የሰዴ ወረዳና አካባቢው ተወላጆች አንድነት በጎ አድራጎት ማህበር
189
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
103 የቡድኑ አባላት እንዳያችሁት ተረድቻለሁ።አስተያየት የፃፈ የለም።ትንሽ ጊዜ ወስዳችሁ አስተያየት አስቀምጡ ወንድምና እህቶቸ
ሰላም ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የማህበራችን አባላት?????ወዳጆቸ በ1951 የተገነባው የሰዴ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ሲመሰረት የኮሚቴው ሰብሳቢ ልጅ ሻለቃ ተስፋየ ጋር በስልክ ተነጋግረናል።ሁላችንም ተረባርበን አንድ ብሎክ ባለ G±1 መማሪያ ክፍል ገንብተን ለታናናሾቻችን እናበርክት መልክቴ ነው።ከዚህ በተጨማሪ በሊዝ መነሻ ዋጋ ከከተማ መዘጋጃ ቤቱ ተረክበን በአክሲዮን አንድ መለስተኛ ሆቴል በመገንባት ለከተማዋ ውበትና ለስራ ፈላጊ ወጣቶች የስራ እድል ብንፈጥርና የማህበሩም የገቢ ማስገኛ ብንሰራ ምን ይመስላችኋል?????
Repost from የሰዴ ወረዳና አካባቢው ተወላጆች አንድነት በጎ አድራጎት ማህበር
ከበጎ አድራጎቱ በተጨማሪ
1 የገንዘብ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ቢዘጋጅ
2 ቀን ተቀጥሮ የቀድሞ ተማሪወች ብንገናኝ
ከበጎ አድራጎቱ በተጨማሪ
1 የገንዘብ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ቢዘጋጅ
2 ቀን ተቀጥሮ የቀድሞ ተማሪወች ብንገናኝ
ሳላም ቤተሰብ የሰዴ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የብዙ ሙህራንና ሙያ ባለቤት የሆነው ት/ቤት አረጅቶና ቆሽሾ ማየት በጣም ያማልና በትብብረና በመታጋገዝ እንድነገነባው ጥሪውን ያስተላልፋል።
የተከበራችሁ የቡድኑ አባላት ከላይ በስምና በፎቶ ሳስተዋውቃችሁ የቆየኋቸው 50 የሚሆኑ የሰዴና አካባቢው ተወላጆች እንዲሁም በወረዳው ውስጥ እያገለገሉ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች በበጎ አድራጎታቸው የአበረከቱትን ድጋፍ በዛሬው እለት የሰዴ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤትና ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት ባዘጋጁት መድረክ ላይ የሰዴ ወረዳና አካባቢው ተወላጆች አንድነት ማህበር ሥራ አስፈፃሚዎች በተገኙበት
1. በህልውና ዘመቻው መስዋዕትነት የከፈሉ ጓዶችን ልጆች
2.እናትና አባታቸውን በተለያየ አግባብ ያጡ ህፃናትን
በኤች አይ ቪ የተጠቁና ወላጆቻቸውን ያጡ እንዲሁም 3. የድሃ ድሃ የሆኑ ተማሪዎችን የትምህርት ተቋሙ መልምሎ በሰጠን መሰረት ዛሬ ለተማሪዎች አስረክበናል።ለማህበሩ እውቅና በመስጠት ያዘጋጀናቸውን የደብተር እስክርቢቶ እርሳስና ዩኒፎርም ስጦታ አበርክተናል።
በድምሩ የተሰበሰበውን ሃብት
፨ ለ115 ተማሪዎች ደብተርና እስክርቢቶ
፨ ለ21 ተማሪዎች ዩኒፎርም ማሟላት የቻልን ሲሆን ቀጣይም በሚፈጠሩ የበጎ አድራጎት ተግባራት እንድታግዙንና ሁሉም በበጎ ተግባራት እንዲሳተፍ እውቅና ትፈጥሩ ዘንድ እናሳውቃለን።
እ ና መ ሰ ግ ና ለ ን !!!!
ክበሩልን
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.