AL-RISAALA JAMA'AA
ጌታችን ሆይ!_ አንተን ከሚፈሩት አንተን ከሚገዙት አንተን ከማያምፁት ጥንቁቅ ባሮችህ አድርገን በእዝነትህም ጀነትን ወፍቀን🤲! 𝐉𝐨𝐢𝐧 ➪ https://t.me/alrisala02 𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ➪ https://t.me/alrisala02
نمایش بیشتر217
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-730 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Mawlidni bid'aa dha yoo jette ati nabiyyii hin jaallattu jedhamta
Islaamni irreecha hin kabaju yoo jette ati oromoo miti jedhamta
Garuu waan barbaadan yoo jedhaniyyuu dhugaan sanuma!
Mawlidni bid'aa dha muslimni irreecha hin kabaju
JOIN
👉@alrisala02 @alrisala02
SHARE
👉@alrisala02 @alrisala02
ከጁመዓ ቀን ሱናዎች
🔹ገላን መታጠብ
🔹ሽቶ መቀባት ለወንድ
🔹ሲዋክ መጠቀም
🔹ጥሩ ልብስ መልበስ
🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት
🔹በጠዋት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
----------------------------------------------------------------
📌((قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين))
🔺የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል፦ ((የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል))
📚 صحيح الجامع - رقم : (6470)
#ሼር
@alrisala02 @alrisala02
🕋ጁምዓ ...
«ከቀኖች ሁሉ በላጩ ጁምዓ ነው፣ በዚህች ቀን በኔ ሰለዋት አብዙ፣ ሶለዋታቹሁ ይደርሰኛልና»።
ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
ቲርሚዚ ዘግበውታል
..ጁመአ ገላውን ታጥቦ በጊዜ ወደ ጁምዓ የሄደ ከዚያ በኃላ በሰዎች መካከል ሳይለያይ አላህ የወሰነለትን የሰገደ በዕለቱና በሚቀጥለው ጁምዓ መካከል የሚፈፅመው ኃጢዓቶች ይሰረዝለታል»።ረሱል (ሰዐወ)ቡኻሪ (910)
«የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃንን ያበራለታል»።ረሱል (ሰዐወ)ሶሒሁል ጃሚዕ (6470)
🥰ሰሉ አለ ረሱል....
ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
https://t.me/alrisala02
AL-RISAALA JAMA'AA
ጌታችን ሆይ!_ አንተን ከሚፈሩት አንተን ከሚገዙት አንተን ከማያምፁት ጥንቁቅ ባሮችህ አድርገን በእዝነትህም ጀነትን ወፍቀን🤲! 𝐉𝐨𝐢𝐧 ➪
https://t.me/alrisala02𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ➪
https://t.me/alrisala029ኛው ቀን ሀሙስን
እና
10ኛውን ቀን ጁምዐን በፆም እናሳልፈው።
ለሌሎችም እናሳውቅ = #ሼር ሼር
@alrisala02 @alrisala02
✨Aselamulykum waermatulahi weberekatuhu
#Oolmaa guyya adhaa jama'a Al-Risalaa fi ziyara akkan barreedu
✨አሰላምአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
#የዛሬ የአል ሪሳላ ጀምአ ውሎ እና ውቤ ዚያራ
@alrisala02 @alrisala02
⇘ሰው ሁሉ ተሳሳች ነው👒
‹‹ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል ፦ " ባትወነጅሉ ኖሮ እናንተን አጥፍቶ፣ እያጠፉ የአላህን ምህረት እየጠየቁ የሚምራቸው ሕዝቦች ይፈጥር ነበር"›› ሙስሊም ዘግበውታል🍃
»ሰው ሁሉ ተሳሳች ነው ፣ስህተት ተፈጥሯዊ ተግባሩ ነው፣ ከነርሱ በላጩ ደግሞ ተመላሾች ናቸው።
‹‹ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል ፦ "የአደም ልጅ ሁሉ ተሳሳች ነው ከተሳሳቾች ሁሉ የበለጠ ደግሞ ንስሃ ገቢዎች ናቸው"›› ቲርሚዚይ ዘግበውታል
»አንተ ስታምፀው እርሱ ሊምርህ ጸጸትህን በናፍቆት ይጠብቃል! አንተስ ምህረቱን አልናፈክምን?
