴
✍ ውዴ እርቃኑን ያምራል **** አብ ፊት ሲያዞርበት ፣ እኔ አፍጥጨ ያየሁት አይኔን እና ልቤን ፣ መስቀል ላይ የጣልኩት ሲገረፍ ደስ ያለኝ ፣ ሲሰድቡት የሳ'ኩት ሲወጉት ከልቤ ፣ ሀሴት ያደረኩት የ'ሾህ ጉንጉኑን ሳይ ፣ ስቦርቅ የዋልኩት ሲተፉበት ጊዜ ፣ ታድያለሁ ያልኩት መች ወድጄ ሆነና.........እነሱ እኮ ናቸው        በሚስማር ፣ ችንክረው        በጦር ፣ ጎኑን ወግተው        በጥፊ ፣ መትተው        እሾሁን ፣ ጎንጉነው        ገላውን ፣ ገርፈውት         ደም በደም ፣ አርገውት ልብሱን ቀደውበት ፣ ያለ ልብስ ሲገኝ በፍቅር እያየኝ ፣ ላንተ ስል ነው ሲለኝ የሱ እርቃን ሲገለጥ  የኔ እርቃን ሲሸፈን ፣ ስለብስ ታወቀኝ ያኔ የጠላሁት....... ወጥቶ የመጣው ፣ ከአባቱ እቅፍ የኔን ሀጥያት ወስዶ ፣ የኔን እድፍ ሲያድፍ እርቃኑን አይቸው ፣ ፍቅር ይዞኝ እርፍ ታድያ እኔ ምን ላድርግ........እነሱ እኮ ናቸው        ፊቱ ላይ ፣ ሲተፉ        ተሳልቀው ፣ ሲፅፉ         እግሮቹ ፣ ሲነቁ         ፌዘኞች ፣ ሲስቁ         ተጠምቶ ፣ ሲጨነቅ          በደሙ ፣ ሲጠመቅ         ኮምጣጤ ፣ ሲያጠጡት         አሳቅለው ፣ ሲሰቅሉት ልብሱን ቀደውበት ፣ ያለ ልብስ ሲገኝ በፍቅር እያየኝ ፣ ላንተ ስል ነው ሲለኝ የሱ እርቃን ሲገለጥ የኔ እርቃን ሲሸፈን ፣ ስለብስ ታወቀኝ ያኔ የጠላሁት.......... ወጥቶ የመጣው ፣ ከአባቱ እቅፍ የኔን ሀጥያት ወስዶ ፣ የኔን እድፍ ሲያድፍ እርቃኑን አይቸው ፣ ፍቅር ይዞኝ እርፍ እናማ ምን አልኩኝ.......... ከእልፍ የመረጥኩት ፣ ልብን ይማርካል ፍቅሩ ያንበረክካል ፣ ይራራል ይምራል በደም ተለውሶ ፣ ውዴ እርቃኑን ያምራል የ'ሾህ አክሊል ደፍቶ ፣ ውብ ነው ውዴ እርቃኑን ስለኔ የወጉትን ፣ እዩትማ ጎኑን እዩማ ፣ እጆቹን እዩማ ፣ እግሮቹን እዩ ቆንዳላውን ፣ አስውቦታል ደሙ ፈውሴ ሆኖልኛል ፣ ፍቅር መታመሙ ዝርግፍ ጌጥ ሳይኖረው ፣ ዝርግፍ ጌጤ ሆነ ውዴ እርቃኑን ሆኖ ፣ እርቃኔን ሸፈነ ግን በደንብ ስማኝ........እርቃኑን ነው ስልህ አንተን ሊያለብስ እንጂ ፣ ልብስ አ'ቶ እንዳይመስልህ እስከ እግሩ ድረስ ፣ የለበሰ ነው ወገቡን በወርቅ ፣ የታጠቀ ነው የራሱ ጠጉር ፣ እጅግ የነጣ እግሮቹ እንደ ናስ ፣ ግሎ እንደወጣ ድምፁ እንደ ውሆች ፣ ፊቱ እንደ ፀሐይ የ'ሳት ነበልባል ፣ አይኖቹን ለሚያይ ማንም ሰው ቢሆን ፣ በክብሩ ሲያየው              በፊት ለፊቱ መቆም አይችልም እንደሞተ ሰው ፣ ይወድቃል እንጂ             እንኳን ጠላቱ ወዳጁ አይቆምም እና ምን ልልህ ነው............ ከእልፍ የመረጥኩት ፣ ልብን ይማርካል ፍቅሩ ያንበረክካል ፣ ይራራል ይምራል በደም ተለውሶ ፣ ውዴ እርቃኑን ያምራል እኛን ጽድቁ ሊያደርግ ፣ ኃጢአት የሆነበት ይህ ነው ያንተ ያንቺ ፣ ይህ ነው የኔ ውበት♥♥♥ @revealjesus
نمایش همه...
