SHEWA NEWS NETWORK
رفتن به کانال در Telegram
any suggestion or promotion 👇👇 ላይ አናግሩን ወደ ቀድሞ ከፍታችን እንመለሳለን SNN የyoutube ቻናላችን በመወዳጀት በየሰአቱ የምናወጣቸውን መረጃዎች ይክታተሉ👇👇 https://youtube.com/@ayatdaily602?si=sjPvAz56gk3TFcGg
نمایش بیشتر7 667
مشترکین
-324 ساعت
-387 روز
-10030 روز
آرشیو پست ها
7 668
🔥"ታሪካችን ህይወትን በመገበር በደምና አጥንት ሃገር መንግስት መስርቶ አፅንቶ መኖር ነው"። የታሪካዊቷ ጉና ክፍለ ጦር የፋኖ አመራሮች‼️
=========================
የካቲት 27/2018/ ዓ.ም
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር በታሪካዊቷ ጥንታዊ መካነ ኢየሱስ ከተማ በቀጣይ ለሚደረጉ ወታደራዊ ግዳጅ ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ አቅጣጫ ጭምር ውይይት አካሄደ።
የግዙፋ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር አንድ አካል የሆነችሁ በሰብሳቢ አርበኛ ወንዱአንተ አሰፋ እና በዋና ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ አዛዥ ደሳለኝ የምትመረው ታሪካዊቷ ጉና ክፍለ ጦር ከተመሰረተች ጊዜ ጀምሮ በቀጠናው በወታደራዊ ግዳጅ አስደማሚ ተጋድሎዎችን እየፈፀመች ቆይታለች።
በውስጧም አምስት ግዙፍ ብርጌዶችን በማቀናጀት እረፍት አልባ የግንባር፣ የደፈጣ እና ስቦ የመምታት የአውደ ውጊያ ስልቶችን በመፈፀም በቀጠናው በጠላት ሃይል ላይ ፍፁም የበላይነት ወስዳለች፤ እየወሰደችም ትገኛለች።
በመሆኑም ሁሉም የክፍለ ጦር አመራሮች በታደሙበት ለ2 ተከታታይ ቀናት ጥልቅ ውይይት እና ግምገማ በመድረግ በሚከተሉት ጉዳዮች ስፋ ውይይት ማድረጉን አስታውቋል።
✔️በቀጣይ በሚሰሩት ቸክ ሊስት ዙሪያ፤
✔️ የህዝብ አስተዳደር ፍትህ ማስፈን እና የከተማዎችን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ፤
✔️ የህዝብ አገልግልት ሰጭ ተቋም አገልግሎት በተመለከተ፤
✔️ ጠንካራ የህዝብ አደረጃጀት በመፍጠር ቀጠናውን ከሌባና ከዘራፊ ሃይለ መጠበቅ፤
እንዲሁም ሌሎች የፖለቲካ ጉዳዮችን ተመላክቷ ሰፊ ምክክር አድርጎል።
በመጨረሻም የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ እና ስምሪት በመስጠት መርሃ ግብሩ ከሁልጊዜውም በበለጠ ፍፁም ቁርጠኝነት በታየበት መልኩ ተጠናቋል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን‼️
©አፋብን ሰ/አ/ቀ/ ሜ/ጀ/ ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
ፋኖ መምህር ያሬድ ገደፍው
7 668
የብልፅግና የስለላ ድሮን በወሎ ተመቶ ወድቆል👇👇👇በቪዲዬ ይመልከቱ
https://youtu.be/te6W_xkVdmg?si=NCHK0nPc5O4z7lZ7
https://youtu.be/te6W_xkVdmg?si=NCHK0nPc5O4z7lZ7
7 668
የለንደን ፋኖ በእንግሊዝ ታሪክ ሊሰራ ነዉ
የእለቱን ዜና ስሙት👇
https://youtu.be/XsjQfRhmG9o?si=8FC1zaZ0tIMeTO65
https://youtu.be/XsjQfRhmG9o?si=8FC1zaZ0tIMeTO65
7 668
የአርበኛ ዘመነ ካሴ እና የአረጋ ከበደ የቱርኩ ድርድር እዉነት ነዉ ?👇👇👇
