1 084
مشترکین
+524 ساعت
+107 روز
+530 روز
آرشیو پست ها
Repost from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ኢትዮጵያ የብዙ ብሔሮች፣ የብዙ ቋንቋዎች፣ የብዙ ባህሎች፣የብዙ እምነቶች፣ የብዙ ሥልጣኔዎች፣ የብዙ ጀግኖች፣ ሀገር ናት። ኢትዮጵያ ኅብር ናት።
ሁሉም የኛ በእኛ ለእኛ የተሰጡ ናቸው። ሁሉን እናከብራለን፤ በሁሉም እንኮራለን።
ኅብረ ብሔራዊነታችን መልካችን፣ አንድነታችን ደግሞ ህልውናችን ነው። እነዚህ ኅብራዊ ጸጋዎች በአንዲት ሀገር በኢትዮጵያ የሚገኙ ናቸው። ዓላማችን አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ መገንባት ነው። ግባችን የኢትዮጵያ ብልጽግና ነው። ይህ ነው አንድነታችን።
የተበታተንን ኅብሮች አይደለንም፤ የተጨፈለቅን አንድ ዓይነቶችም አይደለንም። እኛ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት ያለን ኢትዮጵያውያን ነን።
Itoophiyaan biyya saboota hedduu, afaanota hedduu, aadaawwan hedduu, amantaawwan hedduu, qaroominoota hedduu, gootota hedduuti. Itoophiyaan daneettiidha.
Hunduu nuyiin unuuf kan kennaman keenyadha. Hundayyuu ni kabajna; hundaanuu ni boonna.
Sabdaneessummaan keenya bifa keenya, tokkummaan keenyammoo waa'ee jiraachuu keenyaati. Kennaawwan danummaa kunneen biyya tookko, Itoophiyaatti kan argamanidha. Kaayyoon keenya hawaasa siyaasaafi dinagdee tokko ijaaruudha. Galmi keenya badhaadhina Itoophiyaati. Tokkummaan keenya kanadha.
Daneessota faffacaane miti; Akaakuu walitti baqne tokkos miti. Nuti Itoophiyaanota tokkummaa sabdaneessa qabnudha.
Repost from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ሉዓላዊነታችንን ጠብቀን መኖራችን ያኮራናል። የግዛት ሉዓላዊነት ብቻውን እንደማይቆም ግን ተረድተናል። ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት።
የምግብ ሉዓላዊነት፣ የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት ፣ የበጀት ሉዓላዊነት፣ ታላቁን የሀገር ሉዓላዊነት በጽናት የሚያቆሙ ናቸው። እነዚህን የሉዓላዊነት ዘርፎች ለማስከበር አዲሱ ዓይነት ዐርበኝነት ያስፈልገናል። የብሔራዊነት ዐርበኝነት።
የብሔራዊነት ዐርበኝነት በተሠማራንበት መስክ ሁሉ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስከበር የጊዜ፣ የዕውቀት ፣ የገንዘብና የጉልበት መሥዋዕትነትን መክፈል ነው። ሀገር በልጆቿ ትገነባለች ትጠበቃለችም።
Birmadummaa keenya eegnee jiraachuun keenya nuboonsa. Birmadummaan daangaa biyyaa qofaasaa akka hin dhaabanne garuu hubanneerra. Birmaddummaan gama hundaan ta'uu qaba.
Birmadummaa nyaataa, birmadummaa teknooloojii, birmadummaa bajataa, birmadummaa biyyaa isa guddaa cimsanii kan dhaabanidha. Dameewwan birmadummaa kanneen kabachiisuuf gootummaa gosa haaraa nubarbaachisa. Gootummaa boyyaalessummaa.
Gootummaan biyyaalessummaa bakka itti bobbaane hundattuu birmadummaa Itoophiyaa gama hundaa kabachiisuuf aarsaa yeroo, beekumsaa, kan maallaqaafi, kan humnas kaffaluudha. Biyyi ilmaansheetiin ijaaramti, eegamtis.