👍 2
ነብይ እዮ ጩፋ ዛሬ በቁጥጥር ስር ዋሉ ?? ሙሉውን ለማንበብ 👇👇👇👇👇👇
نمایش همه...
ለማንበብ ይጫኑ 👀
👀 ይመልከቱ 👀🤔
Official channel
የትንሣኤ መዝሙር ይፈልጋሉ ?? የ ዘማሪውን ስም በመንካት ያድምጡት wave @seer_lewi 👇👇👇👇👇👇
نمایش همه...
❤️❤️ዮሐንስ ግርማ💙💙
❤️❤️እንደለ ወ/ግዮርግስ💙💙
❤️❤️ታምራት ሃይሌ💙💙
❤️❤️ደዊት ጌታቸው💙💙
❤️❤️መስከረም ጌቱ💙💙
❤️❤️ተስፋዬ ጋብሶ💙💙
❤️❤️ይትበረክ ተምሩ💙💙
❤️❤️አድሱ ወርቁ💙💙
❤️❤️ደንኤል ዐ/ሚካኤል💙💙
❤️❤️ቤተልሔም ተዘራ💙💙
❤️❤️ሰለሞን(ኦሮምኛ)💙💙
❤️❤️በብ💙💙
❤️❤️ደረጄ ከበደ💙💙
❤️❤️መስፍን ጉቱ💙💙
❤️❤️ሰላም ደስታ💙💙
❤️❤️ሻወዬ ደምጤ💙💙
❤️❤️ሊሊ(ቃልክዳን)💙💙
❤️❤️ይትበረክ አለሙ💙💙
📌📌ሁሉንም📍አንድ📍ላይ📌📌
🛑🛑🛑🛑BREAKING NEWS 🤑🤑አሁን Online ላላችሁ ብቻ 💸የካርድ ሽልማት አለ። ካርዱ ሊለቀቅ ❽ ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው Join ብላችሁ ጠብቁ ማየት ማመን ነው👑
نمایش همه...
🈴JOIN 🈴
የትንሣኤ መዝሙር ይፈልጋሉ ?? የ ዘማሪውን ስም በመንካት ያድምጡት wave @seer_lewi 👇👇👇👇👇👇
نمایش همه...
❤️❤️ዮሐንስ ግርማ💙💙
❤️❤️እንደለ ወ/ግዮርግስ💙💙
❤️❤️ታምራት ሃይሌ💙💙
❤️❤️ደዊት ጌታቸው💙💙
❤️❤️መስከረም ጌቱ💙💙
❤️❤️ተስፋዬ ጋብሶ💙💙
❤️❤️ይትበረክ ተምሩ💙💙
❤️❤️አድሱ ወርቁ💙💙
❤️❤️ደንኤል ዐ/ሚካኤል💙💙
❤️❤️ቤተልሔም ተዘራ💙💙
❤️❤️ሰለሞን(ኦሮምኛ)💙💙
❤️❤️በብ💙💙
❤️❤️ደረጄ ከበደ💙💙
❤️❤️መስፍን ጉቱ💙💙
❤️❤️ሰላም ደስታ💙💙
❤️❤️ሻወዬ ደምጤ💙💙
❤️❤️ሊሊ(ቃልክዳን)💙💙
❤️❤️ይትበረክ አለሙ💙💙
📌📌ሁሉንም📍አንድ📍ላይ📌📌
ነብይ እዮ ጩፋ ዛሬ በቁጥጥር ስር ዋሉ ?? ሙሉውን ለማንበብ 👇👇👇👇👇👇
نمایش همه...
