ጎህ የልዩ-ፍላጎት ማዕከል
ይህ ቻናል ብቁ የሆኑ የልዩ-ፍላጎት፣የስነ- ልቦና፣ እና ሌሎች ባለሙያዎች የሚገኙበት ሲሆን የተለያዩ ትምህርታዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ የባህሪ እና ሌሎች ድጋፎችን በሰለጠኑ ባለሙያዎች እንሰጣለን። 📲 0954842701 (ትዛዙ አበበ) በውስጥ ለማግኘት @Tizaabebe
نمایش بیشتر1 207
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+117 روز
+2830 روز
توزیع زمان ارسال
در حال بارگیری داده...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.تجزیه و تحلیل انتشار
پست ها | بازدید ها | به اشتراک گذاشته شده | ديناميک بازديد ها |
01 አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ
የሥራ ቦታ፡ ሰሚት(ቤት ለቤት)
የሥራው ዓይነት: "ቴራፒ መስጠት የምትችል"
በሥራው ልምድ ያለው/ያላት
0954842701 ትዛዙ አበበ
https://t.me/SENhome | 485 | 5 | Loading... |
02 Job Vacancy
Rosemary Pediatrics Speciality Clinic
Requirements
1. Educationan: Degree in General Psychology, Clinical Psychology, Mental health, Social work, and other related fields
2. Training in Certified Behavioral therapist has added value
3. Experience: 1yr and above
Number required: 2 | 717 | 8 | Loading... |
03 ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት ተነገረ
በአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ትኩረት ቢሰጥ ለውጥ እንደሚመጣ የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር አስታዉቋል።የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት የአአዕምሮ ብስለቱ ከአማካኝ በታች የሆነ እና በግላዊና በማህበራዊ ክዋኔዎች ላይ የብቃት መጓደል ሲያጋጥም የሚከሰት መሆኑን ለብስራት ሬድዮና ቴሌቭዥን የተናገሩት የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ስራ አስኪያጅ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት አንድ ልጅ ሲወለድ ጀምሮ ያለው የተፈጥሮ ዕድገት ደረጃዎች ላይ ጉድለት ሲያጋጥም ነው ብለዋል።
የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ሰዎች በዕድሜያቸው ማድረግ ያለባቸውን ተግባራት ባያከናውኑም በስልጠና እና በክትትል ግን ማድረግ እንዲችሉ ይደረጋል ።ሙሉ ለሙሉ ምንም አይነት ተግባራትም ማከናወን አይችሉም ማለት እንዳልሆነም ገልፀዋል።ሁሉም ሰው በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት ቢያደርግ እና ግንዛቤ ቢኖረው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት በተፈጥሮም እንዲሁም ከውልደት በኃላ የሚከሰት መሆኑን አክለዋል።እናቶች በእርግዝና ጊዜ በቂ ክትትል ባለማድረግ፣በእርግዝና ጊዜ በሚያጋጥም መውደቅ እና መጋጨት ህፃናት ላይ የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያጋጥማቸዋል።ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት መረጃዎች ያመላክታሉ ሲሉ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡
ፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር በ1997 ዓ.ም በአዕምሮ ዕድገት ቧሏቸው ወላጆች የተቋቋመ ነው።በአሁን ሰዓት በ8 ክልሎች እና በ17 ቅርንጫፎችን ከፍቴ እየሰራ እንደሆነም ሥራ አስኪያጇ ገልፀዋል።በዛሬው ዕለትም የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸውን ክፍሎች ለመደገፍ የሚያስችለውን የቴሌ ብር አካውንት/513210/ ይፋ አድርጓል።
በምህረት ታደሰ
#ዳጉ_ጆርናል | 687 | 5 | Loading... |
04 Media files | 727 | 1 | Loading... |
05 Media files | 708 | 3 | Loading... |
06 Media files | 750 | 3 | Loading... |
07 ጀምረናል ገባ ገባ በሉ!!! | 850 | 2 | Loading... |
08 Media files | 476 | 4 | Loading... |
09 https://gofund.me/ba0271b3 | 820 | 1 | Loading... |
10 Media files | 843 | 2 | Loading... |
11 Media files | 796 | 4 | Loading... |
12 Media files | 4 | 0 | Loading... |
13 Media files | 723 | 5 | Loading... |
14 የዛሬ ውይይት ይህን ይመስል ነበር!!!