Repost from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
አብዮት በጎውን ከክፉው አጃምሎ ጠርጎብናል። ተሻጋሪ ተቋሞች ለመገንባት አላስቻለንም። ለዚህ ነው ሪፎርምን የመረጥነው። እየመዘንን፣ እያነጠርን፣ እየመረመርን የሚበጀንን እንወስዳለን፤ የማይበጀንን እንጥላለን።
በዚህ ዕሳቤ ታላላቅ ስኬቶችን እያስመዘገብን ነው። የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የጸጥታ ዘርፍ፣ የሕግ፣ የግብርና፣ የትምህርት፣ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሞችን እያሳካን በመጓዝ ላይ ነን። በትብብር ከሠራን የማናሳካው ሪፎርም፤ የማይደረስበት ብልጽግና አይኖርም።
Warraaksi isa hamaas isa tolaas walumattiqabee nujalaa duguugeera. Dhaabbilee cehan ijaaruu nu hin dandeessifne. Kanaaf jechadha kan riifoormii filanne. Madaallee, calallee, qorannee kan nuutolu ni fudhanna; kan nuu hin tolle ni gatna.
Yaadama kanaan milkaa'ina gurguddoo galmeessisaa jirra. Riifoormiiwwan siyaasaa, dinagdee, kan damee nageenyaa, kan seeraa, kan qonnaa, kan barnootaa, kan siiviil sarviisii milkeessaa adeemaa jirra. Walta'insaan yoo hojjenne riifoormii nuti hin milkeessine, badhaadhinni bira hin gahamne hin jiraatu.
Repost from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
እዚህ የደረስነው ብዙ ነገሮችን ተሻግረን ነው። ያልተመዘዘ ሰይፍ፣ ያልተሰበቀ ጦር፣ ያልተተከለ ወጥመድ፣ ያልተሤረ ሤራ፣ ያልተቆፈረ ገደል አልነበረም። በፈጣሪ ርዳታ ሁሉንም እየተሻገርነው ነው።
ጦርነትን፣የኮሮና ወረርሽኝን፣ ግጭትን፣ የአንበጣ መንጋን፣ የሕዳሴ ግድብ ውጣ ውረድን፤ ተሻግረናቸዋል። ሌሎችንም እየተሻገርን ነው።
ተሻጋሪዎች ነን። አሻጋሪያችንም የማይሰበር ነው። ከማዶ አንቀርም። በመሐልም አንወድቅም። በድል እንደምንሻገር ቅንጣት ጥርጥር የለንም።
As kan geenye wantoota heedduu ceeneeti. Albeen hin luqqifamne, eeboon hin mirmirfamne, kiyyoon hin kaa'amme, shirri hin xaxamne, boolli hin qotamne hin turre. Gargaarsa uumaatiin hundumaa cehaa jirra.
Waraana, weerara koronaa, walitti-bu'insa, garee awwaannisaa, bu'aa bayii Hidha Haaromsaa ceeneerra. Kanbiroos cehaa jirra.
Nuti warra cehudha. Kan nuceesisus kan hin cabnedha. Gamatti hin hafnu. Gidduuttis hin kufnu. Injifannoodhaan akka ceenu shakkii tokkollee hin qabnu.