««አላህም ቃል ገባ ፦
🍃""ባሪያዎቼ ሆይ! በየእለቱ በቀንና በሌሊት ወንጀል ትፈፅማላችሁ እኔ ሁሉንም ወንጀል እምራለሁ ። እናም ወንጀላችንን ማረን በሉኝ እምራችኃለሁ።""
🍂رَبَّنَا فَاغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَكَفِّرْ عَنَّا سَيِّئَاتِنَا وَتَوَفَّنَا مَعَ الْأَبْرَارِ
🤲«ጌታችን ሆይ! ኃጢአቶቻችንንም ለኛ ማር፡፡ ክፉ ሥራዎቻችንንም ከኛ አብስ፡፡ ከንጹሖቹም ሰዎች ጋር ግደለን፤» (አሊ-ዒምራን :193)
@alrisala02 @alrisala02
👒👒_🌿🌿
Photo unavailableShow in Telegram
▪️ከአስፈሪ የቁርዓን አንቀፆች መካከል አንዱ የሰው ልጆች ከሞት በሗላ ጌታቸውን የሚጠይቁት ተጨማሪ እድል ነው።
....ሀሊቁ ዘንድ ከዚህ በላይ የተጠላ ጥያቄ የለም። ዱንያ ላይ መኖር እድል አንድ ነው። ወደ ፊት እንጂ ወደ ዃላ ፈፅሞ መመለስ የማንችልበት ጊዜ፤ ስህተታችንን አምኖ ከመቀበል ውጪ ማስተካከል የማንችልበት ጊዜ ይመጣል። የሰበሰብነው ሀብትና ንብረት ተደምሮ አንድ ሱብሃነላህ የመግዛት አቅም የሚያጣበት ቀን ይመጣልና በተሰጠን ጊዜ እንጠቀምበት።
አላህ ይወፍቀን🙏
JOIN. SHARE
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@alrisala02
@alrisala02
4 ቃል-ኪዳኖች ከአላህ ﷻ |📖
✨:فَاذْكُرُونِي أَذْكُرْكُمْ . . .
:አስታውሱኝም ፤ አስታውሳችኋለሁና. . .❲2:152❳
✨:وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ . . .
:ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ . . .❲14:7❳
✨:وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ ۚ .
:ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና።. . .❲40:60❳
. . .وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
✨. . .አላህም እነሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም፡፡❲8:33❳
1 :አስታውሰው ፤ #ያስታውሰሃል
2 :አመስጋኝ ሁን ፤ #ይጨመርለሃል
3 :ተጣራው ፤ #ጥሪህን_ይቀበለሃል
4 :መሃርታን ጠይቀው ፤ እየጠየከው_አይቀጣህምና !
JOIN. SHARE
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@alrisala02
@alrisala02
Rabbiin waan hunda irratti danda'aadha!
Rabbiin ol tahe Suurah Aali imraan keessatti akkana jedha:
قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلۡمُلۡكِ تُؤۡتِي ٱلۡمُلۡكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلۡمُلۡكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُۖ بِيَدِكَ ٱلۡخَيۡرُۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيۡءٖ قَدِيرٞ(26)
[Yaa Muhammad!] jedhi: 'yaa Rabbii abbaa mootummaa taate (dhuunfatte)! Mootummaa nama feeteef kennita; Nama feete irraa immoo mootummaa Mulqita; Nama feetes ni jabeessita Nama feetes ni xiqqeessita, toltuun hundi harka kee jira; Dhugumatti Ati waan hunda irratti danda’aadha.'
تُولِجُ ٱلَّيۡلَ فِي ٱلنَّهَارِ وَتُولِجُ ٱلنَّهَارَ فِي ٱلَّيۡلِۖ وَتُخۡرِجُ ٱلۡحَيَّ مِنَ ٱلۡمَيِّتِ وَتُخۡرِجُ ٱلۡمَيِّتَ مِنَ ٱلۡحَيِّۖ وَتَرۡزُقُ مَن تَشَآءُ بِغَيۡرِ حِسَابٖ(27)
'Halkan guyyaa keessa seensifta, guyyaas halkan keessa seensifta; Du’aa irraas jiraa baafta; Jiraa irraas du’aa baafta Nama feetes herrega malee soorta" (jedhi)
JOIN. SHARE
👇👇👇👇👇👇👇
@alrisala02
@alrisala02
01:39
Video unavailableShow in Telegram
"Eenyu saahibda ??
👇👇👇👇👇👇👇
Join 👉 @alrisala02
SHARE 👉 @alrisala02