ለማንበብ ይጫኑ 👀
👀 ይመልከቱ 👀🤔
Official channel
ድንቅ የትንሣኤ መዝሙሮችን መግኘት ከፈለጉ ቸነሉን ይቀላቀላሉ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+wyGe8GycEz00NGRk https://t.me/+wyGe8GycEz00NGRk 👇👇👇👇👇👇👇
نمایش همه...
joined channel 🈴
View channel 👀
የትንሣኤ መዝሙር ይፈልጋሉ ?? የ ዘማሪውን ስም በመንካት ያድምጡት wave @seer_lewi 👇👇👇👇👇👇
نمایش همه...
❤️❤️ዮሐንስ ግርማ💙💙
❤️❤️እንደለ ወ/ግዮርግስ💙💙
❤️❤️ታምራት ሃይሌ💙💙
❤️❤️ደዊት ጌታቸው💙💙
❤️❤️መስከረም ጌቱ💙💙
❤️❤️ተስፋዬ ጋብሶ💙💙
❤️❤️ይትበረክ ተምሩ💙💙
❤️❤️አድሱ ወርቁ💙💙
❤️❤️ደንኤል ዐ/ሚካኤል💙💙
❤️❤️ቤተልሔም ተዘራ💙💙
❤️❤️ሰለሞን(ኦሮምኛ)💙💙
❤️❤️በብ💙💙
❤️❤️ደረጄ ከበደ💙💙
❤️❤️መስፍን ጉቱ💙💙
❤️❤️ሰላም ደስታ💙💙
❤️❤️ሻወዬ ደምጤ💙💙
❤️❤️ሊሊ(ቃልክዳን)💙💙
❤️❤️ይትበረክ አለሙ💙💙
📌📌ሁሉንም📍አንድ📍ላይ📌📌
"ብዛት" እና "ጥራት" ከአስራ ስድስት ዓመታት በፊት አንድ ወዳጅ ነበረኝ። አብረን ብዙ ፀልየናል። በኋላ እርሱ አሜሪካን ሀገር ሔደ እኔም ወደ አገልግሎት ተሰማራሁ (ወደ ቤክርስቲያን ተከላ ገባሁ)። አለፍ አለፍ እያለም አገልግሎቴን በገንዘብ ለመደገፍ ጥቂት ዶላሮች ይልክልኝ ጀመር። ታዲያ ቆየት እያለም ቢሆን ስልክ ይደውልና፤ "አገልግሎት እንዴት ነው?" ይለኛል። እኔም በጣም ጥሩ ነው በጌታ ፀጋ እየበረታን ነው...ቃሉንም እያስተማርሁ ነው" እለዋለሁ። እርሱም ቀጠል ያደርግና "ስንት ደረሳችሁ ግን (ቁጥራችንን ማለቱ ነው)" ይለኛል። እኔም "ሃያ ደርሰናል" እለዋለሁ። "በርቱ! በርቱ!" ይለኝና ትንሽ ደግሞ ጠፋ ይላል። በመሃል ዶላሯን ጣል ጣል ያደርጋል። ሰንበት ብሎም (ከአመት በኋላ) መልሶ ይደውላል። "እንዴት ናችሁ!"  (ሰላምታ) ቀጠል አድርጎም " ስንት ደረሳችሁ" ይላል። እኔም "ሃያ አምስት ደርሰናል" እለዋለሁ። በርቱ! በርቱ! ብሎ ስልኩን ይዘጋል። ዶላሯን ጣል ጣል ያደርግን ከዓመት በኋላ ይደውላል። እንደተለመደው "እንዴት ናችሁ" ይልና ከተል አድርጎ ስንት ደረሳችሁ?" ይላል። እኔም ሃሳቡ ቢገባኝም ያለመታከት እመልስለታለሁ "ሃያ አምስት ነን" እለዋለሁ። እነቆየ ትንሽ በስጨት እንደማለት