https://youtu.be/b7ayIV9Gi58
https://youtu.be/b7ayIV9Gi58
7 668
ከአፋብን ሁለት ዕዞች በተወጣጡ ውስን ሻለቆች በተደረገ የቅንጅት ውጊያ የብልፅግናው ሰራዊት እየተገረፈ መሆኑን ኮሩ በላከው የግንባር መረጃው አስታወቀ።
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
የካቲት 14/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በወሎ ቤተ አምሓራ ደገር ቀጠና በአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ወራሪ ሃይል ላይ በዛሬው ዕለት የካቲት 14/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 3:00 ጀምሮ ባደረገው የቅንጅት ተጋድሎ ድል እየተቀዳጀ ይገኛል።
ጠላት መነሻውን ከከላላ ወረዳ በማድረግ ልዩ ስሙ ሊንጮ በተባለ አካባቢ የሚገኙትን የአርበኞች ጦር ሰራዊት የማፈን አላማ አንግቦ ባደረገው እንቅስቃሴ ከረፋዱ 3:00 ጀምሮ ከአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ እና ከአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒሊክ ዕዝ የተወጣጡ ውስን ሻለቆች በከላላ እና ደገር አዋሳኝ ስፍራ ላይ ቆርኬና ሊንጮ በተባሉ ቦታዎች ላይ የአገዛዙን አራዊት ሰራዊት በአንድነት ባደረጉት ተጋድሎ አይቀጡ ቅጣት እየገረፉት መሆኑን ኮሩ በአውደ ውጊያ መረጃው አረጋግጧል።
በዛሬው ልዩ የቅንጅት ተጋድሎ ጀግናው ከአፄ አምደ ፂዮን ኮር፣ አፄ ዳዊት ክፍለ ጦር የታደለ ጠና 2ኛ ሻለቃና የንጉስ ሚካኤል ኮር ከሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለጦር የተገኙ ሻለቆች የአንበሳውን ድርሻ በመውሰድ የብልፅግናው 84ኛ ክፍለ ጦር በሚገባ በመገረፉ ወደመጣበት ከላላ ከተማ እያፈገፈገ ይገኛል።
ይሕ ዜና እስከተጠናከረበት እኩለ ቀን ድረስ እየተደረገ ባለው የተቀናጀ ውጊያ የአገዛዙ ዘራፊ ሰራዊት ከፍተኛ ጉዳት ሲያስተናግድ ጀግናው የአማራ ፋኖ በዜሮ መስዋዕትነት የውጊያ የበላይነት መያዙን ኮሩ በግንባር መረጃው የገለፀ ሲሆን ፣ ጠላት በጣለው የዘፈቀደ የሞርተር ቅንቡላ አንድ የአርሶ አደር አህያ ሲገድል፣ ውጊያው ተጠናክሮ መቀጠሉን የአፄ አምደ ፅዮን ኮር አስታውቋል።
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል ከግንባር መረጃዎችን አጠናቅሮ አድርሶናል።
ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት!!
ድል ለአፋብን!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
ስር-ነቀል ለውጥ በተባበረ ክንዳችን!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ
የካቲት 14/2018 ዓ.ም
7 668
አስቸኳዩ የአዲስአበባዉ የብልፅግና ስብሰባ ሰዉየዉን ገሸሽ አድርገዉታል ተብሏል ፡፡
አይ አበባዉ 👇👇ሙሉዉን ስሙት
https://youtu.be/fleKoYJIJD0
https://youtu.be/fleKoYJIJD0
7 668
የወንድማችን ደም ተከፍሎል ፣ በጎጃም የገባዉ የአገዛዙ ጦር አፈር ደሜ በልቶ ዋና አዋጊዉን በፋኖ እጅ ገብቷል ፡፡
ኮነሬል ጉደታ በአፋብን እጅ ነዉ ሙሉ ቪዲዬ👇👇👇
https://youtu.be/SzlCExk0Pdo
https://youtu.be/SzlCExk0Pdo