ወ/ሮ ስህን እንዲሁም ተሳታፊዎቻችን ለነበረን ጊዜ እናመስግናለን!! | 760 | 2 | Loading... |
15 ጀምረናል ገባ ገባ በሉ!!! | 781 | 1 | Loading... |
16 👉ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/SENhome
👉የውይይቱ ሊንክ
https://t.me/SENhome?livestream=232bf351d50b576067
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
👉 ቻናሉን እያጋራን🙏
https://t.me/SENhome | 829 | 5 | Loading... |
17 Media files | 2 168 | 11 | Loading... |
18 Media files | 1 343 | 2 | Loading... |
19 Media files | 1 428 | 2 | Loading... |
አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ
የሥራ ቦታ፡ ሰሚት(ቤት ለቤት)
የሥራው ዓይነት: "ቴራፒ መስጠት የምትችል"
በሥራው ልምድ ያለው/ያላት
0954842701 ትዛዙ አበበ
https://t.me/SENhome
ጎህ የልዩ-ፍላጎት ማዕከል
ይህ ቻናል ብቁ የሆኑ የልዩ-ፍላጎት፣የስነ- ልቦና፣ እና ሌሎች ባለሙያዎች የሚገኙበት ሲሆን የተለያዩ ትምህርታዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ የባህሪ እና ሌሎች ድጋፎችን በሰለጠኑ ባለሙያዎች እንሰጣለን። 📲 0954842701 (ትዛዙ አበበ) በውስጥ ለማግኘት @Tizaabebe
👍 2
Job Vacancy
Rosemary Pediatrics Speciality Clinic
Requirements
1. Educationan: Degree in General Psychology, Clinical Psychology, Mental health, Social work, and other related fields
2. Training in Certified Behavioral therapist has added value
3. Experience: 1yr and above
Number required: 2
ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት ተነገረ
በአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ትኩረት ቢሰጥ ለውጥ እንደሚመጣ የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር አስታዉቋል።የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት የአአዕምሮ ብስለቱ ከአማካኝ በታች የሆነ እና በግላዊና በማህበራዊ ክዋኔዎች ላይ የብቃት መጓደል ሲያጋጥም የሚከሰት መሆኑን ለብስራት ሬድዮና ቴሌቭዥን የተናገሩት የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ስራ አስኪያጅ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት አንድ ልጅ ሲወለድ ጀምሮ ያለው የተፈጥሮ ዕድገት ደረጃዎች ላይ ጉድለት ሲያጋጥም ነው ብለዋል።
የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ሰዎች በዕድሜያቸው ማድረግ ያለባቸውን ተግባራት ባያከናውኑም በስልጠና እና በክትትል ግን ማድረግ እንዲችሉ ይደረጋል ።ሙሉ ለሙሉ ምንም አይነት ተግባራትም ማከናወን አይችሉም ማለት እንዳልሆነም ገልፀዋል።ሁሉም ሰው በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት ቢያደርግ እና ግንዛቤ ቢኖረው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት በተፈጥሮም እንዲሁም ከውልደት በኃላ የሚከሰት መሆኑን አክለዋል።እናቶች በእርግዝና ጊዜ በቂ ክትትል ባለማድረግ፣በእርግዝና ጊዜ በሚያጋጥም መውደቅ እና መጋጨት ህፃናት ላይ የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያጋጥማቸዋል።ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት መረጃዎች ያመላክታሉ ሲሉ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡
ፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር በ1997 ዓ.ም በአዕምሮ ዕድገት ቧሏቸው ወላጆች የተቋቋመ ነው።በአሁን ሰዓት በ8 ክልሎች እና በ17 ቅርንጫፎችን ከፍቴ እየሰራ እንደሆነም ሥራ አስኪያጇ ገልፀዋል።በዛሬው ዕለትም የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸውን ክፍሎች ለመደገፍ የሚያስችለውን የቴሌ ብር አካውንት/513210/ ይፋ አድርጓል።
በምህረት ታደሰ
#ዳጉ_ጆርናል
👍 2
نمایش همه...
በአዲስ ብርሃን አንድ ልጅ ስፖንሰር ለማድርግ ወይም አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ የወጡ በጀቶች, organized by Sehen Bekele
Hi, my name is Sehen I am fundraising for በአዲስ ብርሃን አንድ ልጅ… Sehen Bekele needs your support for በአዲስ ብርሃን አንድ ልጅ ስፖንሰር ለማድርግ ወይም አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ የወጡ በጀቶች