ጀመረ። ጥቂት ምክር ቢጤም ያቀርብ ያዘ። እንዲያውም ዘላለም ጌታቸውና (ሀሰተኛው "ሐዋርያ") አቢ እምሻው ("መጋቢ") ወዳጆቹ እንደሆኑና ከእነርሱ ጋር ሊያስተዋውቀኝ እንደሚችል እነርሱም በአገልግሎቴ እንዲረዱኝ ሊያግባባልኝ እንደሚችል ጠንከር አድርጎ ሃሳብ አቀረበልኝ (ያው ዶላሯን ጣል ያደርግልኝ የለ? ሃሳብ የማቅረብ መብት አለው😀)። እኔም ስለ ምክሩ አመስግኜ  የጠቀሳቸውን ሰዎች አገልግሎት እንደማልቀበል በወዳጃዊ ቋንቋ አስረዳሁት (የቀድሞ ወዳጅነታችንንም አገልግሎቴን ለመደገፍ ያለውን ብርቱ ፍላጎት ታሳቢ በማድረግ)። መልሴን አልወደደውም! "በቁጥር እኮ ማደግ ያስፈልጋል!" እያለ ቆጣ ብሎ  ተከራከረኝ (በዕድሜም ታላቅ መሆኑን ያሰበም ይመስላል)። እኔም በበኩሌ "ከቁጥር ብዛት በፊት የህይወት ጥራት እንደሚቀድም ጥራትን ያላማከለ ብዛት መጨረሻው ጥፋት መሆኑን በጥቅሱም፣ በሎጂኩም፣ ገሃዳዊ አስረጂዎችንም በማጣቀስ አብራራሁ። የህይወት ጥራት መሠረቱ የአስተምህሮ ንፅህና እንደሆነ፣ የአስተምህሮ ንፅህናንም ለመጠበቅ፣ የአመራር ንፅህናን መጠበቅ (ከቅይጣዊነት መ'ጠ'በቅ) እንደሚያሻ ነገርሁት። የወንጌላውያኑ "የህይወት ጥራት ችግር" ጉዳይም በእጅጉ አስፈሪ እየሆነ መምጣቱን፣ ከጌታ የተሰጠኝ ተልዕኮም "ለወንጌል ባለዐደራ የሆነ ትውልድ ማወጋጀት" መሆኑን፣ ኢየሱስም በመስቀል ላይ የተሰቀለውና የሞተው "ገንዘቡ" የሆነ ህዝብ ፈልጎ እንደሆነ (ቲቶ 2:14) ጨምሬ አስረዳሁት። ያለሁበትንም ፈተና እንዲረዳም ብዙዎች ወደ ቤተክርስቲያናችን እንደሚመጡ እና እንደሚማሩ አንዳንዶቹ የትምህርቱን ይዘት ባለመውደድ (በስፋት ክርስቲያናዊ ኑሮ ተኮር ስለነበሩ ትምህርቶቻችን) ሌሎችም ለወራት ወይም ለዓመት ሁለት ዓመት ቆይተው በተለያየ ግላዊ ምክንያት ቸርቿን ለቀው ስለሚሔዱ በምትካቸው አዳዲስ ሰዎች ስለሚመጡ ቁጥሩ ዞሮ እዚያው እየሆነ ከነበረበት ፈቀቅ የማይል እየሆነ እንጂ ለአገልግሎቱማ በብዙ እንደምንለፋ አስረዳሁት። በከተማችን እየተስፋፋ የመጣውም ቁስ ላይ ያተኮር "አገልግሎት" ብዙዎችን እየሳበ ስለሆነ ሰዎች ወደ ጉባኤያችን ለመምጣት ፈተና እንደሆነባቸው ከእኛም ጋር ያሉት አንዳንዶች በዚሁ እያደገ በመጣው ከባቢያዊ ሁኔታ እየተሳቡ እንደሚወጡ፣ "ደቀ መዛሙርት" ለማፍራት የጌታ ትምህርቶች ላይ ብቻ ተጣብቆ ማገልገል የሚጠይቀው ዋጋ ብርቱ እንደሆነ በማከል ሙያዊ ማብራሪ አቀርበሁ። አልተዋጠለትም! "እስከመቼ ሃያ እና ሃያ አምስት ሆናችሁ ትኖራላችሁ" እያለ ጥያቄውን ቀጠለ። ሳንግግባባ ስልኩ ተዘጋ። "ይረዱሃልና...