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በ2017 በጀት አመት የመደበኛና የካፒታል ፕሮጀክት እቅድ ላይ ከፈፃሚ ከተቋማት ሀላፊዎች ጋር የቃልኪዳን ውል ስምምነት ተፈራረመ።
የቃልኪዳን ውል ስምምነቱ በየሩብ አመቱ በምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በመስክ ምልከታ አፈፃፀሙ የሚገመገም ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸውም የቃልኪዳን ውሉን ስምምነት ተፈራርመዋል።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በ2017 በጀት አመት የመደበኛና የካፒታል ፕሮጀክት እቅድ ላይ ከፈፃሚ ከተቋማት ሀላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት የቃልኪዳን ውል ስምምነት ተፈራረመ።
የቃልኪዳን ውል ስምምነቱ በየሩብ አመቱ በምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በመስክ ምልከታ አፈፃፀሙ የሚገመገም ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸውም የቃልኪዳን ውሉን ስምምነት ተፈራርመዋል።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም
ድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በ2017 በጀት አመት የመደበኛና የካፒታል ፕሮጀክት እቅድ ላይ ከፈፃሚ ከተቋማት ሀላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት የቃልኪዳን ውል ስምምነት ተፈራረመ።
የቃልኪዳን ውል ስምምነቱ በየሩብ አመቱ በምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በመስክ ምልከታ አፈፃፀሙ የሚገመገም ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸውም የቃልኪዳን ውሉን ስምምነት ተፈራርመዋል።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም
ድሬዳዋ
Repost from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ሉዓላዊነታችንን ጠብቀን መኖራችን ያኮራናል። የግዛት ሉዓላዊነት ብቻውን እንደማይቆም ግን ተረድተናል። ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት።
የምግብ ሉዓላዊነት፣ የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት ፣ የበጀት ሉዓላዊነት፣ ታላቁን የሀገር ሉዓላዊነት በጽናት የሚያቆሙ ናቸው። እነዚህን የሉዓላዊነት ዘርፎች ለማስከበር አዲሱ ዓይነት ዐርበኝነት ያስፈልገናል። የብሔራዊነት ዐርበኝነት።
የብሔራዊነት ዐርበኝነት በተሠማራንበት መስክ ሁሉ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስከበር የጊዜ፣ የዕውቀት ፣ የገንዘብና የጉልበት መሥዋዕትነትን መክፈል ነው። ሀገር በልጆቿ ትገነባለች ትጠበቃለችም።
Birmadummaa keenya eegnee jiraachuun keenya nuboonsa. Birmadummaan daangaa biyyaa qofaasaa akka hin dhaabanne garuu hubanneerra. Birmaddummaan gama hundaan ta'uu qaba.
Birmadummaa nyaataa, birmadummaa teknooloojii, birmadummaa bajataa, birmadummaa biyyaa isa guddaa cimsanii kan dhaabanidha. Dameewwan birmadummaa kanneen kabachiisuuf gootummaa gosa haaraa nubarbaachisa. Gootummaa boyyaalessummaa.
Gootummaan biyyaalessummaa bakka itti bobbaane hundattuu birmadummaa Itoophiyaa gama hundaa kabachiisuuf aarsaa yeroo, beekumsaa, kan maallaqaafi, kan humnas kaffaluudha. Biyyi ilmaansheetiin ijaaramti, eegamtis.
የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ "ብቃት" የወጣቶች ስራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም ሁለተኛ ዙር ትግበራ አራተኛው ዙር የአቻ ለአቻ ውይይት ተደረገ፤
ውይይቱም በአስተዳደሩ የሚገኙ ወረዳዎች በሚገኙ ተቋማት ላይ እርስበርሳቸው እንዲማማሩ እንዲሁም ውይይቱን በሚያስተባብሩ አስተባባሪዎች በአፈጻጸም ሂደት የታዩ ክፍተቶችን በሚያርሙበት አግባብ ውይይት ማድረግ የቻሉ ሲሆን በቢሮው የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የአንድ ማዕከል ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰኢድ አሊ ተዘዋውረው በመጎብኘት በቀጣይ ትኩረት ማድረግ የሚገባቸውን አመላክተዋቸዋል።