ላገናኝህ!" ያለኝን ሰዎችም በመግፋቴ ቅር ተሰኝቷል። ከወራት በኋላ አንድ ጊዜ ዶላሯን ላከልኝና ከዓመት በኋላ ደወለ። ታዲያ ከሠላምታው በኋላ የተለመደችው ጥያቄ አልቀረችም፤ "ስንት ደረሳችሁ" እኔም ፈርጠም ብዬ " ከወጪ ቀሪ ሃያ አምስት ነን በህይወት ግን ስር እየሰደድን ነው" አልሁት። እርሱም "በል ቻዎ" ብሎ ስልኩን ዘጋው። ዘጋው! ዘጋው! እርሱም ጠፋ! ዶላሯም ቀረች!😀 በእርግጥ በዚያ ከባድ ወቅት በገንዘቡ ከጎናችን ስለቆመ ጌታ ይባርከው። (ጌዜው 2005 ዓ.ም አካባቢ ነበር) "ዛሬስ ስንት ናችሁ?" ባይ መቼም አይጠፋም። መልሱ ቀላል ነው ገና አርባም አልሞላንም። እስኪ እንጠይቅ ለመሆኑ "ከብዛት እና ከጥራት" የቱ ይቀድማል? እየጠራን መብዛት ይሻለናል? ወይስ እየበዛን መጥራት? "በቁጥር መብዛት አለባችሁ!" የሚልስ አዲስ ኪዳናዊ ትዕዛዝ አለን? ኢየሱስ በመስቀል ላይ ተሰቃይቶ ነፍሱን የሰጠው አሁን "በዝተናል" እያልን በየአደባባዩ ለምጨፍርበት የህይወት ዓይነት ነው?የቁጥር ማነስን እንደ "ስህተት" የቁጥር መብዛትን ደግሞ እንደ "ልክ" የምንቆጥረው ነገርስ ምን ያህል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው? መብዛትን "ለምን?" ብለን ጠይቀነው እናውቃለን? "የእገሌ ቸርች አባላት ይህንን ያህል ቁጥር ደረሱ፤ በዙ!" ሲባል "ለምን በቁጥር በዙ? ምን ተሰብኮላቸውስ በዙ? እስኪ ይመርመር ብለን እንጠይቃለን?" መብዛትን የልክ'ነት ማረጋገጫ አድርገን የተቀበልነው ዲሞክራሲያዊው የፖለቲካ ፍልስፍና ተፅዕኖ አድርጎብን ይሆን? ለማንኛውም እየሱስ በመስቀል ላይ የሞተው ለእርሱ የሚኖሩለት ፈልጎ እንጂ አጃቢ እና ግርግር ተመኝቶ አይደለም። እንዲህ ተብሎ ተፅፏልና “በሕይወት ያሉትም ለሞተላቸውና ከሙታን ለተነሣላቸው እንጂ ከእንግዲህ ለራሳቸው እንዳይኖሩ እርሱ ስለ ሁሉ ሞተ” 2ኛ ቆሮ 5፥15 (አ.መ.ት) ጉዞው ቀርፋፋም ቢሆን "በህይወት እየጠራን በቁጥር መብዛት" የምንችልበትን መንገድ መከተል ይሁንልን እላለሁ። ኢየሱስ የሞተው "የሚያጅበው" ፈልጎ ሳይሆን  "የሚኖርለት" ፈልጎ ነውና! ቴዎድሮስ ተጫን @revealh.
نمایش همه...
👍 1 1