ወጣቶቹ በየወሩ የአቻ ለአቻ ውይይት በማድረግ በየጊዜው ያገኙትን እውቀት የገጠማቸውን ችግሮች ለይተው የተወያዩበት መድረክ ሲሆን ይህ ለአራተኛ ጊዜ የተዘጋጀ ውይይት የተደረገ ሲሆን የስራ ላይ ልምምዱን ሲያጠናቅቁ በተቀጠሩበት ወይም በሚቀጠሩበት ድርጅቶች በሰለጠኑት ሞያ መሰረት ለማገልገል እራሳቸውን የሚያዘጋጁበትና እርስበርሳቸው የሚመካከሩበት ይሆናል፡፡
በዚህም ውይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ ወጣቶች በአጠቃላይ በፕሮግራሙ ተጠቃሚነታቸው በአመለካከት፣ በክህሎት እንዲሁም በዕውቀት ከዚህ በፊት ከነበሩበት የተሻለ ነገሮችን የመረዳትና የማድረግ አቅም እያዳበሩ እንደሚገኙ የተናገሩ ሲሆን በተለይ እርስ በዕርስ በመነጋገር ችግሮችን የፈቱበትና የተሻለ ዕውቀት የቀሰሙበት እንደነበር ተናግረዋል፡፡
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ጳጉሜ 2/2016 ዓ.ም
ድሬዳዋ
በገጠር ሥራ ዕድል ፈጠራ በቡድን በኢንተርፕራይዝ ለተደራጁ አንቀሳቃሾች ሙያዊ የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፤
ስልጠናውን እየወሰዱ ያሉ አንቀሳቃሾች በአስተዳደሩ ወረዳ 2፣ በቢዮ አዋሌ እና ዋሂል ክላስተሮች የሚገኙ አራት ኢንተርፕራይዞችን የሚያንቀሳቅሱ 30 አንቀሳቃሾች ሲሆኑ 90 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው፡፡
ይህንን ስልጠና ያዘጋጀው የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ስር የሚገኘው የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ነው፤ ፕሮግራሙ የተለያዩ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን እየሰራ የሚገኝ ሲሆን በሥራ ዕድል ፈጠራው አቅጣጫ ለኢንተርፕራይዞቹ ከስልጠናው ባሻገር 300 እንቁላል ጣይ ዶሮ ለእያንዳዳቸው ለሁለት ወር የሚበቃ መኖ ድጋፍ ያደረገላቸው ሲሆን በአሁኑ ወቅት በቀን ወደ ሁለት መቶ እንቁላል እየጣሉ ይገኛል፤
ፕሮግራሙ በስልጠናም ሆነ በአይነት የሚደረጉት ድጋፎች የአንድ ጊዜ ብቻ እንዳልሆነ እና በየአመቱ ለተከታታይ ስድስት አመት ለኢንተርፕራይዞች ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችሉ መሰል ድጋፎችን እንደሚያደርግ ታውቋል፡፡
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ጳጉሜ 1/2016 ዓ.ም
ድሬዳዋ
ለክቡራን ተገልጋዮቻችን በሙሉ
***
የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ ቅዳሜ ጳጉሜ 02 ቀን 2016 ዓ.ም “ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የሪፎርም ቀን አስመልክቶ በዕለቱ ቢሯችን ሙሉ ቀን ለአገልግሎት ክፍት ሆኖ ስለሚውል ክቡራን ተገልጋዮቻችን በዕለቱ መጥተው የአገልግሎታችን ተጠቃሚ እንድትሆኑ በአክብሮት እናሳውቃለን።
ቢሮው
ለክቡራን ተገልጋዮቻችን በሙሉ
***
የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ ቅዳሜ ጳጉሜ 02 ቀን 2016 ዓ.ም “ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የሪፎርም ቀን አስመልክቶ በዕለቱ ቢሯችን ሙሉ ቀን ለአገልግሎት ክፍት ሆኖ ስለሚውል ክቡራን ተገልጋዮቻችን በዕለቱ መጥተው የአገልግሎታችን ተጠቃሚ እንድትሆኑ በአክብሮት እናሳውቃለን።
ቢሮው
+2
#ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት!!!
#ጳጉሜ 1 "የመሻገር ቀን"፣
#ጳጉሜ 2 "የሪፎርም ቀን"፣
#ጳጉሜ 3 "የሉዓላዊነት ቀን"፣
#ጳጉሜ 4 "የኅብር ቀን"
#ጳጉሜ 5 "የነገው ቀን"
.......
#Danoomni Walabummaa hunda galeessaaf!!
#Qaammee 1 " Guyyaa ''Cehuumsaa"
#Qaammee 2 " Guyyaa "Riifoormii"
#Qaammee 3 " Guyyaa "Walabummaa"
#Qaammee 4 " Guyyaa "Danoomaa"
#Qaammee 5 " Guyyaa "Boruu"
......
#Hal-ku-dhagyada maalmaha Baagume!!
#Maalinta 1 "Ka gudubka caqabada
#Maalinta 2 "Dib uhabaynada"
#Maalinta 3 "Madaxbanaanida"
#Maalinta 4 "Iskaashiga"
#Maalinta 5 "Rajada barri"
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
